HaqCheck looked into an image-backed claim that Somali regional forces recently killed militants of AlShabaab in the Somali regional state and confirmed that the image was old and doesn't support the claim.
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-recent-fighting-between-al-shabaab-and-somali-regional-forces-in-ethiopia/
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-recent-fighting-between-al-shabaab-and-somali-regional-forces-in-ethiopia/
HaqCheck
No: The image doesn't show recent fighting between Al Shabaab and Somali regional forces in Ethiopia - HaqCheck
A viral Facebook post appeared on June 21 sharing an image with a claim that Somali regional forces recently killed militants of AlShabaab in the Elekere woreda of the Somali Regional State. The claim stated that the Al Shabaab militias entered the Somali…
#Alert
ከሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሚድያ መጥፋትን ተከትሎ ከ291 ሺህ በላይ ተከታይ ካላቸው የቴሌግራም ቻናሎች እስከ 10ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው የፌስቡክ ገጾች ድረስ “ጠ/ሚ አብይ አህመድ ኮማ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጧል” የሚሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በcerebro vascular accident (stroke) ተጠቅተው ኮማ ውስጥ ገብተዋል” በሚል መግለጫ የተደገፈ አንድ ምስል በማህበራዊ ሚድያው ላይ ሲዘዋወር ቆይቷል።
ሀቅቼክ ይህንን ምስል የዛሬ አመት ጥር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ ታጁዲን አህማዲ በተባለ እና ከ 3900 በላይ ጓደኞች ባሉት የፌስቡክ የግል አካውንት ላይ ተጋርቶ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጠቅላይ ጽ/ቤት በጠ/ሚ አብይ አህመድ ደህንነትን በተመለከተ የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን በይፋዊ ገጹ ላይ አስታውቆ ነበር።
ምስሉ Gofund me በተባለ እርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ-ገፅ ላይ ቢዱሀን ታፓ የተባለ ሰው በደረሰበት የልብ ምት መቋረጥ (cardiac arrest) ምክንያት ሲረዳበት በነበረው ጆን ሆፕኪንስ ሆስፒታል መሞቱን ተከትሎ የታማሚውን ሚስት ፕሪሲላ ራይንን ለመርዳት በማሰብ ምስሉን በመጠቀም በድረ ገጹ ላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተጋራ ምስል እንደሆነ ታውቋል።
ሀቅቼክ በዚህ ምስል ዙሪያ ከዚህ ቀደም ያስነበበውን ፅሁፍ ሙሉውን ያንብቡ።
https://bityl.co/DRWW
ከሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሚድያ መጥፋትን ተከትሎ ከ291 ሺህ በላይ ተከታይ ካላቸው የቴሌግራም ቻናሎች እስከ 10ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው የፌስቡክ ገጾች ድረስ “ጠ/ሚ አብይ አህመድ ኮማ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጧል” የሚሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በcerebro vascular accident (stroke) ተጠቅተው ኮማ ውስጥ ገብተዋል” በሚል መግለጫ የተደገፈ አንድ ምስል በማህበራዊ ሚድያው ላይ ሲዘዋወር ቆይቷል።
ሀቅቼክ ይህንን ምስል የዛሬ አመት ጥር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ ታጁዲን አህማዲ በተባለ እና ከ 3900 በላይ ጓደኞች ባሉት የፌስቡክ የግል አካውንት ላይ ተጋርቶ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጠቅላይ ጽ/ቤት በጠ/ሚ አብይ አህመድ ደህንነትን በተመለከተ የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን በይፋዊ ገጹ ላይ አስታውቆ ነበር።
ምስሉ Gofund me በተባለ እርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ-ገፅ ላይ ቢዱሀን ታፓ የተባለ ሰው በደረሰበት የልብ ምት መቋረጥ (cardiac arrest) ምክንያት ሲረዳበት በነበረው ጆን ሆፕኪንስ ሆስፒታል መሞቱን ተከትሎ የታማሚውን ሚስት ፕሪሲላ ራይንን ለመርዳት በማሰብ ምስሉን በመጠቀም በድረ ገጹ ላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተጋራ ምስል እንደሆነ ታውቋል።
ሀቅቼክ በዚህ ምስል ዙሪያ ከዚህ ቀደም ያስነበበውን ፅሁፍ ሙሉውን ያንብቡ።
https://bityl.co/DRWW
👍1
#Alert
DTU Students Page (የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ገፅ) በሚል ስም የተከፈተ እና ከ18ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሐምሌ 18 ፤ 2014 ዓ.ም “አትሌት ኮ/ል ደራርቱ ቱሉ ላደረገችው አስተዋፅኦ ከአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እጅግ ዘመናዊ BMW መኪና ተሸለመች” በሚል የፅሁፍ መግለጫ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት ምስል አጋርቶ ነበር። ስለ አትሌቷ የዘመናዊ BMW መኪና መሸለም የተገኘ መረጃ ባይኖርም ምስሉ የተቀናበረ እና ሀሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት የመጀመሪያውና ትክክለኛው ምስል ሐምሌ 2 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “Ira BMW Stratham” በተሰኘ የትዊተር አካውንት ላይ ተገኝቷል። ስለዚህም ምስሉ የተቀነባበረ ነው።
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
DTU Students Page (የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ገፅ) በሚል ስም የተከፈተ እና ከ18ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሐምሌ 18 ፤ 2014 ዓ.ም “አትሌት ኮ/ል ደራርቱ ቱሉ ላደረገችው አስተዋፅኦ ከአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እጅግ ዘመናዊ BMW መኪና ተሸለመች” በሚል የፅሁፍ መግለጫ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት ምስል አጋርቶ ነበር። ስለ አትሌቷ የዘመናዊ BMW መኪና መሸለም የተገኘ መረጃ ባይኖርም ምስሉ የተቀናበረ እና ሀሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት የመጀመሪያውና ትክክለኛው ምስል ሐምሌ 2 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “Ira BMW Stratham” በተሰኘ የትዊተር አካውንት ላይ ተገኝቷል። ስለዚህም ምስሉ የተቀነባበረ ነው።
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
👍1
Summary of the disinformation and controversial contents HaqCheck observed during the third week of June.
https://haqcheck.org/july-week-three-disinformation-summary/
https://haqcheck.org/july-week-three-disinformation-summary/
HaqCheck
July week three disinformation summary - HaqCheck
Tedros Adhanom’s academic dress claimed to represent the Tigray flag There were controversial and false claims all over social media platforms that the academic dress worn by Tedros Adhanom when he received an honorary degree from Edinburg University represents…
👍1
HaqCheck's July week four summary.
https://haqcheck.org/july-week-four-disinformation-trend-summary/
https://haqcheck.org/july-week-four-disinformation-trend-summary/
HaqCheck
July week four disinformation trend summary - HaqCheck
Faked Twitter handles One of the disinformation techniques is circulating false information with social media accounts that impersonate celebrities and popular personalities. HaqCheck came across a faked Twitter handle creating controversies as people can…
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሳምንታዊ የሀቅቼክ ፕሮግራም በ አርትስ ቴሊቪዥን እና በአዲስ ዘይቤ የ ዩቲዩብ ቻናል ላይ ይከታተሉን።
🔥1
“Amhara people in Ethiopia every place been targeted by their identity by the genocidal government of Ethiopia.” reads a post shared on Twitter with two images and a descriptive text on Jul 26. However, HaqCheck inspected the image and rendered the post Partly-False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-amhara-victims-of-the-massacre-in-ethiopia/
https://haqcheck.org/does-the-image-show-amhara-victims-of-the-massacre-in-ethiopia/
HaqCheck
Does the image show Amhara victims of the massacre in Ethiopia? - HaqCheck
A Twitter account with more than 4 thousand followers shared two images with a descriptive text on Jul 26, captioned “Amhara people in Ethiopia every place been targeted by their identity by the genocidal government of Ethiopia.” One of the images is a graphic…
HaqCheck debunked an image-backed claim that there was recently a public protest in Mekelle and other towns in Tigray.
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-public-protest-in-mekelle/
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-public-protest-in-mekelle/
HaqCheck
No: The image doesn't show a recent public protest in Mekelle. - HaqCheck
An image of the front page of the Reporter newspaper has been circulating with a bold headline that reads, “TPLF [Tigray People’s Liberation Front] is facing a fierce protest in Mekele of Sebaa Anderta”. Different Facebook posts shared the image across the…
In spite of the fact that there is an ongoing drought in the Horn of Africa, this image doesn't show a current drought or famine in the region.
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-famine-in-the-horn-of-africa/
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-famine-in-the-horn-of-africa/
HaqCheck
No: The image doesn’t show a recent famine in the Horn of Africa. - HaqCheck
An article about ongoing extreme food shortage and famine in the Horn of Africa countries such as South Sudan, Somalia, and Ethiopia was published on a website. An image that shows famine-stricken infants was incorporated into the article. Although there…
A Twitter account shared a post on Aug 2, 2022, captioned, “URGENT! HIDDEN #genocide #WeaponizedStarvation in Oromia under Command Post since 2018…” and attached three images. However, HaqCheck inspected the images and rendered the post Partly-False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-drought-in-ethiopia-oromia-region/
https://haqcheck.org/does-the-image-show-the-drought-in-ethiopia-oromia-region/
HaqCheck
Does the image show the drought in Ethiopia [Oromia region]? - HaqCheck
A Twitter account shared a post on Aug 2, 2022, captioned, “URGENT! HIDDEN #genocide #WeaponizedStarvation in Oromia under Command Post since 2018…” and attached three images. The image was also shared on YouTube and other two Facebook posts. However, HaqCheck…
👍1
HaqCheck debunked an image-backed claim that a person shown in the pictures was healed with traditional medicine.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-person-healed-with-traditional-medicine/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-person-healed-with-traditional-medicine/
HaqCheck
False: The image doesn’t show a person healed with traditional medicine. - HaqCheck
A Facebook post appeared on Aug 7 2022 sharing an image that shows two pictures of a young man. The before-after pictures show a person who had a serious leg injury and was recently healed. The image was shared along with a text post that indicates that the…
👍1
#የሀሰተኛመረጃጥቆማ
በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች ላይ የሚዘዋወረውን ይህን ምስል ያጋሩ ፖስቶች አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ በተደረገለት አንድ ቃለ መጠይቅ ላይ ጋዜጠኛዋ ስለ ስኬቱ ሚስጥር በጠየቀችው ጊዜ አንድ ባዶ ቼክ አውጥቶ የፈለገችውን ያህል የገንዘብ መጠን እንድትፅፍ ቢነግራትም ጋዜጠኛዋ በተደጋጋሚ ቼኩን እንደመለሰች ያስነብባሉ። በመጨረሻም አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ የስኬቱ ሁሉ ሚስጥር እንደሷ ያገኛቸውን እድሎች አለማሳለፉ እንደሆነ እንደነገራትና ሊሰጣት የነበረውን ቼክ ተቀብሏት እንደቀደደው ፅፈዋል።
ይህ መረጃ በሀገራችን ኢትዮጵያ በቻ ሳይሆን በአለም ላይ በተለያዩ ማህበራዊ ሚድያዎች ላይ ሲዘዋወር የቆየ ነው።
ነገር ግን ምስሉ የተወሰደው የተለያዩ ታዋቂ እንዲሁም ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በማቅረብ ቃለ-ምልልሶችን በሚያደርገው እና This Morning በተሰኘው የቴሌቪዥን ሾው ላይ የነበረ ሲሆን ቪድዮው ጥቅምት 16 ቀን 2009 ዓ.ም በቴሌቪዥኑ ይፋዊ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ተጋርቷል።
በፕሮግራሙ ላይም ስለ ቢልየነሩ የግል ጉዳዮች እና ስለሚያወጣቸው ወጪዎች የተጠየቀበት አጭር ፕሮግራም ሲሆን እነዚህ የማህበራዊ ሚድያ ፖስቶች እንደሚናገሩት በምስሉ ላይ ጋዜጠኛዋ የምትመልስለት ባዶ ቼክ ሳይሆን This Morning የሚል ፅሁፍ ያለበት ኩባያ በስጦታ መልክ ስታበረክትለት ነው።
ምስሉን ለማጣራት ሀቅቼክ ሙሉ ቪድዮውን የተመለከተ ሲሆን በቪድዮው ውስጥ ቢልጌት ለጋዜጠኛዋ የሰጣት ምንም አይነት ቼክ እንደሌለ አረጋግጧል። ከዚህ በተጨማሪ ቢልየነሩ ለጋዜጠኛዋ ቼክ እንዳቀረበላት የሚያሳይ ምንም መረጃ ማግኘት አልተቻለም።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች ላይ የሚዘዋወረውን ይህን ምስል ያጋሩ ፖስቶች አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ በተደረገለት አንድ ቃለ መጠይቅ ላይ ጋዜጠኛዋ ስለ ስኬቱ ሚስጥር በጠየቀችው ጊዜ አንድ ባዶ ቼክ አውጥቶ የፈለገችውን ያህል የገንዘብ መጠን እንድትፅፍ ቢነግራትም ጋዜጠኛዋ በተደጋጋሚ ቼኩን እንደመለሰች ያስነብባሉ። በመጨረሻም አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ የስኬቱ ሁሉ ሚስጥር እንደሷ ያገኛቸውን እድሎች አለማሳለፉ እንደሆነ እንደነገራትና ሊሰጣት የነበረውን ቼክ ተቀብሏት እንደቀደደው ፅፈዋል።
ይህ መረጃ በሀገራችን ኢትዮጵያ በቻ ሳይሆን በአለም ላይ በተለያዩ ማህበራዊ ሚድያዎች ላይ ሲዘዋወር የቆየ ነው።
ነገር ግን ምስሉ የተወሰደው የተለያዩ ታዋቂ እንዲሁም ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በማቅረብ ቃለ-ምልልሶችን በሚያደርገው እና This Morning በተሰኘው የቴሌቪዥን ሾው ላይ የነበረ ሲሆን ቪድዮው ጥቅምት 16 ቀን 2009 ዓ.ም በቴሌቪዥኑ ይፋዊ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ተጋርቷል።
በፕሮግራሙ ላይም ስለ ቢልየነሩ የግል ጉዳዮች እና ስለሚያወጣቸው ወጪዎች የተጠየቀበት አጭር ፕሮግራም ሲሆን እነዚህ የማህበራዊ ሚድያ ፖስቶች እንደሚናገሩት በምስሉ ላይ ጋዜጠኛዋ የምትመልስለት ባዶ ቼክ ሳይሆን This Morning የሚል ፅሁፍ ያለበት ኩባያ በስጦታ መልክ ስታበረክትለት ነው።
ምስሉን ለማጣራት ሀቅቼክ ሙሉ ቪድዮውን የተመለከተ ሲሆን በቪድዮው ውስጥ ቢልጌት ለጋዜጠኛዋ የሰጣት ምንም አይነት ቼክ እንደሌለ አረጋግጧል። ከዚህ በተጨማሪ ቢልየነሩ ለጋዜጠኛዋ ቼክ እንዳቀረበላት የሚያሳይ ምንም መረጃ ማግኘት አልተቻለም።
👍1
#የሀሰተኛመረጃጥቆማ
ከሰሞኑን በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች ላይ የሚዘዋወር የአንድ ሰው ምስልን በማጋራት ሰውየው የህወሓት ቃል አቀባይ የሆነው አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሆነ ግምቶች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል። ከዚህ በተጨማሪ በምስሉ ላይ የሚታየው ግለሰብ አንድ እግር የሌለው በመሆኑ ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው ያሉም አልጠፉም።
ከዚህ ባለፈም ምስሉ ላይ የሚታዩትን የመከላከያ ሰራዊት ልብስ የለበሱ ግለሰቦች እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አርማ ያለበትን ወረቀት የተመለከቱ በበኩላቸው ምስሉ የጌታቸው ረዳ ሊሆን የሚችልበት ምንም ምክያንት የለም ሲሉ ተደምጠዋል።
ሀቅቼክም ይህን ከሰሞኑን አወዛጋቢ የነበረውን ምስል ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሉ ከዚህ በፊት ነሀሴ 5 ቀን 2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ ከሌሎች 6 ምስሎች ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል። የፕሬስ ድርጅቱ ዜና የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት 75 ሚልዮን ብር የሚገመት የአይነት እና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የሚያስነብብ ሲሆን በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዣንጥራር አባይ እና የመከላከያ ሰራዊት ሚ/ር ዲኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉዊጅ በቦታው ተገኝተው እንደነበር ሪፖርቱ ያስነብባል።
ስለዚህም ሀቅቼክ ባደረገው መረጃውን የማጣራት ስራ ምስሉ የዛሬ አመት የተጋራ እንደሆነ እና ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ሳይሆን በምስሉ ላይ የሚታዩት ግለሰብ የህወሓት ቃል አቀባይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ እንዳልሆኑ አረጋግጧል።
ከሰሞኑን በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች ላይ የሚዘዋወር የአንድ ሰው ምስልን በማጋራት ሰውየው የህወሓት ቃል አቀባይ የሆነው አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሆነ ግምቶች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል። ከዚህ በተጨማሪ በምስሉ ላይ የሚታየው ግለሰብ አንድ እግር የሌለው በመሆኑ ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው ያሉም አልጠፉም።
ከዚህ ባለፈም ምስሉ ላይ የሚታዩትን የመከላከያ ሰራዊት ልብስ የለበሱ ግለሰቦች እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አርማ ያለበትን ወረቀት የተመለከቱ በበኩላቸው ምስሉ የጌታቸው ረዳ ሊሆን የሚችልበት ምንም ምክያንት የለም ሲሉ ተደምጠዋል።
ሀቅቼክም ይህን ከሰሞኑን አወዛጋቢ የነበረውን ምስል ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሉ ከዚህ በፊት ነሀሴ 5 ቀን 2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ ከሌሎች 6 ምስሎች ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል። የፕሬስ ድርጅቱ ዜና የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት 75 ሚልዮን ብር የሚገመት የአይነት እና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የሚያስነብብ ሲሆን በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዣንጥራር አባይ እና የመከላከያ ሰራዊት ሚ/ር ዲኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉዊጅ በቦታው ተገኝተው እንደነበር ሪፖርቱ ያስነብባል።
ስለዚህም ሀቅቼክ ባደረገው መረጃውን የማጣራት ስራ ምስሉ የዛሬ አመት የተጋራ እንደሆነ እና ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ሳይሆን በምስሉ ላይ የሚታዩት ግለሰብ የህወሓት ቃል አቀባይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ እንዳልሆኑ አረጋግጧል።
ኤደን አብይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ ናት?
በታህሳስ 3 ቀን 2009 ዓ.ም ላይ EthioTube በሚል ስም የተከፈተ አንድ የዩቲዩብ ቻናል ስጦታ ሾው የተሰኘ አንድ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን በተለይም ፕሮግራሙ በአሜሪካ እና አካባቢው የሚኖሩ ስኬታማ እና አርዓያ ይሆናሉ የሚላቸውን ኢትዮጵያውያኖችን እየጋበዘ ልምድ እንዲያካፍሉ ያደርጋል።
በፕሮግራሙ ላይም የመጀመሪያ ተጋባዥ የነበረችው ትውልድ ኢትዮጵያዊቷ ኤደን አብይ ስትሆን በወቅቱም ይህች ግለሰብ በትምህርቷ ውጤታማ ከመሆኗም ባሻገር በአሜሪካው ኋይት ሃውስ የኢንተርንሺፕ ፕሮግራም ላይ እንደተሳተፈች ተገልጿል። በEthioTube ላይ የተላለፈው ይህ ቪድዮም እስካሁን ድረስ ከ118 ሺህ ጊዜ በላይ እይታ ማግኘት ችሏል።
ከዚህ ቪድዮ መለቀቅ በኋላም የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ መረጃዎች ኤደን አብይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ በማለት መረጃውን ሲያዘዋውሩ የቆዩ ሲሆን በተለይም የኤደን አብይ ከቀዳማዊ እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ጋር መልኳን በማመሳሰል የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ይህች ሴት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ እንደሆነች ያመኑ አልጠፉም።
ነገር ግን ሀቅቼክ በስፋት እየተዘዋወሩ ያሉት ቪድዮዎች ሀሰተኛ እንደሆኑ እና በቪድዎቹ ላይ የምትታየው ግለሰብም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ እንዳልሆነች ማረጋገጥ ችሏል።
ሙሉ ፅሁፉን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/3wngAQi
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
በታህሳስ 3 ቀን 2009 ዓ.ም ላይ EthioTube በሚል ስም የተከፈተ አንድ የዩቲዩብ ቻናል ስጦታ ሾው የተሰኘ አንድ ፕሮግራም የጀመረ ሲሆን በተለይም ፕሮግራሙ በአሜሪካ እና አካባቢው የሚኖሩ ስኬታማ እና አርዓያ ይሆናሉ የሚላቸውን ኢትዮጵያውያኖችን እየጋበዘ ልምድ እንዲያካፍሉ ያደርጋል።
በፕሮግራሙ ላይም የመጀመሪያ ተጋባዥ የነበረችው ትውልድ ኢትዮጵያዊቷ ኤደን አብይ ስትሆን በወቅቱም ይህች ግለሰብ በትምህርቷ ውጤታማ ከመሆኗም ባሻገር በአሜሪካው ኋይት ሃውስ የኢንተርንሺፕ ፕሮግራም ላይ እንደተሳተፈች ተገልጿል። በEthioTube ላይ የተላለፈው ይህ ቪድዮም እስካሁን ድረስ ከ118 ሺህ ጊዜ በላይ እይታ ማግኘት ችሏል።
ከዚህ ቪድዮ መለቀቅ በኋላም የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ መረጃዎች ኤደን አብይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ በማለት መረጃውን ሲያዘዋውሩ የቆዩ ሲሆን በተለይም የኤደን አብይ ከቀዳማዊ እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ጋር መልኳን በማመሳሰል የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ይህች ሴት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ እንደሆነች ያመኑ አልጠፉም።
ነገር ግን ሀቅቼክ በስፋት እየተዘዋወሩ ያሉት ቪድዮዎች ሀሰተኛ እንደሆኑ እና በቪድዎቹ ላይ የምትታየው ግለሰብም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልጅ እንዳልሆነች ማረጋገጥ ችሏል።
ሙሉ ፅሁፉን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://bit.ly/3wngAQi
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
👍1