#ማሳሰቢያ: ተቀናብሮ የተቀየረ ምስል
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
A caption of a post on Facebook reads, "This video shows the massacre in west wollega." However, HaqCheck inspected the video and rendered it False.
https://haqcheck.org/does-the-video-demonstrate-a-recent-massacre-that-took-place-in-western-wollega/
https://haqcheck.org/does-the-video-demonstrate-a-recent-massacre-that-took-place-in-western-wollega/
HaqCheck
Does the video demonstrate a recent massacre that took place in Western Wollega? - HaqCheck
HaqCheck has inspected the video and rendered it False.
ከ196ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ በሰኔ 14 ቀን 2014 ዓ.ም ያሰራጨውን ቪድዮ “የምዕራብ ወለጋው ጭፍጨፋ በጥቂቱ ማሳያ ምስል..” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አጋርቶ ነበር።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ቪድዮውን አጣርቶ ሀሰት ብሎታል።
https://bit.ly/3neDXH1
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ቪድዮውን አጣርቶ ሀሰት ብሎታል።
https://bit.ly/3neDXH1
HaqCheck
ቪድዮው በምዕራብ ወለጋ የተደረገውን ግድያ ያሳያል? - HaqCheck
ከ196ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ በሰኔ 14 ቀን 2014 ዓ.ም ያሰራጨውን ቪድዮ “የምዕራብ ወለጋው ጭፍጨፋ በጥቂቱ ማሳያ ምስል..” የሚል ፅሁፍ በማያያዝ አጋርቶ ነበር። ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ቪድዮው ከ140ሺህ በላይ እይታ ሲያገኝ ከ3500 በላይ ግብረ መልስ አግኝቷል። ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ቪድዮውን አጣርቶ ሀሰት ብሎታል። ሰኔ 7 ፤ 2014 ዓ.ም በጋምቤላ ዋና…
አንድ በዩቲዩብ የተሰራጨ ቪድዮ በፊት ገፁ ላይ “ህወሓት አውሮፕላን አገተ” በሚል ርዕስ መረጃ አጋርቶ ነበር። ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ሙሉ ቪድዮውን በመመልከት በቪድዮው የተላለፈውን መረጃ አሳሳች ብሎታል።
https://bit.ly/3ApwKLO
https://bit.ly/3ApwKLO
HaqCheck
ህወሓት አውሮፕላን አግቷል? - HaqCheck
አንድ በዩቲዩብ የተሰራጨ ቪድዮ በፊት ገፁ ላይ “ህወሓት አውሮፕላን አገተ” በሚል ርዕስ ሰኔ 16 ቀን 2014 ዓ.ም መረጃ አጋርቶ ነበር። ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ ቪድዮ ከ2500 በላይ እይታ ማግኘት ችሏል። ሀቅቼክ ሙሉ ቪድዮውን በመመልከት ቪድዮው በውስጡ ህወሓት አውሮፕላን እንዳገተ የሚገልፅ ምንም አይነት መረጃ እንደሌለው የተገነዘበ ሲሆን በአንፃሩ ህወሓት አውሮፕላን መቀሌ እንዳያርፍ…
A Facebook page with more than 500thousand followers shared a post that reads, “OLA and GLF, two militant groups fighting the Ethiopian government, be aware that the two military forces have entered the capital of the Gambella region which they were in the past week And take the attack on the military camps.” However, HaqCheck inspected the images used to support the claim and rendered them False.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-recent-engagement-between-ola-glf-and-government-forces/
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-recent-engagement-between-ola-glf-and-government-forces/
HaqCheck
False: The image doesn’t show a recent engagement between OLA/GLF and government forces - HaqCheck
A Facebook page with more than 500 thousand followers shared a post on June 24, 2022, captioned, “OLA and GLF, two militant groups fighting the Ethiopian government, have engaged in fierce combat. be aware that the two military forces have entered the capital…
➡️ የአብዛኛዎቻችን የግል እና የድርጅት መረጃዎቻችን በኮምፒውተሮቻችን እና ስልኮቻችን ላይ ይገኛሉ። እነዚህ መረጃዎቻችንን ለመሰለል ወይም ለመስረቅ ከሚፈልጉ የበይነመረብ አጭበርባሪዎች (Scammers) እራሳችንን ምንጊዜም መጠበቅ አስፈላጊ ነው። እነዚህ የበይነ መረብ አጭበርባሪዎች ከሚጠቀሙባቸው የማታለያ መንገዶች አንዱ ጉዳት የሚያደርሱ ወይም ጎጂ ወደ ሆነ አድራሻ የሚመሩ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) ሲሆን በተጨማሪም ጎጂ የሆኑ ድረ-ገፆችን ወደ ኮምፒውተሮቻችንን እና ስልኮቻችንን በመላክ መረጃዎቻችንን ለመሰብሰብና ለማጥቃት ይሞክራሉ።
ይህንን ሁኔታ ለመቆጣጠር ከሚረዱን መንገዶች መካከል የሊንክ መመርመሪያዎች (Link checkers) አንዱ ናቸው።
እነዚህ የሊንክ መመርመሪያዎች የሚያደርጉት ለማጭበርበር እና የግል መረጃዎቻችንን ለመውሰድ የሚመጡ ድረ-ገጾች እና ሊንኮች ትክክለኛነት በማጣራት የሚያደርሱትን ጉዳት እንድንከላከል ይረዱናል።
ከእነዚህ የሊንክ እና ድረ-ገፅ መመርመሪያ መሳሪያዎች መካከል ፡-
1.Google transparnecy report
2.Norton Safe web
3.Scan URL
4.Phish tank
5.Virus Total Safe
6.PSafe Dfndr Lab
7.URL Void . . . ጥቂቶቹ ናቸው።
ይህንን ሁኔታ ለመቆጣጠር ከሚረዱን መንገዶች መካከል የሊንክ መመርመሪያዎች (Link checkers) አንዱ ናቸው።
እነዚህ የሊንክ መመርመሪያዎች የሚያደርጉት ለማጭበርበር እና የግል መረጃዎቻችንን ለመውሰድ የሚመጡ ድረ-ገጾች እና ሊንኮች ትክክለኛነት በማጣራት የሚያደርሱትን ጉዳት እንድንከላከል ይረዱናል።
ከእነዚህ የሊንክ እና ድረ-ገፅ መመርመሪያ መሳሪያዎች መካከል ፡-
1.Google transparnecy report
2.Norton Safe web
3.Scan URL
4.Phish tank
5.Virus Total Safe
6.PSafe Dfndr Lab
7.URL Void . . . ጥቂቶቹ ናቸው።
👍1🔥1
HaqCheck's social media trend analysis of the month of June.
https://haqcheck.org/june-monthly-disinformation-trend-analysis/
https://haqcheck.org/june-monthly-disinformation-trend-analysis/
HaqCheck
June monthly disinformation trend Analysis - HaqCheck
Misleading titles and thumbnails of YouTube videos Many YouTube videos with misleading titles and thumbnails have recently trended over social media platforms, particularly on YouTube. YouTubers are using the tactics of employing misleading and false titles…
“Amhara extremists have turned back to Ataye because their deadliest massacre plan in Wollega has not worked out.” was the caption used by a Facebook page. The Page uses the map of the Amhara region and from the map points to an image claiming to show Amhara militias in Fortress.
However, HaqCheck has inspected the image used to support the claim and rendered it False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-armed-amhara-militias-launching-an-assault-on-ataye/
However, HaqCheck has inspected the image used to support the claim and rendered it False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-armed-amhara-militias-launching-an-assault-on-ataye/
HaqCheck
Does the image show armed Amhara militias launching an assault on Ataye? - HaqCheck
A Facebook page with more than 38 thousand followers shared a post on Jul 12, 2022, Captioned “Amhara extremists have turned back to Ataye because their deadliest massacre plan in Wollega has not worked out.” The Page uses the map of the Amhara region and…
👍1
HaqCheck looked into a claim that Yonas Zewde, a former communications chief at the Addis Ababa City Administration resigned from his post due to rampant corruption. However, HaqCheck confirmed that he did not resign from his previous post and was just appointed to another position by the administration.
https://bit.ly/3RCL5e8
https://bit.ly/3RCL5e8
HaqCheck
Fake News Alert: Yonas Zewde did not resign; he is just assigned to a different position - HaqCheck
A viral claim appeared on Facebook on June 15 reporting that Yonas Zewde, the head of the Communications Office of the Addis Ababa City Administration, resigned from his position. The post further explained that the communications head resigned because of…
“This baby is not the Rwandan Tutsi Immaculée [Immaculée Ilibagiza] ... She is the Ethiopian Amhara Immaculée who survived to tell us what really happened," reads the caption given to a picture post by a Facebook page with more than 200 thousand followers. However, HaqCheck inspected the image and rendered it False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-a-recent-victim-of-the-massacre-in-ethiopia/
https://haqcheck.org/does-the-image-show-a-recent-victim-of-the-massacre-in-ethiopia/
HaqCheck
Does the image show a recent victim of the Massacre in Ethiopia? - HaqCheck
A Facebook page with more than 200 thousand followers shared an image on Jul 14, captioned, “This baby is not the Rwandan Tutsi Immaculée [Immaculée Ilibagiza] … She is the Ethiopian Amhara Immaculée who survived to tell us what really happened. Abiy Ahmed…
A Facebook page with more than 54 thousand followers shared a collection of images featuring the Canadian PM Justin Trudeau, Director of the WHO Dr.Tedros Adhanom, Indian movie actor Sha Rukh Khan, and the football legend Pele all wearing a similar academic dress of red gown with a yellow velvet hood, captioned with lines of a song from a popular Tigrigna singer that reads, “The Tigrean flag does whatever it wants without bragging”. However, HaqCheck interrogated the claim and rendered it False.
https://haqcheck.org/does-the-academic-dress-recently-worn-by-tedros-adhanom-represent-the-flag-of-tigray/
https://haqcheck.org/does-the-academic-dress-recently-worn-by-tedros-adhanom-represent-the-flag-of-tigray/
HaqCheck
Does the academic dress recently worn by Tedros Adhanom represent the Flag of Tigray? - HaqCheck
A Facebook page with more than 54 thousand followers shared on July 17 a collection of images featuring the Canadian Prime Minister Justin Trudeau, Director of the World Health Organization Tedros Adhanom (Ph.D.), Indian movie actor Sha Rukh Khan, and the…
HaqCheck looked into an image-backed claim that Somali regional forces recently killed militants of AlShabaab in the Somali regional state and confirmed that the image was old and doesn't support the claim.
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-recent-fighting-between-al-shabaab-and-somali-regional-forces-in-ethiopia/
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-recent-fighting-between-al-shabaab-and-somali-regional-forces-in-ethiopia/
HaqCheck
No: The image doesn't show recent fighting between Al Shabaab and Somali regional forces in Ethiopia - HaqCheck
A viral Facebook post appeared on June 21 sharing an image with a claim that Somali regional forces recently killed militants of AlShabaab in the Elekere woreda of the Somali Regional State. The claim stated that the Al Shabaab militias entered the Somali…
#Alert
ከሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሚድያ መጥፋትን ተከትሎ ከ291 ሺህ በላይ ተከታይ ካላቸው የቴሌግራም ቻናሎች እስከ 10ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው የፌስቡክ ገጾች ድረስ “ጠ/ሚ አብይ አህመድ ኮማ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጧል” የሚሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በcerebro vascular accident (stroke) ተጠቅተው ኮማ ውስጥ ገብተዋል” በሚል መግለጫ የተደገፈ አንድ ምስል በማህበራዊ ሚድያው ላይ ሲዘዋወር ቆይቷል።
ሀቅቼክ ይህንን ምስል የዛሬ አመት ጥር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ ታጁዲን አህማዲ በተባለ እና ከ 3900 በላይ ጓደኞች ባሉት የፌስቡክ የግል አካውንት ላይ ተጋርቶ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጠቅላይ ጽ/ቤት በጠ/ሚ አብይ አህመድ ደህንነትን በተመለከተ የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን በይፋዊ ገጹ ላይ አስታውቆ ነበር።
ምስሉ Gofund me በተባለ እርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ-ገፅ ላይ ቢዱሀን ታፓ የተባለ ሰው በደረሰበት የልብ ምት መቋረጥ (cardiac arrest) ምክንያት ሲረዳበት በነበረው ጆን ሆፕኪንስ ሆስፒታል መሞቱን ተከትሎ የታማሚውን ሚስት ፕሪሲላ ራይንን ለመርዳት በማሰብ ምስሉን በመጠቀም በድረ ገጹ ላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተጋራ ምስል እንደሆነ ታውቋል።
ሀቅቼክ በዚህ ምስል ዙሪያ ከዚህ ቀደም ያስነበበውን ፅሁፍ ሙሉውን ያንብቡ።
https://bityl.co/DRWW
ከሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሚድያ መጥፋትን ተከትሎ ከ291 ሺህ በላይ ተከታይ ካላቸው የቴሌግራም ቻናሎች እስከ 10ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው የፌስቡክ ገጾች ድረስ “ጠ/ሚ አብይ አህመድ ኮማ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጧል” የሚሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በcerebro vascular accident (stroke) ተጠቅተው ኮማ ውስጥ ገብተዋል” በሚል መግለጫ የተደገፈ አንድ ምስል በማህበራዊ ሚድያው ላይ ሲዘዋወር ቆይቷል።
ሀቅቼክ ይህንን ምስል የዛሬ አመት ጥር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ ታጁዲን አህማዲ በተባለ እና ከ 3900 በላይ ጓደኞች ባሉት የፌስቡክ የግል አካውንት ላይ ተጋርቶ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጠቅላይ ጽ/ቤት በጠ/ሚ አብይ አህመድ ደህንነትን በተመለከተ የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን በይፋዊ ገጹ ላይ አስታውቆ ነበር።
ምስሉ Gofund me በተባለ እርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ-ገፅ ላይ ቢዱሀን ታፓ የተባለ ሰው በደረሰበት የልብ ምት መቋረጥ (cardiac arrest) ምክንያት ሲረዳበት በነበረው ጆን ሆፕኪንስ ሆስፒታል መሞቱን ተከትሎ የታማሚውን ሚስት ፕሪሲላ ራይንን ለመርዳት በማሰብ ምስሉን በመጠቀም በድረ ገጹ ላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተጋራ ምስል እንደሆነ ታውቋል።
ሀቅቼክ በዚህ ምስል ዙሪያ ከዚህ ቀደም ያስነበበውን ፅሁፍ ሙሉውን ያንብቡ።
https://bityl.co/DRWW
👍1
#Alert
DTU Students Page (የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ገፅ) በሚል ስም የተከፈተ እና ከ18ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሐምሌ 18 ፤ 2014 ዓ.ም “አትሌት ኮ/ል ደራርቱ ቱሉ ላደረገችው አስተዋፅኦ ከአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እጅግ ዘመናዊ BMW መኪና ተሸለመች” በሚል የፅሁፍ መግለጫ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት ምስል አጋርቶ ነበር። ስለ አትሌቷ የዘመናዊ BMW መኪና መሸለም የተገኘ መረጃ ባይኖርም ምስሉ የተቀናበረ እና ሀሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት የመጀመሪያውና ትክክለኛው ምስል ሐምሌ 2 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “Ira BMW Stratham” በተሰኘ የትዊተር አካውንት ላይ ተገኝቷል። ስለዚህም ምስሉ የተቀነባበረ ነው።
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
DTU Students Page (የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ገፅ) በሚል ስም የተከፈተ እና ከ18ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሐምሌ 18 ፤ 2014 ዓ.ም “አትሌት ኮ/ል ደራርቱ ቱሉ ላደረገችው አስተዋፅኦ ከአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እጅግ ዘመናዊ BMW መኪና ተሸለመች” በሚል የፅሁፍ መግለጫ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት ምስል አጋርቶ ነበር። ስለ አትሌቷ የዘመናዊ BMW መኪና መሸለም የተገኘ መረጃ ባይኖርም ምስሉ የተቀናበረ እና ሀሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት የመጀመሪያውና ትክክለኛው ምስል ሐምሌ 2 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “Ira BMW Stratham” በተሰኘ የትዊተር አካውንት ላይ ተገኝቷል። ስለዚህም ምስሉ የተቀነባበረ ነው።
የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
👍1
Summary of the disinformation and controversial contents HaqCheck observed during the third week of June.
https://haqcheck.org/july-week-three-disinformation-summary/
https://haqcheck.org/july-week-three-disinformation-summary/
HaqCheck
July week three disinformation summary - HaqCheck
Tedros Adhanom’s academic dress claimed to represent the Tigray flag There were controversial and false claims all over social media platforms that the academic dress worn by Tedros Adhanom when he received an honorary degree from Edinburg University represents…
👍1
HaqCheck's July week four summary.
https://haqcheck.org/july-week-four-disinformation-trend-summary/
https://haqcheck.org/july-week-four-disinformation-trend-summary/
HaqCheck
July week four disinformation trend summary - HaqCheck
Faked Twitter handles One of the disinformation techniques is circulating false information with social media accounts that impersonate celebrities and popular personalities. HaqCheck came across a faked Twitter handle creating controversies as people can…
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሳምንታዊ የሀቅቼክ ፕሮግራም በ አርትስ ቴሊቪዥን እና በአዲስ ዘይቤ የ ዩቲዩብ ቻናል ላይ ይከታተሉን።
🔥1
“Amhara people in Ethiopia every place been targeted by their identity by the genocidal government of Ethiopia.” reads a post shared on Twitter with two images and a descriptive text on Jul 26. However, HaqCheck inspected the image and rendered the post Partly-False.
https://haqcheck.org/does-the-image-show-amhara-victims-of-the-massacre-in-ethiopia/
https://haqcheck.org/does-the-image-show-amhara-victims-of-the-massacre-in-ethiopia/
HaqCheck
Does the image show Amhara victims of the massacre in Ethiopia? - HaqCheck
A Twitter account with more than 4 thousand followers shared two images with a descriptive text on Jul 26, captioned “Amhara people in Ethiopia every place been targeted by their identity by the genocidal government of Ethiopia.” One of the images is a graphic…
HaqCheck debunked an image-backed claim that there was recently a public protest in Mekelle and other towns in Tigray.
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-public-protest-in-mekelle/
https://haqcheck.org/no-the-image-doesnt-show-a-recent-public-protest-in-mekelle/
HaqCheck
No: The image doesn't show a recent public protest in Mekelle. - HaqCheck
An image of the front page of the Reporter newspaper has been circulating with a bold headline that reads, “TPLF [Tigray People’s Liberation Front] is facing a fierce protest in Mekele of Sebaa Anderta”. Different Facebook posts shared the image across the…