HaqCheck
430 subscribers
324 photos
39 videos
541 links
HaqCheck is an Ethiopia based fact-checking project that verifies media content from social to the mainstream. We fact-check in English and on local languages widely spoken in the Horn of Africa.

https://haqcheck.org
Download Telegram
An influential Twitter account with more than 225 thousand followers shared an image on Mar 13, 2022, which is later changed by the Author. However, HaqCheck inspected the image and realized that the image is outdated and has no relation with current situation in Ethiopia.

https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/false-old-image-resurfaces-in-claims-about-famine-deaths-in-tigray
A tweet with an image claimed that houses belonging to Oromos living in the Dawa district of Wollo were set on fire by ‘Amhara militants’. However, HaqCheck looked into the image and confirmed the picture is old and doesn't support the claim, rating it #False.

https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/no-the-image-doesn-t-show-houses-recently-burnt-in-wollo #dreamEngineering
#Press_Release
HaqCheck launches a new website: www.haqcheck.org
🔥1
A tweet appeared claiming that Girma Wake was appointed as a CEO and Board Chairman of Ethiopian Airlines. However, HaqCheck confirmed that Girma Waka was not appointed CEO of the airline. Therefore, HaqCheck rated the claim #PARTLY_FALSE.
https://haqcheck.org/is-girma-wake-appointed-as-ceo-of-ethiopian-airlines/
👍1
#Scam_Alert

በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ታዋቂ በሆኑ ድርጅቶች ስም እና አርማ አስመስሎ በመጠቀም የተለያዩ ይዘት ያላቸው መልእክቶች ሲዘዋወሩ ይስተዋላል። መልዕክቶቹም አብዛኛውን ጊዜ ማስፈንጠሪያዎችን (link) በማያያዝ እና ለሌሎች እንዲያጋሩ በመጋበዝ ለልዩ ልዩ ሽልማቶች እንደሚታጩ የሚያመላክቱ ናቸው።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በኖህ ሪል እስቴት ስም እና አርማ በተከፈተ የቴሌግራም ገፅ "መልእክቱን ለሚያጋሩ ሰዎች ባለ ሁለት መኝታ ክፍል አፓርታማዎች እንሸልማለን" የሚል መልዕክት በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ሀቅቼክ አስተውሏል። ሀቅቼክም ከኖህ ሪል እስቴት እንዳጣራው መረጃው ሀሰት መሆኑንና ድርጅቱ ምንም አይነት ይፋዊ የሆነ የቴሌግራም ገጽ እንደሌለው ለማወቅ ተችሏል።

ትክክለኛውን የኖህ ሪል እስቴት ገፆችን በድረገጽ አድራሻቸው www.noahrealestateplc.com ማግኘት ይቻላል።

በመሆኑም መረጃን ከታማኝ ምንጮች ብቻ በመውሰድ እራስዎን እና ሌሎችን ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ።
#HaqCheck_AfanOromo Twitter irratti barruu suuraa qabu mana jireenyaa dhalatoota oromoo jiraatoota aanaa daawaa magaalaa wallo keessa jiraatan looltoota amaaraattin gubatee jadhee maxxanseera. haata'u malee HaqCheck suuricha kan durii fi barru barra'e walin akka wal hin simnee mirkaneessera
https://bit.ly/3NeMxRI
🔥4
አለምአቀፍ የሀቅን ማጣራት (fact-checking) ቀንን በማስመልከት ሀቅቼክ የትዊተር ስፔስ ውይይት ምሽት 2 ሰዐት ላይ አዘጋጅቷል::

በውይይቱ ኢትዮጵያ ውስጥ መረጃን የማጣራት ስራ ምን ይመስላል? ያሉብን ተግዳሮቶች ምን ምን ናቸው? መልካም አጋጣሚዎች እና እድሎቻችንስ? እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን እናነሳለን::
ተቀላቀሉን🎯🇪🇹

In commemoration of #factcheckingday, HaqCheck has organized a #TwitterSpace to talk about what the experience of #factchecking in #Ethiopia looks like.

We will talk about our journey, challenges, success stories and more.
Join us 🎯🇪🇹

https://twitter.com/i/spaces/1rmxPgqdBEEJN
HaqCheck pinned «አለምአቀፍ የሀቅን ማጣራት (fact-checking) ቀንን በማስመልከት ሀቅቼክ የትዊተር ስፔስ ውይይት ምሽት 2 ሰዐት ላይ አዘጋጅቷል:: በውይይቱ ኢትዮጵያ ውስጥ መረጃን የማጣራት ስራ ምን ይመስላል? ያሉብን ተግዳሮቶች ምን ምን ናቸው? መልካም አጋጣሚዎች እና እድሎቻችንስ? እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን እናነሳለን:: ተቀላቀሉን🎯🇪🇹 In commemoration of #factcheckingday, HaqCheck…»
🔥1
በዚህ ሳምንቱ የሀቅቼክ ፕሮግራም ባሳለፍነው ሳምንት ከተስተዋሉት ሀሰተኛ እና አወዛጋቢ ጉዳዮች መካከል ኤርትራ ወደ ትግራይ ክልል ድንበር ጦሯን ስለማስጠጋቷ ፣ በምስራቅ ሸዋ ስለ ደረሰ ጥቃት ፣ ስለ S 3199 እና HR 6600 ረቂቅ ህጎች ተዳሰዋል:: በተጨማሪም ስለ አለምአቀፍ የመረጃ ማጣራት ቀን ተነጋግረናል::

https://youtu.be/en4kFGQJdbA
1🔥1
A Facebook page with more than 100 thousand followers shared a post on Mar 26, captioned, “ Following PM Abiy Ahmed’s decision [the humanitarian truce] the Eritrean army deployed 13 modern military divisions to [Tigray] border.” But, HaqCheck inspected the image used to support the claim and rendered it False.

https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-fresh-redeployment-of-the-eritrean-army-to-tigray/
🔥1