አፋልጉኝ ማስታወቂያ
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
👍4❤2
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
❤9
#አፋልጉኝ
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
❤9👍2
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
❤2
አዝሀር የቁርአን እና የተርቢያ ማዕከል
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
❤5
አቡበከር ሲዲቅ መስጂድና መድረሳ
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
❤5
አስቸኳይ ክፍት የስራ ቦታ
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
❤5
አፋልጉን
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
❤1