ከ120 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ነሀሴ 28 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “በራያ ግንባር ከጠላት የተማረከ 430 ክላሽንኮቭ እና 3 ዲሽቃ ፤ ጠላት የጥምር ጦሩ ብርቱ ክንድ መቋቋም ያልቻለው ሀይል እየተማረከ ነው” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ ምስልን አጋርቶ ነበር።
ሀቅቼክ ምስሎቹን ትክክለኛነት ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሎቹን በአማራ ሚድያ ኮርፖሬሽን የዩቲዩብ ቻናል ላይ ጥር 25 ፤ 2014 ዓ.ም በቀረበ የዜና ቪድዮ ላይ አግኝቷቸዋል። ይህ ጽሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ የዩቲዩብ ቪድዮው ከ150ሺህ ጊዜ በላይ ታይቷል።
የዜና ቪድዮው፣ “በመከላከያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ ጥምር ሃይል አማካኝነት በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ላይ በተወሰደው ርምጃ ከ100 በላይ የሚሆኑ አባላቱ ተደምስሰዋል” በሚል ርዕስ የቀረበ ሲሆን በተጨማሪም በቪድዮው ተማረኩ ያላቸውን የሽብር ቡድኑን አባሎች ያሳያል። በዚህም መሰረት መረጃውን ለመደገፍ ከፖስቱ ጋር የተያያዙትን ምስሎች ሀቅቼክ ሀሰት ብሏቸዋል።
https://bityl.co/Ekwj
ሀቅቼክ ምስሎቹን ትክክለኛነት ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሎቹን በአማራ ሚድያ ኮርፖሬሽን የዩቲዩብ ቻናል ላይ ጥር 25 ፤ 2014 ዓ.ም በቀረበ የዜና ቪድዮ ላይ አግኝቷቸዋል። ይህ ጽሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ የዩቲዩብ ቪድዮው ከ150ሺህ ጊዜ በላይ ታይቷል።
የዜና ቪድዮው፣ “በመከላከያ ሰራዊት እና በፌደራል ፖሊስ ጥምር ሃይል አማካኝነት በአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ላይ በተወሰደው ርምጃ ከ100 በላይ የሚሆኑ አባላቱ ተደምስሰዋል” በሚል ርዕስ የቀረበ ሲሆን በተጨማሪም በቪድዮው ተማረኩ ያላቸውን የሽብር ቡድኑን አባሎች ያሳያል። በዚህም መሰረት መረጃውን ለመደገፍ ከፖስቱ ጋር የተያያዙትን ምስሎች ሀቅቼክ ሀሰት ብሏቸዋል።
https://bityl.co/Ekwj
HaqCheck
ሀሰት ፡ ምስሉ በራያ ግንባር የተማረኩ የጦር መሳሪያዎችን አያሳይም - HaqCheck
ከ120 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ነሀሴ 28 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “በራያ ግንባር ከጠላት የተማረከ 430 ክላሽንኮቭ እና 3 ዲሽቃ ፤ ጠላት የጥምር ጦሩ ብርቱ ክንድ መቋቋም ያልቻለው ሀይል እየተማረከ ነው” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ ምስልን አጋርቶ ነበር። ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ ፅሁፍ ከአንድ ሺህ በላይ ግብረመልስ ሲያገኝ ከ150 ጊዜ...
ከሰሞኑ ፌስቡክ እና ዩቲዩብን ጨምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች የተጋራ አንድ ቪድዮ “የፌደራል መንግስt ወታደራዊ ድሮኖችን በመጠቀም በህወሓት አመራሮች ላይ ጥቃት ሲፈፅም የሚያሳይ ቪድዮ” በሚል መግለጫ ሲዘዋወር ተስተውሏል።
ፌስቡክ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከግማሽ ሚልዮን በላይ ተመልካች ሲያገኝ በዩቲዩብ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከመቶ ሺህ በላይ እይታ ማግኘት ችሏል።የፊደራል መንግስት እየወሰደ ያለውን ወታደራዊ እርምጃ ተከትሎ በፌደራል መንግስት አማካኝነት እየተደረገ ያለ የድሮን ጥቃት በማለት የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች [ቪድዮውች] ሲዘዋወሩ ቆይተዋል። ይህ በፌስቡክና ዩቲዩብ ጨምሮ የተሰራጨው ቪድዮም ከነዚህ አንዱ ነው።
በቪድዮው መሃል ያለው የቪድዮው ክፍል በፈረንጆቹ 2020 በአዘርባጃን እና በአርሜንያ መካከል የተከሰተውና ናጎርኖ ካራባህ እየተባለ በሚጠራው ጦርነት የቱርክ ድሮኖች የነበራቸውን እንቅስቃሴ የሚያሳይ ነው። ሀቅቼክ ቪድዮውን ለማግኘት ባደረገው ጥረት የቪድዮውን ክፍል መጋቢት 29 ፤ 2013 ዓ.ም በአንድ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያትም ሀቅቼክ በፌስቡክ እና በዩቲዩብ ላይ ሲዘዋወር የነበረው ቪድዮ ሀሰት መሆኑን አረጋግጧል።
https://bityl.co/Ekx8
ፌስቡክ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከግማሽ ሚልዮን በላይ ተመልካች ሲያገኝ በዩቲዩብ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከመቶ ሺህ በላይ እይታ ማግኘት ችሏል።የፊደራል መንግስት እየወሰደ ያለውን ወታደራዊ እርምጃ ተከትሎ በፌደራል መንግስት አማካኝነት እየተደረገ ያለ የድሮን ጥቃት በማለት የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች [ቪድዮውች] ሲዘዋወሩ ቆይተዋል። ይህ በፌስቡክና ዩቲዩብ ጨምሮ የተሰራጨው ቪድዮም ከነዚህ አንዱ ነው።
በቪድዮው መሃል ያለው የቪድዮው ክፍል በፈረንጆቹ 2020 በአዘርባጃን እና በአርሜንያ መካከል የተከሰተውና ናጎርኖ ካራባህ እየተባለ በሚጠራው ጦርነት የቱርክ ድሮኖች የነበራቸውን እንቅስቃሴ የሚያሳይ ነው። ሀቅቼክ ቪድዮውን ለማግኘት ባደረገው ጥረት የቪድዮውን ክፍል መጋቢት 29 ፤ 2013 ዓ.ም በአንድ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያትም ሀቅቼክ በፌስቡክ እና በዩቲዩብ ላይ ሲዘዋወር የነበረው ቪድዮ ሀሰት መሆኑን አረጋግጧል።
https://bityl.co/Ekx8
HaqCheck
ቪድዮው በህወሓት አመራሮች ላይ የተፈፀመ የድሮን ጥቃትን ያሳያል? - HaqCheck
ከሰሞኑ ፌስቡክ እና ዩቲዩብን ጨምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች የተጋራ አንድ ቪድዮ “የፌደራል መንግስt ወታደራዊ ድሮኖችን በመጠቀም በህወሓት አመራሮች ላይ ጥቃት ሲፈፅም የሚያሳይ ቪድዮ” በሚል መግለጫ ሲዘዋወር ተስተውሏል። ፌስቡክ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከግማሽ ሚልዮን በላይ ተመልካች ሲያገኝ በዩቲዩብ ላይ ተጋርቶ የነበረው ቪድዮ ከመቶ ሺህ በላይ እይታ ማግኘት ችሏል። ይሁን እንጂ ሀቅቼክ…
👍1
ከ 7 ሺ በላይ ተከታይ ያለው የትዊተር አካውንት መስከረም 3 ቀን 2015 ዓ.ም በስፋት ሲዘዋወር የነበረ አንድ ቪዲዮ አጋርቷል። ተንቀሳቃሽ ምስሉ ዳግም በተቀሰቀሰው ጦርነት ኢትዮጵያውያን የጦር እስረኞች ለሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ኃይሎች እጃቸውን ሲሰጡ እንደሚያሳይ በፅሁፍ መግለጫው ይናገራል።
ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ ቪዲዮ ከስድስት መቶ ጊዜ በላይ የተጋራ ሲሆን በትዊተር ላይ ብቻ ከ63 ሺህ በላይ ሰዎች ተመልክተውታል። ነገር ግን ሀቅቼክ መረጃውን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ይህን ተንቀሳቃሽ ምስል ከዚህ ቀደም ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም በአሜሪካ ድምጽ አማርኛ የፌስቡክ ገጽ ላይ “የትግራይ ክልል መንግሥት የጦር ምርኮኞች እንዲለቀቁ መወሰኑን አስታወቀ” በሚል ዜና ስር የተጋራ መሆኑን ሀቅቼክ ማረጋገጥ ችሏል።
ስለሆነም ሀቅቼክ የትዊተር ፖስቱ መረጃውን እንዲደግፍለት የተጠቀመውን ቪዲዮ የቆየና ከተገለፀው ሁነት ጋር ተያያዥነት የሌለው በመሆኑ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/ElAn
ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ ቪዲዮ ከስድስት መቶ ጊዜ በላይ የተጋራ ሲሆን በትዊተር ላይ ብቻ ከ63 ሺህ በላይ ሰዎች ተመልክተውታል። ነገር ግን ሀቅቼክ መረጃውን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ይህን ተንቀሳቃሽ ምስል ከዚህ ቀደም ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም በአሜሪካ ድምጽ አማርኛ የፌስቡክ ገጽ ላይ “የትግራይ ክልል መንግሥት የጦር ምርኮኞች እንዲለቀቁ መወሰኑን አስታወቀ” በሚል ዜና ስር የተጋራ መሆኑን ሀቅቼክ ማረጋገጥ ችሏል።
ስለሆነም ሀቅቼክ የትዊተር ፖስቱ መረጃውን እንዲደግፍለት የተጠቀመውን ቪዲዮ የቆየና ከተገለፀው ሁነት ጋር ተያያዥነት የሌለው በመሆኑ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/ElAn
HaqCheck
ቪዲዮው ዳግም በተቀሰቀሰው ጦርነት የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ያሳያል? - HaqCheck
ከ 7 ሺ በላይ ተከታይ ያለው የትዊተር አካውንት መስከረም 3 ቀን 2015 ዓ.ም በስፋት ሲዘዋወር የነበረ አንድ ቪዲዮ አጋርቷል። ተንቀሳቃሽ ምስሉ ዳግም በተቀሰቀሰው ጦርነት ኢትዮጵያውያን የጦር እስረኞች ለሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ኃይሎች እጃቸውን ሲሰጡ እንደሚያሳይ በፅሁፍ መግለጫው ይናገራል። ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ ቪዲዮ ከስድስት መቶ ጊዜ በላይ የተጋራ ሲሆን…
መስከረም 20 ቀን አንድ የፌስቡክ አካውንት የኢትዮጵያ አየር ሀይል በሽሬ የሚገኘውን የህውሃት የጦር መሳሪያ ማከማቻ አንደመታ በትግረኛ ቋንቋ ከሚገልጽ ጽሁፍ ጋር ሶስት የተለያዩ ምስሎችን አያይዞ አውጥቷል። ይህም መረጃ ከ140 ጊዜ በላይ የተጋራ ሲሆን ከ130 ጊዜ በላይ ግብረ መልስንም ማግኘት ችሏል።
ሀቅቼክ መረጃውን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሎቹ የቆዩ እና በሰሜኑ ክፍል ካለው ጦርነት ጋር ተያያዥነት እንደሌላቸው ያረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ምስሎቹ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል በሚገኘው ጦርነት ላይ የተነሱ መሆናቸውን አረጋግጧል።
የመጀመርያው ምስል መጋቢት 26 ቀን 2014 ዓ.ም ላይ በአንድ የዜና ድህረ ገጽ ላይ በዩክሬን የተመታ የሩሲያን ታንክ ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋለ ፎቶ ሲሆን ፣ ሁለተኛው በተመሳሳይ ቀን የተመታን የሩሲያ ወታደራዊ መሳሪያን የሚያሳይ ምስል ሆኖ ተገኝቷል።ሶስተኛው ምስል ሚያዚያ 5 ቀን የዩክሬን ታጣቂ ሀይሎች በሩሲያ ወታደራዊ መሳሪያዎች ላይ ያደረሱትን ጥቃት በሚገልጽ የዜና ጽሁፍ ስር ተካቶ አግኝቶታል።
ስለሆነም ሀቅቼክ የፌስቡክ ፖስቱ ጽሁፉን እንዲደግፍለት የተጠቀማቸው ምስሎች የቀዩ በመሆናቸውና ከተጠቀሰው ሁነት ጋር የማይገናኙ በመሆናቸው የፌስቡክ ፖስቱን ሀሰት ብሎታል።
ሀቅቼክ መረጃውን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሎቹ የቆዩ እና በሰሜኑ ክፍል ካለው ጦርነት ጋር ተያያዥነት እንደሌላቸው ያረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ምስሎቹ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል በሚገኘው ጦርነት ላይ የተነሱ መሆናቸውን አረጋግጧል።
የመጀመርያው ምስል መጋቢት 26 ቀን 2014 ዓ.ም ላይ በአንድ የዜና ድህረ ገጽ ላይ በዩክሬን የተመታ የሩሲያን ታንክ ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋለ ፎቶ ሲሆን ፣ ሁለተኛው በተመሳሳይ ቀን የተመታን የሩሲያ ወታደራዊ መሳሪያን የሚያሳይ ምስል ሆኖ ተገኝቷል።ሶስተኛው ምስል ሚያዚያ 5 ቀን የዩክሬን ታጣቂ ሀይሎች በሩሲያ ወታደራዊ መሳሪያዎች ላይ ያደረሱትን ጥቃት በሚገልጽ የዜና ጽሁፍ ስር ተካቶ አግኝቶታል።
ስለሆነም ሀቅቼክ የፌስቡክ ፖስቱ ጽሁፉን እንዲደግፍለት የተጠቀማቸው ምስሎች የቀዩ በመሆናቸውና ከተጠቀሰው ሁነት ጋር የማይገናኙ በመሆናቸው የፌስቡክ ፖስቱን ሀሰት ብሎታል።
በከፊል ሀሰት ፡ ምስሎቹ በቅርቡ ከሽብር ቡድኖች የተያዙ የጦር መሳሪያዎችን አያሳይም
ከ50ሺህ እስከ 150ሺህ ድረስ ተከታይ ያላቸው የፌስቡክ ገፆች “በአደባባይ በዓላት ላይ ሁከት በመቀስቀስ ወደ ሀገራዊ ቀውስ እንዲሸጋገር ሲያሴሩ የነበሩ 166 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።” በሚል ርዕስ አንድ ፅሁፍ በፌስቡክ ገፆቻቸው ላይ አጋርተው ነበር።
በተያያዘው የዜና ፅሁፍ ላይም ከሰሞኑን በኢትዮጵያውያን ከተከበሩት የመስቀል የደመራ ስነ-ስርዓት እና የኢሬቻ የአደባባይ በዓላት ጋር ተያይዞ የሽብር ተግባራትን በመፈፀም ሀገራዊ ቀውስ እንዲፈጠር በህቡዕ ሲያሴሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል እንዳስታወቀ ያስነብባል።
ሀቅቼክ ይህን ከሽብር ቡድን አባላቱ ተያዙ የተባሉትን መሳሪያዎች ያሳያል የተባለውን ምስል ለማጣራት ባደረገው ጥረት የመጀመሪያውን ምስል መስከረም 22 ፤ 2012 ዓ.ም በፋና ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ የእሬቻን በዓል ለማደናቀፍ ፣ የተለያዩ አካላት የራሳቸውን አጀንዳ ለመስፈጸም እና ለጥፋት ሊጠቀሙባቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎችና ቦንምቦች ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በሚገልፅ ፅሁፍ ስር አግኝቶታል።
ሁለተኛውን ምስል ኢትዮኒውስ በተሰኘ አንድ ድረ-ገፅ ላይ በአማራ ክልል ገንዳውሃ ተብሎ በሚጠራ ከተማ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ ህገወጥ መሳሪያ በፖሊስ መያዙን በሚገልፅ ፅሁፍ ስር አግኝቶታል።
ሶስተኛውን ምስል ሚያዝያ 2 ፤ 2004 ዓ.ም ላይ በላቲን ቋንቋ በተፃፈ እና የሶስት ሀገራት ጥምረት በአንድ ሉዓላዊ ሀገር ላይ በሚል ርዕስ በታተመ ፅሁፍ ውስጥ ተጋርቶ አግኝቶታል።
በነዚህም ምክንያቶች ሀቅቼክ ምስሎቹን መርምሮ የፌስቡክ ፖስቱን በከፊል ሀሰት ብሎታል።
ከ50ሺህ እስከ 150ሺህ ድረስ ተከታይ ያላቸው የፌስቡክ ገፆች “በአደባባይ በዓላት ላይ ሁከት በመቀስቀስ ወደ ሀገራዊ ቀውስ እንዲሸጋገር ሲያሴሩ የነበሩ 166 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።” በሚል ርዕስ አንድ ፅሁፍ በፌስቡክ ገፆቻቸው ላይ አጋርተው ነበር።
በተያያዘው የዜና ፅሁፍ ላይም ከሰሞኑን በኢትዮጵያውያን ከተከበሩት የመስቀል የደመራ ስነ-ስርዓት እና የኢሬቻ የአደባባይ በዓላት ጋር ተያይዞ የሽብር ተግባራትን በመፈፀም ሀገራዊ ቀውስ እንዲፈጠር በህቡዕ ሲያሴሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል እንዳስታወቀ ያስነብባል።
ሀቅቼክ ይህን ከሽብር ቡድን አባላቱ ተያዙ የተባሉትን መሳሪያዎች ያሳያል የተባለውን ምስል ለማጣራት ባደረገው ጥረት የመጀመሪያውን ምስል መስከረም 22 ፤ 2012 ዓ.ም በፋና ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ የእሬቻን በዓል ለማደናቀፍ ፣ የተለያዩ አካላት የራሳቸውን አጀንዳ ለመስፈጸም እና ለጥፋት ሊጠቀሙባቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎችና ቦንምቦች ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በሚገልፅ ፅሁፍ ስር አግኝቶታል።
ሁለተኛውን ምስል ኢትዮኒውስ በተሰኘ አንድ ድረ-ገፅ ላይ በአማራ ክልል ገንዳውሃ ተብሎ በሚጠራ ከተማ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ ህገወጥ መሳሪያ በፖሊስ መያዙን በሚገልፅ ፅሁፍ ስር አግኝቶታል።
ሶስተኛውን ምስል ሚያዝያ 2 ፤ 2004 ዓ.ም ላይ በላቲን ቋንቋ በተፃፈ እና የሶስት ሀገራት ጥምረት በአንድ ሉዓላዊ ሀገር ላይ በሚል ርዕስ በታተመ ፅሁፍ ውስጥ ተጋርቶ አግኝቶታል።
በነዚህም ምክንያቶች ሀቅቼክ ምስሎቹን መርምሮ የፌስቡክ ፖስቱን በከፊል ሀሰት ብሎታል።
ሀሰት ፡ ምስሉ በፌደራል እና ጥምር ሀይሎች አንገቱ የተቆረጠ ግለሰብን አያሳይም
መስከረም 26 ፤ 2015 ዓ.ም አንድ የፌስቡክ አካውንት በፌደራል መንግስቱ እና በህወሓት መካከል እየተደረገ ባለው ጦርነት በኢትዮጵያ ጥምር ጦር አንገቱ የተቆረጠ ሰው በማለት አጋርቷል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉን ባደረገው ማጣራት ምስሉን ህዳር 13 ፤ 2013 ዓ.ም Nairaland.com በተሰኘ የናይጄሪያ ድረ-ገጽ ስር በኬንያ ውስጥ የሚፈፀሙ አደገኛ ወንጀሎች እና ግድያዎችን በሚያትት ፅሁፍ ስር ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያት ሀቅቼክ ምስሉን አጣርቶ ሀሰት ብሎታል
መስከረም 26 ፤ 2015 ዓ.ም አንድ የፌስቡክ አካውንት በፌደራል መንግስቱ እና በህወሓት መካከል እየተደረገ ባለው ጦርነት በኢትዮጵያ ጥምር ጦር አንገቱ የተቆረጠ ሰው በማለት አጋርቷል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉን ባደረገው ማጣራት ምስሉን ህዳር 13 ፤ 2013 ዓ.ም Nairaland.com በተሰኘ የናይጄሪያ ድረ-ገጽ ስር በኬንያ ውስጥ የሚፈፀሙ አደገኛ ወንጀሎች እና ግድያዎችን በሚያትት ፅሁፍ ስር ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያት ሀቅቼክ ምስሉን አጣርቶ ሀሰት ብሎታል
A Facebook page with more than 700 thousand followers shared a video on Oct 5, 2022, captioned, “Please have a look at this video showing how the Abiy regime [Federal Government] is sending its airforce commandos from Debre Zeit air force base to Asmara[Eritrea], it is not fair to deploy soldiers while talking about peace.
Whatsoever, the Army of TDF [Tigray Defense Forces] will not be inattentive.”
However, HaqCheck inspected the video and rendered it False.
https://bit.ly/3rL7MkB
Whatsoever, the Army of TDF [Tigray Defense Forces] will not be inattentive.”
However, HaqCheck inspected the video and rendered it False.
https://bit.ly/3rL7MkB
HaqCheck
Does the video show the federal Government transporting air force commandos From Debre Zeit to Asmara? - HaqCheck
A Facebook page with more than 700 thousand followers shared a 25 Second video on Oct 5, 2022, captioned, “Please have a look at this video showing how the Abiy regime [Federal Government] is sending its airforce commandos from Debre Zeit air force base to…
ይህ ቪድዮ መንግስት ወታደሮቹን ከደብረዘይት አየር ሀይል ወደ አስመራ ሲያጓጉዝ ያሳያል?
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።”ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ11ሺህ በላይ እይታን ማግኘት ችሏል።
ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ ላይ የተጋራውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ነሀሴ 23 ፤ 2014 ዓ.ም የ4 ደቂቃ ከ5 ሴኮንድ ርዝመት ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል። ይህ ቪድዮም ከ9ሺህ በላይ ተከታይ ባለው የፌስቡክ ገፅ ላይ “የኢፌዴሪ የአየር ሀይል ልምምድን ተመልከቱ” በሚል የፅሁፍ መግለጫ ተጋርቶ ተገኝቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሀቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉ ተመሳሳይ ምስሎችን ማግኘት የቻለ ሲሆን በነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ የተጋራውን ቪድዮ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/F0BX
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።”ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ11ሺህ በላይ እይታን ማግኘት ችሏል።
ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ ላይ የተጋራውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ነሀሴ 23 ፤ 2014 ዓ.ም የ4 ደቂቃ ከ5 ሴኮንድ ርዝመት ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል። ይህ ቪድዮም ከ9ሺህ በላይ ተከታይ ባለው የፌስቡክ ገፅ ላይ “የኢፌዴሪ የአየር ሀይል ልምምድን ተመልከቱ” በሚል የፅሁፍ መግለጫ ተጋርቶ ተገኝቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሀቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉ ተመሳሳይ ምስሎችን ማግኘት የቻለ ሲሆን በነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፁ የተጋራውን ቪድዮ ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/F0BX
HaqCheck
ይህ ቪድዮ መንግስት ወታደሮቹን ከደብረዘይት አየር ሀይል ወደ አስመራ ሲያጓጉዝ ያሳያል? - HaqCheck
ከ700ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም “የአብይ መንግስት ወደ አስመራ ከደብረዘይት አየር ሀይል ግቢ በአንቶኖቭ ወታደሮችን ሲያመላልስ የሚያሳይ ቪድዮ ተመልከቱ። ስለ ሰላም እያወራን ወታደር ማሰማራት ትክክል አየደለም ለማንኛውም ሰራዊታችን TDF አይዘናጋም።” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አንድ የ25 ሰከንድ ርዝመት ያለው ቪድዮ አጋርቶ ነበር።” ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት…
👍2
On Sep 15, 2022, a person tweeted an image claiming two drones attacked a residential neighborhood in Mekelle, Tigray killing 10 people & injuring others.
However, HaqCheck inspected the image and it doesn't prove the claim.
https://bit.ly/3D0mBX6
However, HaqCheck inspected the image and it doesn't prove the claim.
https://bit.ly/3D0mBX6
HaqCheck
False: The image doesn’t confirm recent drones attacks - HaqCheck
On Sep 15, 2022, a person tweeted an image claiming two drones attacked a residential neighborhood in Mekelle, Tigray killing 10 people & injuring others. However, HaqCheck inspected the image and confirmed that the picture doesn’t show the alleged drone…
HaqCheck debunked a Facebook post accompanied by three false images claiming that the Ethiopian Air Force destroyed TPLF’s military depot in Shire.
https://bit.ly/3TmMCVI
https://bit.ly/3TmMCVI
HaqCheck
False: The images don't show an aerial attack on TPLF forces. - HaqCheck
A Facebook post appeared on Sept 30 sharing three images with a claim that the Ethiopian Air Force destroyed TPLF’s military base in the town of Shire. The post was viral on Facebook and was shared close to one hundred times. However, HaqCheck cross-checked…
A tweet was made on Oct 14 along with an image claiming that the Ethiopian army took control of Shire. But the image was old and doesn't support the claim.
https://bit.ly/3D7F18r
https://bit.ly/3D7F18r
HaqCheck
False: The image doesn’t prove the Ethiopian army controlled Shire town. - HaqCheck
On Oct 14, 2022, a tweet was posted sharing an image with a claim that the Ethiopian army has taken control of Shire town. The tweet was viral and shared many times across the platform. However, HaqCheck investigated the image and confirmed that the picture…
Week two summary of social and mainstream media information disorder during the month of October.
https://haqcheck.org/october-week-two-summary/
https://haqcheck.org/october-week-two-summary/
HaqCheck
October week two summary
A Facebook page with over a hundred thousand followers shared a post on Oct 23, 2022, with the caption "American flag being burned in the streets of Addis Ababa."
However, HaqCheck examined the image and determined it to be False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-american-flag-being-burnt-on-the-streets-of-addis-ababa/
However, HaqCheck examined the image and determined it to be False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-american-flag-being-burnt-on-the-streets-of-addis-ababa/
HaqCheck
Does the image show the American flag being burnt on the streets of Addis Ababa? - HaqCheck
A Facebook page with over a hundred thousand followers shared a post on Oct 23, 2022, with the caption “American flag being burned in the streets of Addis Ababa.” However, HaqCheck examined the image and determined it to be False. It is roughly two years…
#HaqCheck_AfaanOromo
Fuuli feesbuukii hordoftoota hedduu qabu,gaafa onkolooleessa 23,2022,mata duree "Alabaan Ameerikaa magaalaa finfinne keessatii gubatte" jedhun gabaase ture.Haa ta'u malee akka qorannaan haqCheck mirkanneessetti suuraan raabsame soba ta’unsaa Mirkanaaweera።
https://bit.ly/3D7vVap
Fuuli feesbuukii hordoftoota hedduu qabu,gaafa onkolooleessa 23,2022,mata duree "Alabaan Ameerikaa magaalaa finfinne keessatii gubatte" jedhun gabaase ture.Haa ta'u malee akka qorannaan haqCheck mirkanneessetti suuraan raabsame soba ta’unsaa Mirkanaaweera።
https://bit.ly/3D7vVap
HaqCheck
Suuraan Kun gubbachuu alabaa Ameerikaa hiriira magaalaa finfinnee irratti ta’ee Agarsiisa? - HaqCheck
Suuraan Kun gubbachuu alabaa Ameerikaa agarsiisa? Fuulli Feesbuukii hordoftoota hedduu qabu kun gaafa onkolooleessa 23,bara 2020 gubbachuu Alabaa Ameerikaa gabaasefi Raabsee ture.Magaalaa Finfinneetti keessatti Gubachuun Alabaa Ameerikaa akkaa Adeemsifame…
HaqCheck debunked an image-backed social media post with a claim that Eritrean soldiers were torturing and killing civilians in Tigray.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-prove-eritrean-soldiers-torturing-civilians-in-shire-tigray/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-prove-eritrean-soldiers-torturing-civilians-in-shire-tigray/
HaqCheck
False: The image doesn’t prove Eritrean soldiers torturing civilians in Shire, Tigray - HaqCheck
An image was posted on social media platforms with claims that Eritrean soldiers were torturing and commiting civilian massacres in the recently-seized northwestern and central areas of Tigray. It was shared on Facebook and Twitter. Some of the Facebook posts…
ከ40 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የትዊተር አካውንትን ጨምሮ የተለያዩ የማህበራዊ ገፆች የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ ሸኔ) እየተባለ የሚጠራውን ቡድን ባንዲራ የተሸከሙ አዛውንትን ምስል ነው ተብሎ ሲያጋሩ ቆይተዋል።
ይህ ምስል ከዚህ ቀደምም በሌሎች ሀገሮችም ሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ለምሳሌ ያክል ከዚህ ቀደም በአፍጋኒስታን በታሊባን ታጣቂዎች እና በአፍጋኒስታን መንግስት መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ላይ እኚህ አዛውንት የአፍጋኒስታን መንግስትን ብሄራዊ ባንዲራን እንደተሸከሙ ተደርጎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ ምስሉን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ትክክለኛ ምስሉን በአንድ የትዊተር አካውንት ላይ ተጋርቶ ያገኘው ሲሆን የያዙት ባንዲራም የታሊባን (በነጭ ባንዲራ ላይ በጥቁር ፅሁፍ ያረፈበት) እንደሆነ የተረጋገጠ ሲሆን በምስሉ ላይ የታዩት ግለሰብ ከተሸከሙት ነጭ ባንዲራ ጋር የሚያሳይ እና በትክክል የት ቦታ እንደተቀረጸ የማይታወቅ ቪድዮ ተገኝቷል። https://bit.ly/3Un5J2Z
በእነዚህ ምክንያቶች ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል በፎቶሾፕ የተቀናበረ መሆኑን አረጋግጦ ሀሰት ብሎታል።
ይህ ምስል ከዚህ ቀደምም በሌሎች ሀገሮችም ሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ለምሳሌ ያክል ከዚህ ቀደም በአፍጋኒስታን በታሊባን ታጣቂዎች እና በአፍጋኒስታን መንግስት መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ላይ እኚህ አዛውንት የአፍጋኒስታን መንግስትን ብሄራዊ ባንዲራን እንደተሸከሙ ተደርጎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ ምስሉን ለማጣራት ባደረገው ጥረት ትክክለኛ ምስሉን በአንድ የትዊተር አካውንት ላይ ተጋርቶ ያገኘው ሲሆን የያዙት ባንዲራም የታሊባን (በነጭ ባንዲራ ላይ በጥቁር ፅሁፍ ያረፈበት) እንደሆነ የተረጋገጠ ሲሆን በምስሉ ላይ የታዩት ግለሰብ ከተሸከሙት ነጭ ባንዲራ ጋር የሚያሳይ እና በትክክል የት ቦታ እንደተቀረጸ የማይታወቅ ቪድዮ ተገኝቷል። https://bit.ly/3Un5J2Z
በእነዚህ ምክንያቶች ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲዘዋወር የነበረውን ምስል በፎቶሾፕ የተቀናበረ መሆኑን አረጋግጦ ሀሰት ብሎታል።
ሀቅቼክ የህወሓት ታጣቂዎች ያስረከቡት መሳሪያ ተብሎ የተጋራውን ምስል ህዳር 23 ፤ 2013 ዓ.ም በፋና ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ በተጋራ እና “በመቐለ ከተማ በተደረገ ብርበራ የጥፋት ቡድኑ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ዴፖ ተይዟል” የሚል ፅሁፍ ባለው ቪድዮ ውስጥ አግኝቶታል።
bit.ly/3Tsc5g5
bit.ly/3Tsc5g5
👍1
Read the full story here:
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-drone-attack-in-adigrat-tigray/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-drone-attack-in-adigrat-tigray/
👍1
