HaqCheck
429 subscribers
324 photos
39 videos
541 links
HaqCheck is an Ethiopia based fact-checking project that verifies media content from social to the mainstream. We fact-check in English and on local languages widely spoken in the Horn of Africa.

https://haqcheck.org
Download Telegram
#ALERT

ከ9900 በላይ ተከታይ ካለው የፌስቡክ ገፅ እስከ ዩቲዩብ ቻናሎች ድረስ በድንቅ ትወናው እና የፊልም ስራዎቹ የምናውቀው አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል የሚሉ መረጃዎችን ሲያጋሩ ነበር። በተጨማሪም የፌስቡክ ገፁ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ከሀገር ውጭ ህክምና ሲከታተል እንደቆየና ኋላ ላይ ግን ወደ አዲስ አበባ በገባ 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ማረፉን ይናገራል።
ሀቅቼክ ሁኔታውን ለማጣራት ወደ አርቲስቱ የደወለ ሲሆን አርቲስቱ በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ ማወቅ ችለናል።
👍1
ከሀሰተኛ መረጃዎች እንዴት እንጠንቀቅ?

የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
አንድ የዩቲዩብ ቻናል በግንቦት ወር 2014 ዓ.ም ህወሓት ከኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት ጋር ድርድር እንደማይፈልግ ገለፀ በሚል ርዕስ አንድ ቪድዮ አጋርቶ ነበር።
ሆኖም ቪድዮው ሲጫወት ያለው መልዕክት ህወሓት ያስቀመጣቸው አምስት የቅድመ ድርድር ነጥቦች እንዳሉ ይናገራል። በዚህም ምክንያት ሀቅቼክ የዩቲዩብ ቪድዮው ያስተላለፈውን መልዕክት መርምሮ አሳሳች ብሎታል።


https://bit.ly/39FvnOs
#ማሳሰቢያ: ተቀናብሮ የተቀየረ ምስል

የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
A Facebook page with more than 500thousand followers shared a post that reads, “OLA and GLF, two militant groups fighting the Ethiopian government, be aware that the two military forces have entered the capital of the Gambella region which they were in the past week And take the attack on the military camps.” However, HaqCheck inspected the images used to support the claim and rendered them False.

https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-recent-engagement-between-ola-glf-and-government-forces/
➡️ የአብዛኛዎቻችን የግል እና የድርጅት መረጃዎቻችን በኮምፒውተሮቻችን እና ስልኮቻችን ላይ ይገኛሉ። እነዚህ መረጃዎቻችንን ለመሰለል ወይም ለመስረቅ ከሚፈልጉ የበይነመረብ አጭበርባሪዎች (Scammers) እራሳችንን ምንጊዜም መጠበቅ አስፈላጊ ነው። እነዚህ የበይነ መረብ አጭበርባሪዎች ከሚጠቀሙባቸው የማታለያ መንገዶች አንዱ ጉዳት የሚያደርሱ ወይም ጎጂ ወደ ሆነ አድራሻ የሚመሩ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) ሲሆን በተጨማሪም ጎጂ የሆኑ ድረ-ገፆችን ወደ ኮምፒውተሮቻችንን እና ስልኮቻችንን በመላክ መረጃዎቻችንን ለመሰብሰብና ለማጥቃት ይሞክራሉ።

ይህንን ሁኔታ ለመቆጣጠር ከሚረዱን መንገዶች መካከል የሊንክ መመርመሪያዎች (Link checkers) አንዱ ናቸው።
እነዚህ የሊንክ መመርመሪያዎች የሚያደርጉት ለማጭበርበር እና የግል መረጃዎቻችንን ለመውሰድ የሚመጡ ድረ-ገጾች እና ሊንኮች ትክክለኛነት በማጣራት የሚያደርሱትን ጉዳት እንድንከላከል ይረዱናል።

ከእነዚህ የሊንክ እና ድረ-ገፅ መመርመሪያ መሳሪያዎች መካከል ፡-

1.Google transparnecy report
2.Norton Safe web
3.Scan URL
4.Phish tank
5.Virus Total Safe
6.PSafe Dfndr Lab
7.URL Void . . . ጥቂቶቹ ናቸው።
👍1🔥1
“Amhara extremists have turned back to Ataye because their deadliest massacre plan in Wollega has not worked out.” was the caption used by a Facebook page. The Page uses the map of the Amhara region and from the map points to an image claiming to show Amhara militias in Fortress.
However, HaqCheck has inspected the image used to support the claim and rendered it False.

https://haqcheck.org/does-the-image-show-armed-amhara-militias-launching-an-assault-on-ataye/
👍1
HaqCheck looked into a claim that Yonas Zewde, a former communications chief at the Addis Ababa City Administration resigned from his post due to rampant corruption. However, HaqCheck confirmed that he did not resign from his previous post and was just appointed to another position by the administration.

https://bit.ly/3RCL5e8
“This baby is not the Rwandan Tutsi Immaculée [Immaculée Ilibagiza] ... She is the Ethiopian Amhara Immaculée who survived to tell us what really happened," reads the caption given to a picture post by a Facebook page with more than 200 thousand followers. However, HaqCheck inspected the image and rendered it False.

https://haqcheck.org/does-the-image-show-a-recent-victim-of-the-massacre-in-ethiopia/
A Facebook page with more than 54 thousand followers shared a collection of images featuring the Canadian PM Justin Trudeau, Director of the WHO Dr.Tedros Adhanom, Indian movie actor Sha Rukh Khan, and the football legend Pele all wearing a similar academic dress of red gown with a yellow velvet hood, captioned with lines of a song from a popular Tigrigna singer that reads, “The Tigrean flag does whatever it wants without bragging”. However, HaqCheck interrogated the claim and rendered it False.

https://haqcheck.org/does-the-academic-dress-recently-worn-by-tedros-adhanom-represent-the-flag-of-tigray/
#Alert

ከሰሞኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሚድያ መጥፋትን ተከትሎ ከ291 ሺህ በላይ ተከታይ ካላቸው የቴሌግራም ቻናሎች እስከ 10ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው የፌስቡክ ገጾች ድረስ “ጠ/ሚ አብይ አህመድ ኮማ ውስጥ መሆናቸው ተረጋግጧል” የሚሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በcerebro vascular accident (stroke) ተጠቅተው ኮማ ውስጥ ገብተዋል” በሚል መግለጫ የተደገፈ አንድ ምስል በማህበራዊ ሚድያው ላይ ሲዘዋወር ቆይቷል።

ሀቅቼክ ይህንን ምስል የዛሬ አመት ጥር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ላይ ታጁዲን አህማዲ በተባለ እና ከ 3900 በላይ ጓደኞች ባሉት የፌስቡክ የግል አካውንት ላይ ተጋርቶ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም የጠቅላይ ጽ/ቤት በጠ/ሚ አብይ አህመድ ደህንነትን በተመለከተ የሚሰራጩ መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን በይፋዊ ገጹ ላይ አስታውቆ ነበር።

ምስሉ Gofund me በተባለ እርዳታ ማሰባሰቢያ ድረ-ገፅ ላይ ቢዱሀን ታፓ የተባለ ሰው በደረሰበት የልብ ምት መቋረጥ (cardiac arrest) ምክንያት ሲረዳበት በነበረው ጆን ሆፕኪንስ ሆስፒታል መሞቱን ተከትሎ የታማሚውን ሚስት ፕሪሲላ ራይንን ለመርዳት በማሰብ ምስሉን በመጠቀም በድረ ገጹ ላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተጋራ ምስል እንደሆነ ታውቋል።
ሀቅቼክ በዚህ ምስል ዙሪያ ከዚህ ቀደም ያስነበበውን ፅሁፍ ሙሉውን ያንብቡ።

https://bityl.co/DRWW
👍1
#Alert

DTU Students Page (የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ገፅ) በሚል ስም የተከፈተ እና ከ18ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅ ሐምሌ 18 ፤ 2014 ዓ.ም “አትሌት ኮ/ል ደራርቱ ቱሉ ላደረገችው አስተዋፅኦ ከአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እጅግ ዘመናዊ BMW መኪና ተሸለመች” በሚል የፅሁፍ መግለጫ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት ምስል አጋርቶ ነበር። ስለ አትሌቷ የዘመናዊ BMW መኪና መሸለም የተገኘ መረጃ ባይኖርም ምስሉ የተቀናበረ እና ሀሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከአንድ ፈረንጅ ሴት ጎን ቆማ የምትታይበት የመጀመሪያውና ትክክለኛው ምስል ሐምሌ 2 ፤ 2014 ዓ.ም ላይ “Ira BMW Stratham” በተሰኘ የትዊተር አካውንት ላይ ተገኝቷል። ስለዚህም ምስሉ የተቀነባበረ ነው።

የተጣሩ መረጃዎችን በተለያዩ ቋንቋዎች ከሀቅቼክ ገፆች ያግኙ፡
ቴሌግራም፡ t.me/HaqCheck
ፌስቡክ፡ www.facebook.com/HaqCheck
ትዊተር፡ www.twitter.com/HaqCheck
ድረ ገፅ፡ www.haqcheck.org
👍1