السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ይህ ልጃችን አቡበከር በድሩ ዛሬ ከ አስር በኋላ ከሚኖርበት ወለቴ ቴሌ አካባቢ እንደወጣ አልተመለሰም ። እሱን ያየ ወይም ያገኘ በነዚህ ስልኮች ይደውልልን።
0931081308
0910759051
0970186059
0ጀዛኩሙላሁ ኸይራ።
ይህ ልጃችን አቡበከር በድሩ ዛሬ ከ አስር በኋላ ከሚኖርበት ወለቴ ቴሌ አካባቢ እንደወጣ አልተመለሰም ። እሱን ያየ ወይም ያገኘ በነዚህ ስልኮች ይደውልልን።
0931081308
0910759051
0970186059
0ጀዛኩሙላሁ ኸይራ።
👍11👏2❤1
አፋልጉኝ ማስታወቂያ
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
👍4❤2
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
❤9
#አፋልጉኝ
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
እናታችን ሀዋ ሁሴን(እታቴ) እሮብ 04/10/2017 ከቀኑ 5 ሰዐት ከመኖሪያ ቤት ከአሸዋ ሜዳ እንደወጣች አልተመለሰችም::
ተፈላጊ እናታችንን ያየ በስልክ ቁጥር
📱 +251912191819 ወይም
0911064294
ወሮታውን እንከፍላለን::
❤9👍2
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 09 እስከ 13 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
❤2
አዝሀር የቁርአን እና የተርቢያ ማዕከል
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
ከታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ:- ኡስታዛ
※ ፆታ:- ሴት
※ ብዛት:- 1
መስፈርት
※ ቁርዓንን በከፊሉ የሀፈዘች
※ መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራች እና ማስቀራት የምትችል
※ ከዚህ በፊት የማስቀራት ልምድ ያላት
※ ለኒቃቢስቶች ቅድሚያ እንሰጣለን
የስራ ሰዓት
ከ ሰኞ - ጁምዓ ከ10:00- 12:30
ቅዳሜ እና እሁድ ከ 3:00-5:30
ደመወዝ:- በመድረሳው እስኬል መሠረት
አድራሻ:- ሀይሌ ጋርመንት ጋራ መስቀለኛ አከባቢ
0969289362
@Azharquranandterbiyacenter
❤5