ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.76K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
695 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
                                                                  
የስራ አይነት=  ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ=   ሃሰን  መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ=   5000
የስራ ሰዓት=  ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት

አስፈላጊ መስፈርቶች

1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ

ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
9
አፋልጉኝ‼️

 ከስር በፎቶ ላይ የምትመለከቷት
ልጅ መክፊራ መሐመድ ትባላለች
እድሜው 12
ትላንት ሐሙስ (21/09/2017) ከቀኑ አስር ሰዓት አካበቢ ከምትኖርበት ተካይ ሰፈር የሺደበሌ እንደምትሄድ ተናግራ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም፡፡ ህፃን መክፊራን ያያቹ በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ከቤተሰቧ እንድትገናኝ ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡

092 106 1089 አማን ሙስጠፋ
+251921012933 ቀመር ሙስጠፋ
5
አፋልጉን!

ከታች በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ አብረውት ካሉ ሁለት ጓደኞቹ ጋር ትናንት ከፉሪ አካባቢ ከትምህርት ቤት ከወጡ በኋላ ወደቤት አልተመለሱም።
ማንኛውም መረጃ ያላችሁና ያገኛችኋቸው በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች አሳውቁን።

0911332065
0993816370
9
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
ውድና የተከበራችሁ እህቶች እና ወንድሞች

ይህ ፎቶው ላይ የምታዩት ልጅ አይመን አብራር ይባላል

ጠፍቶብን ነው  የጠፋበት አከባቢ ሀይሌ ጋርመን
ድንገት ካያችሁት  እባካችሁ
አሳውቁን እንደዚሁም ሸር በማድረግ ተባበሩን አጅራችሁን ከአሏህ ታገኛላችሁ

ስልክ ☎️

የኢትዮ 0902497146
የሳኡድ 0564706069
1
🚨አፋልጉኝ ማስታወቂያ

መርየም ዘኪ ዕድሜ 13
ነጭ ሂጃብ በሎሚ ከለር ቀሚስ የለበሰች ሲሆን

ትንሽ የአይምሮ ድክመት ያለባት ሲሆን

የዒድ ሰላት ከመሰገዱ በፊት ከፉሪ የዒድ መስገጃ  አካባቢ የነበረች ሲሆን በኋላ ከቤሰብ በመለየት ጠፍታለች።
ልጅቷን ያገኛችሁ
በመደወል እንድትተባበሩ በአክብሮት ተጠይቃችኋል

ፈላጊ እናት ሙና ስልክ ቁጥር 0943595747
5
#አፋልጉኝ
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ)  እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
9👍2
ጸደ ዌብሳይቶችን ከፈለጋችሁ ወንድማችንን አናግሩት።

@Sifen_a
0967085527
👍42
አፋልጓቸው

ይህች ልጅ ቤተሰቧ የጠፋት ልጅ ነች። ስሟ ሉላ ሙሐመድ ሲርጋጋ ትባላለች። ዓለም ባንክ አካባቢ ኢማም አሕመድ መስጅድ አካባቢ ትገኛለች።

ስልክ: 0926982921 እና 0910 896522
6
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
                                                                  
የስራ አይነት=  ወንድ ኡስታዝ
ቦታ=   ሃሰን  መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ=   5000
የስራ ሰዓት=  ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት

አስፈላጊ መስፈርቶች

1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ

ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
2
አዝሀር የቁርአን እና የተርቢያ ማዕከል

ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የስራ መደብ:- ኡስታዛ

※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
  
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
   
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ  ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
  
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት

አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
             0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
5
ተባበሯቸው!

ተፈላጊ:– ታዳጊ አቡበከር ባህሩ
ዛሬ ማለትም እለተ ሐሙስ 11:00 ላይ ፉሪ ሀጂ ሪልስቴት አካባቢ ከሚገኝ መድረሳ ወደ ቤት እየመጣ ወዴት እንደጠፋ አልታወቀም፣ ይህንን ህፃን የተመለከተና ያለበትን የሚያውቅ ለወላጆቹ በተከታዩ ስልክ ቁጥሮች እንዲያሳውቃቸው ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።

ፈላጊ ቤተሰቦቹ
0911024117
0940139361
6👍3
አቡበከር ሲዲቅ መስጂድና መድረሳ
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል

የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል

መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ  መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::


+251923257949

በቴሌግራም
@ibrahimhule
5
አስቸኳይ ክፍት የስራ ቦታ

ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት

የስራ መደብ፦

1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)

መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን

በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ

ለማመልከት፦ @Brightregistration1
5
አፋልጉን

በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
    እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።

ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
1
እንተባበረው!

ይህ ወንድማችን አለም ባንክ አካባቢ መታወቂያውና መንጃ ፍቃዱ ስለ ጠፋበት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።

0911552962 ...ሀቢብ
7👍3