አፋልጉን‼
ማታ ስራ አድሬ ለሱሑር 10:30 አካባቢ ከቢሮ/ለገሃር ስወጣ በነጭ የፖስታ ወረቀት የተጠቀለለ ፓሰፖርት፣ የቁም ፎቶ እና ጉርድ ፎቶ የያዘ ዶክመንት ጠፍቶብኛል። በማፈላለግ ያገኘ ሰው ካለ በስልክ ቁጥር 0911525488 ወይም 0910166267 ላይ ተባበሩኝ።
የፓስፖርቱ ስም Leyla Jemal Ebro
ለሌሎች በማጋራት ተባበሩኝ፣ አድርስ ተብየ ጠፍቶብኝ ነው።
ማታ ስራ አድሬ ለሱሑር 10:30 አካባቢ ከቢሮ/ለገሃር ስወጣ በነጭ የፖስታ ወረቀት የተጠቀለለ ፓሰፖርት፣ የቁም ፎቶ እና ጉርድ ፎቶ የያዘ ዶክመንት ጠፍቶብኛል። በማፈላለግ ያገኘ ሰው ካለ በስልክ ቁጥር 0911525488 ወይም 0910166267 ላይ ተባበሩኝ።
የፓስፖርቱ ስም Leyla Jemal Ebro
ለሌሎች በማጋራት ተባበሩኝ፣ አድርስ ተብየ ጠፍቶብኝ ነው።
👍11
ቅዳሜ በ29/05/2017 ምሽት 12:00 ሰአት አከባቢ ተራ ላይ ከ ፒያሳ ዓለም ባንክ 4ሰው የሚጭን መኪና ላይ ከሗላ ኪስ በፌስታል ያለ ሰነድ[ docment] ጥለን የወርደን ሲሆን በዛ ቀን ምሽት አካባቢ እዛ ተራ ላይ የጫናችሁ እባካችሁ ምናልባትም ካላያችሁት በጣም አሰልፈላጊ ዶክመንት ስለሆነ ያገኛችሁ በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ያሳውቁን 0924015320& 0910002753.
ወሮታዉን እንከፍላለን
ወሮታዉን እንከፍላለን
❤2👍2
የጠፋብኝ ጁመአ ከጠዋቱ 3:30ነው የጠፈውም ከሀረም ነው በአላህ ሁሉም መልክቱንበማሰራጨትይተባበረኝ
አድራሻ 0505452317
0557585722
አድራሻ 0505452317
0557585722
👍15
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከመጋቢት 23 እስከ 29 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከመጋቢት 23 እስከ 29 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
👍10
አፋልጉኝ.. ሰላም ጤና ይስጥልን የአዲስ እና አከባቢዋ ያላችሁ በተለይ ሸገር ከተማ፣ ቡራዩ ክ/ከተማ ያላችሁ እዚህ ፎቶ ለይ ምታዩት ልጅ ስሙ ሙስዓብ አህመዲን ይባላል ትናንት ቅዳሜ 20/07/2017 ጥዋት ከቤት ወቶ ከቤተሰቦቹ ሰር ስለጠፋ ያያችሁ እንድት ጥቁሙን በአላህ ስም እንጥይቃለን።
ይህ ልጅ የምላስ ችግር ስላለው እሄን ሆኛለው ብሎ መናገር አይ ችልም
ስሙ ሙስዓብ አህመዲን
እድሜ 11
ቡራዩ ክ/ከተማ ድሬ ሶሎሊያ
ያየ ስው በዝህ ስልክ ቁጥር ያሰውቀን ወረታውን እንከፍላለን
0912859812
አህመዲን ሙሀመድ (ወላጅ አባቱ)
0932285817
ኢብሲቱ ጆሀር (ወላጅ እናቱ)
ይህ ልጅ የምላስ ችግር ስላለው እሄን ሆኛለው ብሎ መናገር አይ ችልም
ስሙ ሙስዓብ አህመዲን
እድሜ 11
ቡራዩ ክ/ከተማ ድሬ ሶሎሊያ
ያየ ስው በዝህ ስልክ ቁጥር ያሰውቀን ወረታውን እንከፍላለን
0912859812
አህመዲን ሙሀመድ (ወላጅ አባቱ)
0932285817
ኢብሲቱ ጆሀር (ወላጅ እናቱ)
👍8❤1
ኢትቃን ኢስላማዊ ድርጅት
ኢትቃን ኢስላማዊ ድርጅት ከታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ ቦታዎች ኡስታዞችን መዝኖ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደቡ መጠሪያ :- ሱፐር ቫይዘር
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ መስረታዊ የዲን እውቀት ያላት
※ የት/ት ደረጃ : 12 ና ከዚያ በላይ
※ ብዛት: 1
※ ጾታ: ሴት
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የምትችል
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ:-የሙሉ ቀን ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ቁርአን የሃፈዘና ጥሩ ሙራጀአ ያለው
※ ብዛት: 1
※ ጾታ: ወንድ
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ተዝኪያ/ሸሃዳህ ማቅረብ የሚችል
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የሚችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ: ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ቁርአን በነዘር በደንብ የምትቀራ ና መስረታዊ የዲን እውቀት ያላት
※ ብዛት: 4
※ ጾታ: ሴት
※ ሰአት : 3:00 - 6:00
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የምትችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ :- ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ※ ቁርአን በነዘር በደንብ የሚቀራ ና መስረታዊ የዲን እውቀት ያለው
※ ብዛት: ወንድ 3 , ሴት 5
※ ሰአት : ከአስር በኋላ
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የሚችል/ምትችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
※ አድራሻ : አለም ባንክ አንፎ አደባባይ ከዋቆ ጉቱ ት/ት ቤት ፊት ለፊት
ማሳሰቢያ :- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት @ITQAN_islamic_company ላይ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ኢትቃን ኢስላማዊ ድርጅት ከታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ ቦታዎች ኡስታዞችን መዝኖ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደቡ መጠሪያ :- ሱፐር ቫይዘር
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ መስረታዊ የዲን እውቀት ያላት
※ የት/ት ደረጃ : 12 ና ከዚያ በላይ
※ ብዛት: 1
※ ጾታ: ሴት
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የምትችል
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ:-የሙሉ ቀን ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ቁርአን የሃፈዘና ጥሩ ሙራጀአ ያለው
※ ብዛት: 1
※ ጾታ: ወንድ
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ተዝኪያ/ሸሃዳህ ማቅረብ የሚችል
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የሚችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ: ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ቁርአን በነዘር በደንብ የምትቀራ ና መስረታዊ የዲን እውቀት ያላት
※ ብዛት: 4
※ ጾታ: ሴት
※ ሰአት : 3:00 - 6:00
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የምትችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
የስራ መደቡ መጠሪያ :- ኡስታዝ
የተፈላጊ መስፈርቶች:
※ ※ ቁርአን በነዘር በደንብ የሚቀራ ና መስረታዊ የዲን እውቀት ያለው
※ ብዛት: ወንድ 3 , ሴት 5
※ ሰአት : ከአስር በኋላ
※ የስራ ልምድ: አመት ና ከዚያ በላይ
※ ቋንቋ : አማርኛ በደንብ መናገር የሚችል/ምትችል
※ ደሞዝ: በመድረሳው ስኬል መሰረት
※ አድራሻ : አለም ባንክ አንፎ አደባባይ ከዋቆ ጉቱ ት/ት ቤት ፊት ለፊት
ማሳሰቢያ :- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት @ITQAN_islamic_company ላይ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
👍9❤1
I'm looking for Laravel and Flutter Developer for a ONE-TIME PROJECT!
💵 Payment: 5,000
📌 Requirements:
✅ Proficient in Laravel and Flutter for API integration.
✅ Strong understanding of RESTful APIs.
✅ Experience with database management (MySQL, PostgreSQL).
✅ Familiarity with version control (Git).
✅ Ability to troubleshoot and optimize performance.
✅ CAN START NOW.
No degree needed; just send me your best work and why you’re the right fit.
This project involves connecting existing Laravel and Flutter applications.
📥 contact me on telegram @adnan4k
💵 Payment: 5,000
📌 Requirements:
✅ Proficient in Laravel and Flutter for API integration.
✅ Strong understanding of RESTful APIs.
✅ Experience with database management (MySQL, PostgreSQL).
✅ Familiarity with version control (Git).
✅ Ability to troubleshoot and optimize performance.
✅ CAN START NOW.
No degree needed; just send me your best work and why you’re the right fit.
This project involves connecting existing Laravel and Flutter applications.
📥 contact me on telegram @adnan4k
👍5❤1
እንግሊዝኛና አረብኛ የሚችል፣ መተርጎምም ማስተማርም የሚችል፣ በጣም ልምድ ያለው ካለ @HalalDigitalNetwork_bot ላይ ያናግረን።
❤1
የስራው አይነት:- ረዳት የእንጨት ሰራተኛ
የስራው ቦታ:- አለም ባንክ ኢንዱስትሪ መንደር
ደመወዝ:- በስምምነት
ፆታ:- ወ
ተፈላጊ ሰራተኛው ከስራ ቦታው ብዙም ያልራቀ እና ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
ስልክ:- 0975257241
0910551085
Telegram:- @hakim727 ላይ ያናግሩን
የስራው ቦታ:- አለም ባንክ ኢንዱስትሪ መንደር
ደመወዝ:- በስምምነት
ፆታ:- ወ
ተፈላጊ ሰራተኛው ከስራ ቦታው ብዙም ያልራቀ እና ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
ስልክ:- 0975257241
0910551085
Telegram:- @hakim727 ላይ ያናግሩን
👍5❤2
እጅግ ልብ የሚሰብር ጥሪ፡ ከሚላ ደስታውን እንድናገኝ እርዱን!
ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፣
ልጃችን፣ እህታችን፣ ወዳጃችን የሆነችው ከሚላ ደስታው ከቤቷ ከጠፋች 1 ዓመት ከ 8 ወር የሚጠጋ ጊዜ ሆኗል። ይህን ጊዜ በሙሉ በጭንቀት እና በናፍቆት እንድንኖር ተፈርዶብናል።
ከሚላ የ19 ዓመት ወጣት ስትሆን የትውልድ ቀዬዋ ደቡብ ወሎ ዞን፣ ማሻ ወረዳ፣ ቀበሌ ጥርቻ ነው። ለስራ ጉዳይ ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ እንደሄደች ቢነገረንም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍንጭ ሳናገኝ ቀርተናል።
የምንወዳት ከሚላ በልጅነት ፈገግታዋ፣ በደግ ልቧ እና በወጣትነት ህልሟ የምትታወቅ ናት። መጥፋቷ በቤተሰቧ እና በጓደኞቿ ላይ ትልቅ ክፍተት ፈጥሯል። በየቀኑ በናፍቆት እንጠብቃታለን፣ በየሰዓቱ ስለ ደህንነቷ እንጨነቃለን።
የከሚላ ገጽታ:
* እድሜ: 19 ዓመት
* የትውልድ ቦታ: ደቡብ ወሎ፣ ማሻ ወረዳ፣ ቀበሌ ጥርቻ
* የመጨረሻ የታየችበት ቦታ: ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ በጉዞ ላይ እንደነበረች ተገምቷል።
* የጠፋችበት ምክንያት: ለስራ ጉዳይ እንደሆነ ተነግሯል።
* የጠፋችበት ጊዜ: ከ1 ዓመት ከ 8 ወር በፊት
ከሚላን ያያችሁ ወይም ስለ እርሷ ምንም አይነት መረጃ ያላችሁ ደግ ልቦች በአስቸኳይ እንድታሳውቁን በአምላክ ስም እንማፀናለን። ያቀረቡት ትንሽ መረጃ እንኳን ለቤተሰቧ ብርሃን ሊሆን ይችላል።
እባክዎ መረጃዎን በዚህ ስልክ ቁጥር ያድርሱን:
0945791713
ይህንን ልብ የሚነካ መልዕክት ለሌሎች በማጋራት እና በመጸለይ ከጎናችን እንድትቆሙ እንማፀናለን። የሁላችሁም ትብብር ከሚላን ወደ ቤቷ ለመመለስ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ እናምናለን።
በምላሹ ምንም ልንከፍል ባንችልም፣ የእናንተ ደግነት በልባችን ውስጥ ለዘላለም ይኖራል።
በምስጋና እና በናፍቆት የተሞላ ቤተሰብ
ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፣
ልጃችን፣ እህታችን፣ ወዳጃችን የሆነችው ከሚላ ደስታው ከቤቷ ከጠፋች 1 ዓመት ከ 8 ወር የሚጠጋ ጊዜ ሆኗል። ይህን ጊዜ በሙሉ በጭንቀት እና በናፍቆት እንድንኖር ተፈርዶብናል።
ከሚላ የ19 ዓመት ወጣት ስትሆን የትውልድ ቀዬዋ ደቡብ ወሎ ዞን፣ ማሻ ወረዳ፣ ቀበሌ ጥርቻ ነው። ለስራ ጉዳይ ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ እንደሄደች ቢነገረንም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ምንም አይነት ፍንጭ ሳናገኝ ቀርተናል።
የምንወዳት ከሚላ በልጅነት ፈገግታዋ፣ በደግ ልቧ እና በወጣትነት ህልሟ የምትታወቅ ናት። መጥፋቷ በቤተሰቧ እና በጓደኞቿ ላይ ትልቅ ክፍተት ፈጥሯል። በየቀኑ በናፍቆት እንጠብቃታለን፣ በየሰዓቱ ስለ ደህንነቷ እንጨነቃለን።
የከሚላ ገጽታ:
* እድሜ: 19 ዓመት
* የትውልድ ቦታ: ደቡብ ወሎ፣ ማሻ ወረዳ፣ ቀበሌ ጥርቻ
* የመጨረሻ የታየችበት ቦታ: ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ በጉዞ ላይ እንደነበረች ተገምቷል።
* የጠፋችበት ምክንያት: ለስራ ጉዳይ እንደሆነ ተነግሯል።
* የጠፋችበት ጊዜ: ከ1 ዓመት ከ 8 ወር በፊት
ከሚላን ያያችሁ ወይም ስለ እርሷ ምንም አይነት መረጃ ያላችሁ ደግ ልቦች በአስቸኳይ እንድታሳውቁን በአምላክ ስም እንማፀናለን። ያቀረቡት ትንሽ መረጃ እንኳን ለቤተሰቧ ብርሃን ሊሆን ይችላል።
እባክዎ መረጃዎን በዚህ ስልክ ቁጥር ያድርሱን:
0945791713
ይህንን ልብ የሚነካ መልዕክት ለሌሎች በማጋራት እና በመጸለይ ከጎናችን እንድትቆሙ እንማፀናለን። የሁላችሁም ትብብር ከሚላን ወደ ቤቷ ለመመለስ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ እናምናለን።
በምላሹ ምንም ልንከፍል ባንችልም፣ የእናንተ ደግነት በልባችን ውስጥ ለዘላለም ይኖራል።
በምስጋና እና በናፍቆት የተሞላ ቤተሰብ
👍28❤1
Forwarded from ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
እንግሊዝኛና አረብኛ የሚችል፣ መተርጎምም ማስተማርም የሚችል፣ በጣም ልምድ ያለው ካለ @HalalDigitalNetwork_bot ላይ ያናግረን።
👍2