A Facebook page with more than 700 thousand followers shared a video on Oct 5, 2022, captioned, “Please have a look at this video showing how the Abiy regime [Federal Government] is sending its airforce commandos from Debre Zeit air force base to Asmara[Eritrea], it is not fair to deploy soldiers while talking about peace.
Whatsoever, the Army of TDF [Tigray Defense Forces] will not be inattentive.”
However, HaqCheck inspected the video and rendered it False.
https://bit.ly/3rL7MkB
Whatsoever, the Army of TDF [Tigray Defense Forces] will not be inattentive.”
However, HaqCheck inspected the video and rendered it False.
https://bit.ly/3rL7MkB
HaqCheck
Does the video show the federal Government transporting air force commandos From Debre Zeit to Asmara? - HaqCheck
A Facebook page with more than 700 thousand followers shared a 25 Second video on Oct 5, 2022, captioned, “Please have a look at this video showing how the Abiy regime [Federal Government] is sending its airforce commandos from Debre Zeit air force base to…
ይህ ቪድዮ መንግስት ወታደሮቹን ከደብረዘይት አየር ሀይል ወደ አስመራ ሲያጓጉዝ ያሳያል?
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።”ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ11ሺህ በላይ እይታን ማግኘት ችሏል።
ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ ላይ የተጋራውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ነሀሴ 23 ፤ 2014 ዓ.ም የ4 ደቂቃ ከ5 ሴኮንድ ርዝመት ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል። ይህ ቪድዮም ከ9ሺህ በላይ ተከታይ ባለው የፌስቡክ ገፅ ላይ “የኢፌዴሪ የአየር ሀይል ልምምድን ተመልከቱ” በሚል የፅሁፍ መግለጫ ተጋርቶ ተገኝቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሀቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉ ተመሳሳይ ምስሎችን ማግኘት የቻለ ሲሆን በነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ የተጋራውን ቪድዮ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/F0BX
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።”ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ11ሺህ በላይ እይታን ማግኘት ችሏል።
ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ ላይ የተጋራውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ነሀሴ 23 ፤ 2014 ዓ.ም የ4 ደቂቃ ከ5 ሴኮንድ ርዝመት ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል። ይህ ቪድዮም ከ9ሺህ በላይ ተከታይ ባለው የፌስቡክ ገፅ ላይ “የኢፌዴሪ የአየር ሀይል ልምምድን ተመልከቱ” በሚል የፅሁፍ መግለጫ ተጋርቶ ተገኝቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሀቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉ ተመሳሳይ ምስሎችን ማግኘት የቻለ ሲሆን በነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ የተጋራውን ቪድዮ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/F0BX
HaqCheck
ይህ ቪድዮ መንግስት ወታደሮቹን ከደብረዘይት አየር ሀይል ወደ አስመራ ሲያጓጉዝ ያሳያል? - HaqCheck
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።” ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት…
👍2
On Sep 15, 2022, a person tweeted an image claiming two drones attacked a residential neighborhood in Mekelle, Tigray killing 10 people & injuring others.
However, HaqCheck inspected the image and it doesn't prove the claim.
https://bit.ly/3D0mBX6
However, HaqCheck inspected the image and it doesn't prove the claim.
https://bit.ly/3D0mBX6
HaqCheck
False: The image doesn’t confirm recent drones attacks - HaqCheck
On Sep 15, 2022, a person tweeted an image claiming two drones attacked a residential neighborhood in Mekelle, Tigray killing 10 people & injuring others. However, HaqCheck inspected the image and confirmed that the picture doesn’t show the alleged drone…
HaqCheck debunked a Facebook post accompanied by three false images claiming that the Ethiopian Air Force destroyed TPLF’s military depot in Shire.
https://bit.ly/3TmMCVI
https://bit.ly/3TmMCVI
HaqCheck
False: The images don't show an aerial attack on TPLF forces. - HaqCheck
A Facebook post appeared on Sept 30 sharing three images with a claim that the Ethiopian Air Force destroyed TPLF’s military base in the town of Shire. The post was viral on Facebook and was shared close to one hundred times. However, HaqCheck cross-checked…
A tweet was made on Oct 14 along with an image claiming that the Ethiopian army took control of Shire. But the image was old and doesn't support the claim.
https://bit.ly/3D7F18r
https://bit.ly/3D7F18r
HaqCheck
False: The image doesn’t prove the Ethiopian army controlled Shire town. - HaqCheck
On Oct 14, 2022, a tweet was posted sharing an image with a claim that the Ethiopian army has taken control of Shire town. The tweet was viral and shared many times across the platform. However, HaqCheck investigated the image and confirmed that the picture…
Week two summary of social and mainstream media information disorder during the month of October.
https://haqcheck.org/october-week-two-summary/
https://haqcheck.org/october-week-two-summary/
HaqCheck
October week two summary
A Facebook page with over a hundred thousand followers shared a post on Oct 23, 2022, with the caption "American flag being burned in the streets of Addis Ababa."
However, HaqCheck examined the image and determined it to be False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-american-flag-being-burnt-on-the-streets-of-addis-ababa/
However, HaqCheck examined the image and determined it to be False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-american-flag-being-burnt-on-the-streets-of-addis-ababa/
HaqCheck
Does the image show the American flag being burnt on the streets of Addis Ababa? - HaqCheck
A Facebook page with over a hundred thousand followers shared a post on Oct 23, 2022, with the caption “American flag being burned in the streets of Addis Ababa.” However, HaqCheck examined the image and determined it to be False. It is roughly two years…
#HaqCheck_AfaanOromo
Fuuli feesbuukii hordoftoota hedduu qabu,gaafa onkolooleessa 23,2022,mata duree "Alabaan Ameerikaa magaalaa finfinne keessatii gubatte" jedhun gabaase ture.Haa ta'u malee akka qorannaan haqCheck mirkanneessetti suuraan raabsame soba ta’unsaa Mirkanaaweera።
https://bit.ly/3D7vVap
Fuuli feesbuukii hordoftoota hedduu qabu,gaafa onkolooleessa 23,2022,mata duree "Alabaan Ameerikaa magaalaa finfinne keessatii gubatte" jedhun gabaase ture.Haa ta'u malee akka qorannaan haqCheck mirkanneessetti suuraan raabsame soba ta’unsaa Mirkanaaweera።
https://bit.ly/3D7vVap
HaqCheck
Suuraan Kun gubbachuu alabaa Ameerikaa hiriira magaalaa finfinnee irratti ta’ee Agarsiisa? - HaqCheck
Suuraan Kun gubbachuu alabaa Ameerikaa agarsiisa? Fuulli Feesbuukii hordoftoota hedduu qabu kun gaafa onkolooleessa 23,bara 2020 gubbachuu Alabaa Ameerikaa gabaasefi Raabsee ture.Magaalaa Finfinneetti keessatti Gubachuun Alabaa Ameerikaa akkaa Adeemsifame…
HaqCheck debunked an image-backed social media post with a claim that Eritrean soldiers were torturing and killing civilians in Tigray.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-prove-eritrean-soldiers-torturing-civilians-in-shire-tigray/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-prove-eritrean-soldiers-torturing-civilians-in-shire-tigray/
HaqCheck
False: The image doesn’t prove Eritrean soldiers torturing civilians in Shire, Tigray - HaqCheck
An image was posted on social media platforms with claims that Eritrean soldiers were torturing and commiting civilian massacres in the recently-seized northwestern and central areas of Tigray. It was shared on Facebook and Twitter. Some of the Facebook posts…
ከ40 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የትዊተር አካውንትን ጨምሮ የተለያዩ የማህበራዊ ገፆች የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ ሸኔ) እየተባለ የሚጠራውን ቡድን ባንዲራ የተሸከሙ አዛውንትን ምስል ነው ተብሎ ሲያጋሩ ቆይተዋል።
ይህ ምስል ከዚህ ቀደምም በሌሎች ሀገሮችም ሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ለምሳሌ ያክል ከዚህ ቀደም በአፍጋኒስታን በታሊባን ታጣቂዎች እና በአፍጋኒስታን መንግስት መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ላይ እኚህ አዛውንት የአፍጋኒስታን መንግስትን ብሄራዊ ባንዲራን እንደተሸከሙ ተደርጎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ ምስሉን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ትክክለኛ ምስሉን በአንድ የትዊተር አካውንት ላይ ተጋርቶ ያገኘው ሲሆን የያዙት ባንዲራም የታሊባን (በነጭ ባንዲራ ላይ በጥቁር ፅሁፍ ያረፈበት) እንደሆነ የተረጋገጠ ሲሆን በምስሉ ላይ የታዩት ግለሰብ ከተሸከሙት ነጭ ባንዲራ ጋር የሚያሳይ እና በትክክል የት ቦታ እንደተቀረጸ የማይታወቅ ቪድዮ ተገኝቷል። https://bit.ly/3Un5J2Z
በእነዚህ ምክንያቶች ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል በፎቶሾፕ የተቀናበረ መሆኑን አረጋግጦ ሀሰት ብሎታል።
ይህ ምስል ከዚህ ቀደምም በሌሎች ሀገሮችም ሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ለምሳሌ ያክል ከዚህ ቀደም በአፍጋኒስታን በታሊባን ታጣቂዎች እና በአፍጋኒስታን መንግስት መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ላይ እኚህ አዛውንት የአፍጋኒስታን መንግስትን ብሄራዊ ባንዲራን እንደተሸከሙ ተደርጎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ ምስሉን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ትክክለኛ ምስሉን በአንድ የትዊተር አካውንት ላይ ተጋርቶ ያገኘው ሲሆን የያዙት ባንዲራም የታሊባን (በነጭ ባንዲራ ላይ በጥቁር ፅሁፍ ያረፈበት) እንደሆነ የተረጋገጠ ሲሆን በምስሉ ላይ የታዩት ግለሰብ ከተሸከሙት ነጭ ባንዲራ ጋር የሚያሳይ እና በትክክል የት ቦታ እንደተቀረጸ የማይታወቅ ቪድዮ ተገኝቷል። https://bit.ly/3Un5J2Z
በእነዚህ ምክንያቶች ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል በፎቶሾፕ የተቀናበረ መሆኑን አረጋግጦ ሀሰት ብሎታል።
ሀቅቼክ የህወሓት ታጣቂዎች ያስረከቡት መሳሪያ ተብሎ የተጋራውን ምስል ህዳር 23 ፤ 2013 ዓ.ም በፋና ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ በተጋራ እና “በመቐለ ከተማ በተደረገ ብርበራ የጥፋት ቡድኑ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ዴፖ ተይዟል” የሚል ፅሁፍ ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል።
bit.ly/3Tsc5g5
bit.ly/3Tsc5g5
👍1
Read the full story here:
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-drone-attack-in-adigrat-tigray/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-drone-attack-in-adigrat-tigray/
👍1
ኢሜይልዎ ወይም የሞባይል ስልክዎ ተጠልፎ ያውቃል?
መልሱን እዚህ ድረገፅ ላይ ማግኘት ይችላሉ (https://haveibeenpwned.com)
በመጀመሪያ - www.haveibeenpwned.com ወደሚል ድረገፅ ይሄዳሉ።
በመቀጠል - የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎን ያስገባሉ።
በመጨረሻም - የድረገፁ የምርመራ ውጤት ሁለት አይነት መልሶችን ሊያሳየን ይችላል
1, የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎ ተጠልፎ የሚያውቅ ከሆነ “oh no - pwned” የሚል መልስን የሚያሳየን ሲሆን
2, የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎ ተጠልፎ የማያውቅ ከሆነ “Good news - no pwnage found” የሚል መልስን ያሳየናል።
መልሱን እዚህ ድረገፅ ላይ ማግኘት ይችላሉ (https://haveibeenpwned.com)
በመጀመሪያ - www.haveibeenpwned.com ወደሚል ድረገፅ ይሄዳሉ።
በመቀጠል - የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎን ያስገባሉ።
በመጨረሻም - የድረገፁ የምርመራ ውጤት ሁለት አይነት መልሶችን ሊያሳየን ይችላል
1, የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎ ተጠልፎ የሚያውቅ ከሆነ “oh no - pwned” የሚል መልስን የሚያሳየን ሲሆን
2, የኢሜይል ወይም የስልክ አድራሻዎ ተጠልፎ የማያውቅ ከሆነ “Good news - no pwnage found” የሚል መልስን ያሳየናል።
👍3
ከሰሞኑ በተለያዩ የማህበራዊ ገፆች ላይ “ከእንግሊዝ ኤንባሲ ጀርባ ያለውን ተራራማ ጫካ ይዞ ፣ እንጦጦን አካሎ ፣ የሱሉልታን ግርጌ ይዞ ፣ ጣፎ ደርሶ ወዲህ የሚመለስ ግዙፍ ፕሮጀክት” በሚል የፅሁፍ መግለጫ ስር የተለያዩ ምስሎች በስፋት ሲዘዋወሩ ቆይተዋል።
ባሳለፍነው የኢትዮጵያውያን 2014 ዓ.ም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት 49 ቢልዮን ብር የሚፈጅ አዲስ ቤተመንግስት ሊገነባ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልፆ የነበረ ሲሆን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ በመቀጠል ብዙ ወጪ የሚወጣበት ይህ ፕሮጀክት መንግስት ባስቀመጠው የ10 አመት መሪ የልማት ዕቅድ ውስጥ “የጫካ ፕሮጀክት” በሚል ፕሮጀክት ስር የሚገነባ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተው ነበር።
ይሁን እንጂ ከሰሞኑ የቤተመንግስቱ እና በዙሪያው የሚሰራው ፕሮጀክት እንደሆነ ያሳያል በሚል ሲዘዋወር የቆየው ምስል እውን የተባለውን ቤተ መንግስት የሚያሳይ ሳይሆን ስቴፋኖ ቦአሪ በተባለ የጣልያን አርክቴክት በሜክሲኮ ውስጥ የምትገኝና ካንኩን ለምትባል ከተማ (Smart city) ለመገንባት የተነደፈ ንድፍ ሲሆን የሚገነባው ከተማ ወደ 557 ሄክታር እንደሚሸፍን በአርክቴክቱ የተገለፀ ሲሆን በውስጡ ወደ 7.5 ሚልዮን ዛፎች እንዲሁም እፅዋቶች እንዲኖረውም ታስቦ የወጣ ንድፍ ነው።
በዚህም መሰረት ከሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገነባ ግዙፍ ፕሮጀክት ተብሎ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል ሀቅቼክ በመርመር የተሳሳተ እንደሆነ አረጋግጧል።
ባሳለፍነው የኢትዮጵያውያን 2014 ዓ.ም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት 49 ቢልዮን ብር የሚፈጅ አዲስ ቤተመንግስት ሊገነባ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልፆ የነበረ ሲሆን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ በመቀጠል ብዙ ወጪ የሚወጣበት ይህ ፕሮጀክት መንግስት ባስቀመጠው የ10 አመት መሪ የልማት ዕቅድ ውስጥ “የጫካ ፕሮጀክት” በሚል ፕሮጀክት ስር የሚገነባ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተው ነበር።
ይሁን እንጂ ከሰሞኑ የቤተመንግስቱ እና በዙሪያው የሚሰራው ፕሮጀክት እንደሆነ ያሳያል በሚል ሲዘዋወር የቆየው ምስል እውን የተባለውን ቤተ መንግስት የሚያሳይ ሳይሆን ስቴፋኖ ቦአሪ በተባለ የጣልያን አርክቴክት በሜክሲኮ ውስጥ የምትገኝና ካንኩን ለምትባል ከተማ (Smart city) ለመገንባት የተነደፈ ንድፍ ሲሆን የሚገነባው ከተማ ወደ 557 ሄክታር እንደሚሸፍን በአርክቴክቱ የተገለፀ ሲሆን በውስጡ ወደ 7.5 ሚልዮን ዛፎች እንዲሁም እፅዋቶች እንዲኖረውም ታስቦ የወጣ ንድፍ ነው።
በዚህም መሰረት ከሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገነባ ግዙፍ ፕሮጀክት ተብሎ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል ሀቅቼክ በመርመር የተሳሳተ እንደሆነ አረጋግጧል።
👍4
የትዊተር ተጠቃሚዎች የተሳሳተ መረጃን እንዲያርሙ የሚያስችል አሰራር አስጀመረ
የማህበራዊ መገናኛ ድርጅቱ ትዊተር የትስስሩ ተጠቃሚዎች የተሳሳተ መረጃን እንዲያርሙ የሚያስችል አሰራር አስጀምሯል። አሰራሩ ትዊተር ላይ የሚለቀቁ መረጃዎችን እውነትነት በፍቃደኛ ተጠቃሚዎች እንዲጣራ የሚፈቅድ ነው።
በአዲሱ አሰራር መሠረት የትዊተር ተጠቃሚዎች በማህበራዊ ትስስሩ ገፅ የሚለጠፉ መረጃዎች ስር አጭር የአውድ ማስታወሻ ወይም ተጨማሪ የማስተካከያ መረጃ እንዲፅፉና እንዲፃፍ ሀሳብ እንዲሰጡ ያስችላቸዋል። አንድ ማስታወሻ ከተፃፈ በኋላ ደግሞ አጋዥ መሆኑ እና አለመሆኑ በፍቃደኛ አባላቶቹ በሚሰጥ ደረጃ ወይም ሬቲንግ ይወሰናል።
እሄን በተጠቃሚዎች አጭር የአውድ ማስታወሻ በመፃፍ የመረጃን እውነትነት የማጣራት ዘዴ በተለይ በአሜሪካን ሀገር እያደገ እየመጣ ያለው መረጃ-አጣሪዎችን ያለማመን ሁኔታ መልስ ይሆናል ተብሏል።
አሜሪካዊዊው ቱጃሩ ባለሀብት ኤሎን ማስክ ትዊተርን በ44 ቢልየን ዶላር ከገዙት በኋላ የተለያዩ ማሻሻያዎች እንዳደረጉ ሲዘገብ ቆይቷል።
እሄንን አሰራር ከአንድ አመት በፊት የተጠነሰሰ ቢሆንም በቅርቡ ትዊተር ላው ተግባራዊ ሆኗል።
የማህበራዊ መገናኛ ድርጅቱ ትዊተር የትስስሩ ተጠቃሚዎች የተሳሳተ መረጃን እንዲያርሙ የሚያስችል አሰራር አስጀምሯል። አሰራሩ ትዊተር ላይ የሚለቀቁ መረጃዎችን እውነትነት በፍቃደኛ ተጠቃሚዎች እንዲጣራ የሚፈቅድ ነው።
በአዲሱ አሰራር መሠረት የትዊተር ተጠቃሚዎች በማህበራዊ ትስስሩ ገፅ የሚለጠፉ መረጃዎች ስር አጭር የአውድ ማስታወሻ ወይም ተጨማሪ የማስተካከያ መረጃ እንዲፅፉና እንዲፃፍ ሀሳብ እንዲሰጡ ያስችላቸዋል። አንድ ማስታወሻ ከተፃፈ በኋላ ደግሞ አጋዥ መሆኑ እና አለመሆኑ በፍቃደኛ አባላቶቹ በሚሰጥ ደረጃ ወይም ሬቲንግ ይወሰናል።
እሄን በተጠቃሚዎች አጭር የአውድ ማስታወሻ በመፃፍ የመረጃን እውነትነት የማጣራት ዘዴ በተለይ በአሜሪካን ሀገር እያደገ እየመጣ ያለው መረጃ-አጣሪዎችን ያለማመን ሁኔታ መልስ ይሆናል ተብሏል።
አሜሪካዊዊው ቱጃሩ ባለሀብት ኤሎን ማስክ ትዊተርን በ44 ቢልየን ዶላር ከገዙት በኋላ የተለያዩ ማሻሻያዎች እንዳደረጉ ሲዘገብ ቆይቷል።
እሄንን አሰራር ከአንድ አመት በፊት የተጠነሰሰ ቢሆንም በቅርቡ ትዊተር ላው ተግባራዊ ሆኗል።
👍2
Did you come across social media posts that claim the TPLF is hiding its weapons and ammunition? A Facebook post shared four images to prove the same claim but confirmed by HaqCheck to be False.
https://haqcheck.org/false-the-images-dont-show-tplf-burying-weapons-and-ammunition/
https://haqcheck.org/false-the-images-dont-show-tplf-burying-weapons-and-ammunition/
HaqCheck
False: The images don't show TPLF burying weapons and ammunition. - HaqCheck
A viral Facebook post was made on Nov 18, 2022, sharing four images. The post claimed that the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) was burying [hiding] weapons and ammunition. It was shared close to one hundred times. However, HaqCheck confirmed that…
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከሰሞኑ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች ላይ “የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለሁለተኛ ጊዜ በህዝብ ፊት በጥፊ እንደተመቱ እንደሚያሳይ ተነግሮ አንድ ቪድዮ ሲዘዋወር ነበር።”
አንዳንድ በውጭ ሀገር የሚገኙ የፌስቡክ ገፆችን ጨምሮ በሀገራችን ከ30ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው ገፆች ድረስ ፕሬዝዳንቱን በድጋሚ በጥፊ የተመታችው በአንዲት እንስት እንደሆነ በመናገር ሲዘግቡ ቆይተዋል።
(https://t.me/alzarkawihabib/5235 ,
https://fb.watch/gZMgzjg4BJ/)
ሰኔ 8 ቀን 2021 እ.አ.አ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደቡባዊ ፈረንሳይ ጉብኝት በሚያደርጉበት ወቅት እርሳቸውን ለመመልከት ከተሰበሰቡ ህዝቦች መሃል ዴምየን ታረል የተባለ ግለሰብ ፕሬዝዳንቱን በጥፊ እንደመታቸው የሚያሳዩ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች ተለቀዋል ( https://fb.watch/gZM8Ozj0SD/ ) ። የዚህን ግለሰብ ድርጊት ተከትሎ የፈረንሳይ ፍ/ቤት በግለሰቡ ላይ የ18 ወራት እስር ፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍ/ቤቱ የእስር ጊዜውን ወደ 4 ወራት ቀንሶለት ነበር።
ሀቅቼክ በቅርቡ የተሰራጨውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ቪድዮው የዛሬ አመት በፕሬዝዳንቱ ላይ የተፈፀመው ድርጊት መሆኑን አረጋግጧል። ሃቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉትን ግለሰቦች፣ የነበሩበትን አካባቢ እና በቦታው የነበሩ ነገሮችን አጥንቶ ቪድዮው በወቅቱ በተለየ አቅጣጫ የተቀረፀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
አንዳንድ በውጭ ሀገር የሚገኙ የፌስቡክ ገፆችን ጨምሮ በሀገራችን ከ30ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው ገፆች ድረስ ፕሬዝዳንቱን በድጋሚ በጥፊ የተመታችው በአንዲት እንስት እንደሆነ በመናገር ሲዘግቡ ቆይተዋል።
(https://t.me/alzarkawihabib/5235 ,
https://fb.watch/gZMgzjg4BJ/)
ሰኔ 8 ቀን 2021 እ.አ.አ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደቡባዊ ፈረንሳይ ጉብኝት በሚያደርጉበት ወቅት እርሳቸውን ለመመልከት ከተሰበሰቡ ህዝቦች መሃል ዴምየን ታረል የተባለ ግለሰብ ፕሬዝዳንቱን በጥፊ እንደመታቸው የሚያሳዩ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች ተለቀዋል ( https://fb.watch/gZM8Ozj0SD/ ) ። የዚህን ግለሰብ ድርጊት ተከትሎ የፈረንሳይ ፍ/ቤት በግለሰቡ ላይ የ18 ወራት እስር ፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍ/ቤቱ የእስር ጊዜውን ወደ 4 ወራት ቀንሶለት ነበር።
ሀቅቼክ በቅርቡ የተሰራጨውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ቪድዮው የዛሬ አመት በፕሬዝዳንቱ ላይ የተፈፀመው ድርጊት መሆኑን አረጋግጧል። ሃቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉትን ግለሰቦች፣ የነበሩበትን አካባቢ እና በቦታው የነበሩ ነገሮችን አጥንቶ ቪድዮው በወቅቱ በተለየ አቅጣጫ የተቀረፀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
👍1