ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.77K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
695 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
ሴልስ(ተማሪ የሚያስመዘግቡ) እንፈልጋለን

ቢኤፍ የስልጠና ማዕከል በ ኦንላይን እየሰጠ ለሚገኝው የቋንቋ እና የአጭር ጊዜ ስልጠና ብቁ ሰራተኞችን መድቦ እየሰራ የሚገኝ ቢሆንም  ተጨማሪ የሰው ሀይል በማስፈለጉ ምክንያት  ከታች የተጠቀሰውን መስፈርት የሚያሟሉ 9 ብቁ ሴልስ(ተማሪ የሚያስመዘግቡ)አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

1= እጅግ በጣም ጥሩ የንግግር /የማሳመን ብቃት ያላት
2= ፆታ ~ ሴት።
3= የቅጥር ሁኔታ~ ቋሚ ሰራተኛ።
4= የስራ ~ ቦታ ቤተል።
5-ደመወዝ እና ኮሚሽን ~ በድርጅቱ እስኬል መሰረት።
6= በሽያጭ ባለሙያ እና ማርኬቲንግ ወይም በ Digital Marketing ስልጠና የወሰዱ።
7= እንግሊዘኛ ፣ አረብኛ ወይም አፋን ኦሮሞ አቀላጥፈው መናገር ለሚችሉ ቅድሚያ እንሰጣለን።
8= ብዛት ~  ስምንት

9 ፡ የስራ ልምድ 2 አመትና ከዚያ በላይ በሴልስ የሰሩ

     *ማሳሰቢያ፡ ከማመልከታችሁ በፊት ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ማሟላታችሁን እርግጠኛ መሆን ይገባል።

ለማመልከት ከታች በተገለፀው የቴሌግራም ሊንክ CV እና ስለ እናንተ የሚያብራራ ከ 3 ደቂቃ ያልበለጠ ቪድዮ (በስልክ የተቀረፀ መሆን ይችላል) ላኩልን።

@Brightregistration1
0932878889 በቴሌግራም ብቻ
👍91
Job Announcement: Part-Time Language Teachers Needed

Organization: BF Training Center Sister Company of: Bright Future Trading
BF Training Center, a leading provider of online language training, is seeking enthusiastic and dedicated part-time teachers for the following subjects:
- Spoken English
- Spoken Arabic
- Spoken Afaan Oromo
Requirements:
- Must reside in Addis Ababa or nearby areas.
- Proficient in the language you will teach.
- Strong communication skills and a passion for teaching.
- Reliable internet connection for online classes.
- Prior teaching experience is a plus.


To apply, please submit the following:
1. Your CV detailing your qualifications and experience.
2. A short video (can be recorded on your phone) introducing yourself and explaining why you are a good fit for the role in the language you wish to teach. Submit via Telegram to the provided contact.


Don't miss this opportunity to share your language expertise!

@Brightregistration1
0932878889
👍2
የለንተቡር አካዳሚ አክሲዮን ማህበር
ከዚህ በታች በተጠቀሰው የስራ መደብ ለይ ሰራተኛ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የትምህርት ዝግጅት:– በከፍተኛ ትምህርት አግባብ ካለው ተቋም በአካውንቲንግ ፋይናንስ/በአካውንታት የተመረቀች
የስራ መደቡ:– ሲኒየር ሒሳብ ሰራተኛ
ብዛት:– 1
ፆታ: – ሴት
ደመወዝ:– በስምምነት
አድራሻ:– የአክሲዮኑ ማህበሩ ዋና ቢሮ ኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 04 ዓለም ባንክ ከዋና አደባባየረ ወደ አየር ጤነቀ በሚወስደው መንገድ ዝቅ ብሎ ኦሮሚያ ባንክ ያለበት 1ኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ:–0962206781/0951604060
👍52
Advertisement Alert!

The Ethiopian IT Park is looking for passionate and hardworking graduates to join Kagool, one of the Park’s resident companies. Kagool is a fast-growing global IT consultancy company specializing in the transformation of complex Global enterprises.

With opportunities in Full Stack Development, Data Science, Information Security, Project Management, SAP Consulting, and more, you’ll embark on a journey of growth, learning, and meaningful impact.

For more on the positions go to link: https://drive.google.com/file/d/1rcbmycmN-6NcOQBOzvdhZXcCloH-NezY/view?usp=drive_link

Fill out this form to apply or express your interest in one of its exciting graduate roles!
https://lnkd.in/e6Kqs4_b
የቅርብ ጊዜ ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ የተመረቃችሁ ልምድ፣ የትምህርት ማስረጃና የታደሰ ፓስፓርት ያላችሁ በፌስቡክ በውስጥ አዋሩት። https://www.facebook.com/share/1AT12pm3vQ/
👍2
አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ

ተንዚል የቁርኣን እና ኢስላማዊ ተርቢያ ማእከል በተጠቀሱት የስራ ዘርፎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:-

የስራ መደብ

1.ወንድ ኡስታዝ

ብዛት:- 2

መስፈርት

👉  ቁርኣን የሃፈዘ
👉 ቁርኣንን በተጅዊድ አስተካክሎ የሚቀራ
👉 መርከዞች ላይ 2 አመት የማስተማር ልምድ ያለው
👉  በጥሩ ስነ ምግባር ምስክር ማምጣት የሚችል
👉 መሠረታዊ ኢስላማዊ እውቀት ያለው

👉 መሠረታዊ የአረበኛ ትምህርት ቋንቋ  ማስተማር ልምድ ያለው


2. ሴት ኡስታዛ

ብዛት:- 2

መስፈርት

👉 15 ጁዝ ቢያንስ ቁርኣንን ያፈዘች
👉  ቁርኣንን በተጅዊድ ያኸተመች
👉 መርከዞች ላይ 2 አመት የማስተማር ልምድ ያላት
👉  በጥሩ ስነ ምግባር ምስክር ማምጣት የምትችል
👉 መሠረታዊ ኢስላማዊ እውቀት ያላት
👉 መሠረታዊ የአረበኛ ትምህርት ቋንቋ  ማስተማር ልምድ ያላት

የደመወዝ ሁኔታ

👉 በስምምነት

የቅጥር ሁኔታ

👉 ቋሚ

ማሳሰቢያ

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም አመልካች ከተለቀቀበት ቀን 2 ቀናት ውስጥ አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማሟላት ማመልከት ይኖርበታል::

ለማመልከት የሚከተለውን ስልክ ቁጥር ይጠቀሙ

👉 0933807513
👉 0967936098
👍4🔥1
አል ፈውዝ የህክምና ማዕከል ነርስ ፕሮፌሽናል አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።

ትምህርት-በነርሲንግ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪና ቢያንስ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያላት 
 
የስራ ቦታ -
አለምባንክ: ስልጤ ሰፈር:
ቤተል መንዲዳ

የስራ ቀናት-ከሰኞ እስከ ቅዳሜ


ደመወዝ:- በስምምነት

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ለህክምና ማዕከሉ ሲቪና ልምድና ሙያ ፈቃዳችሁን በማስገባት ወይም በቴሌግራም በ+251911242925 በመላክ መመዝገብ ይቻላል


🏷Nesiha Jobs
👍2
ለአሏህ ብላችሁ እህቴን  አፋልጉኝ‼️

የተፈላጊዋ ስም ሻዱ ተማም እ/ኮርማ ትባላለች የአንድ ልጅ እናት ስትሆን አድራሻዋ ሳንኩራ ወረዳ ጃታ ቀበሌ ሲሆን በቀን 6/5/2017  ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ተፈላጊዋ ከቤት ስትወጣ ሰማያዊ ጅልባብ ለብሳ እንደነበርና እኛ ቤተሰቦቿ ትመለሳለች ብለን ብንጠብቅም መመለስ ስላልቻለች በተለያዩ አማራጮች የማፈላለግ ሥራ የተሰራ ቢሆንም ተፈላጊዋን ማግኘት ባለመቻላችን ቤተሰቦቿ በጭንቅ ላይ መሆናችንን እየገለፅን እህታችንን ያገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው ስልክ ቁጥር በመደወል እንድታሳውቁን ስንል  በአሏህ ስም ይጠይቃሉ።

ስልክ ቁጥር:-
             0916181538
             0916715993
             0916268571
👍9
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
ለአሏህ ብላችሁ እህቴን  አፋልጉኝ‼️ የተፈላጊዋ ስም ሻዱ ተማም እ/ኮርማ ትባላለች የአንድ ልጅ እናት ስትሆን አድራሻዋ ሳንኩራ ወረዳ ጃታ ቀበሌ ሲሆን በቀን 6/5/2017  ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ተፈላጊዋ ከቤት ስትወጣ ሰማያዊ ጅልባብ ለብሳ እንደነበርና እኛ ቤተሰቦቿ ትመለሳለች ብለን ብንጠብቅም መመለስ ስላልቻለች በተለያዩ አማራጮች የማፈላለግ ሥራ የተሰራ ቢሆንም ተፈላጊዋን ማግኘት ባለመቻላችን…
ተገኝታለች!!

አልሃምዱሊላህ እህታችንን ከቀናቶች ፍለጋና ጭንቀት በኋላ ዛሬ ልናገኛት ችለናል ሱመ አልሃምዱሊላህ

ወንድም ሙራድ አንተን የማመሰግንበት ቃላት የለኝ።  በዙ ታላላቅ የሚባሉ ሰዎች የማኅበረሰቡን ችግር ላለመስማት አድራሻቸውን ባጠፉበት ተጨባጭ አንተ ግን ከግለሰቦች ጀምሩ የህዝበ ሙስሊሙን ችግር በቻልከው ሁሉ በመቅረፍ የህዝብ ልጅ መሆንህን  በተግባር አስመሰክረሃል። ይህን የምለው ለእህቴ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ ስለሰራሀልኝ ብቻ አይደለም። በዚህ አጋጣሚ ለበጉ ተግባራቶህ ላመሰግንህ ብዬ ነው።

አንተ የተጨነቁ ሰዎችን ጭንቀት እንዳቀለልከው ሁሉ በአኼራ ከሚገጥሙህ ጭንቀትና መከራ ሁሉ አሏህ ነጃ ያውጣህ
👍275
ክፍት የስራ  ማስታወቂያ

ኑር የቁርኣን ንባብና ኢስላማዊ ጥናት ማዕከል ከታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታዎች መስፈርቶችን የሚያሟሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

ኡስታዝ!

✔️ የስራ መደቡ መጠሪያ: በ ኦንላይን ቁርአን ማስቀራት የሚችሉ ኡስታዞች
ብዛት: 10
✔️ ጾታ:- ሴት/ወንድ
✔️ተፈላጊ የት/ት ደረጃ :-  10 እና ከዛ በላይ
✔️ተፈላጊ የስራ ልምድ:-
  • መሰረታዊ ኪታቦችን የቀራ/የቀራች 
  •   1 አመት እና ከዛ በላይ የማስቀራት ልምድ ያላት/ለው 
✔️ተፈላጊ ክህሎትና ችሎታ:-
* የስራ ተነሳሽነትና የመግባባት ችሎታ ያላት/ያለዉ                                                                * 2 እና ከዛ በላይ ቋንቋ መናገር የምትችል/የሚችል ::
   1. አማርኛ 
  2  -Afan Oromo
  3 -እንግሊዘኛ 
  4 -አረበኛ 
ከነዚህ ውስጥ 2 ወይም ከዛ በላይ ተናጋሪ መሆን ግዴታ ነው ::

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምተሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጃንዋሪ 30 ከታች ባለው ስልክ በ ቴሌግራም ማመልከት ይችላሉ።  
ስልክ :- 0979050143
👍4
አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ

ተውፊቅ መስጂድና መድረሳ  በተጠቀሰው የስራ ዘርፍ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:-

የስራ መደብ

1.ወንድ ኡስታዝ

ብዛት:- 1

መስፈርት

👉  ቁርኣን የሃፈዘ
👉 ቁርኣንን በተጅዊድ አስተካክሎ የሚቀራ
👉  በጥሩ ስነ ምግባር ምስክር ማምጣት የሚችል
👉 መሠረታዊ ኢስላማዊ እውቀት ያለው

👉 መሠረታዊ የአረበኛ ትምህርት ቋንቋ  ማስተማር ልምድ ያያለ

👉 በስምምነት

የቅጥር ሁኔታ

👉 ቋሚ
👉 አድራሻ   ፦ ጀሞ 1 ተውፋቅ /በተለምዶ ሸራ መስጂድ ተብሎ የሚጠራው

ማሳሰቢያ

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም አመልካች ከተለቀቀበት ቀን 2 ቀናት ውስጥ አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማሟላት ማመልከት ይኖርበታል::

ለማመልከት የሚከተለውን ስልክ ቁጥር ይጠቀሙ

👉 0935562567
👉 0961185763
👍111
አስቸኳይ ኡስታዛ  እንፈልጋለን!
#A61

• አይነት:- ኦንላይን
• ቀን:- በሳምንት 2ቀን
• ቆይታ፦ ለ ግማሽ ሰዓት
• ሰአት፦3:00-3:30 ማታ
• ደመወዝ:- በስምምነት
• ፆታ:- #ሴት ኡስታዛ
》》ትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪ

መስፈርት፦
● ኦንላይን አስቀርታ የምታዉቅ
● ቁርኣን ከተጅዊድ ጋር ማስቀራት የምትችል
● ሒፍዝ ሙሉ/የተወሰነ የሐፈዘች

መስፈርቱን የሚያሟሉ ከሆኑ ብቻ #A61 ኮድን በመጠቀም ያናግሩን👉 @ayahquraniccenter
👍7🔥1
ብራይት ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሚከተለው የስራ መደብ አመልካቾትን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

የስራ መደብ፡- እንግዳ ተቀባይ
የስራ ቦታ፡- ቤተል
ብዛት፡- 1
የስራ ሁኔታ፡- በቋሚነት
ደመወዝ፡- በስምምነት

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ፡- 12ተኛ እና ከዛ በላይ የተማረች የኮምፒውተር አጠቃቀም አጠቃላይ ልምድ ያላት እና ተያዥ ማቅረብ የምትችል።

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

ስልክ፡- 0911278182 / 0903525352
ወይም በቴሌግራም:- @Bright_Tutorial_Center ያናግሩን
👍72
የስራው አይነት:- የሪልስቴት ወኪል አሰልጣኝ

ድርጅታችን አዳዲስ የሪልስቴት ወኪሎችን መልምሎ ለ15 ቀናት ኦንላይን  በማሰልጠን በወኪልነት ወደ ስራ ለማስገባት ስለሚፈልግ የሪልስቴት ወኪሎችን ማሰልጠንና ማብቅት የሚችል የሪልስቴት አሰልጣኝ ይፈልጋል።


ተፈላጊ ችሎታ:- ዘማጅነት ባላቸው ዘርፎች ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያለው። በዘርፉ ከፍተኛ የሆነ የማሰልጠን ብቃት ያለው/ላት፣ ከዚህ ቀደም ቢያንስ ለሁለት ዓመት በአሰልጣኝነት የሰራ/ች። ከታዋቂ የሪልስቴት አልሚዎች ጋር በሪልስቴት ወኪልነት የሰራ። የተደራጀና በሚፈለገው መልክ አፕዴት መደረግ የሚችል የማስተማሪያ ሞጁል ያለው። የኦንላይን መሳሪያዎችን (ዙም፣ ቴሌግራም፣ ...) በብቃት መጠቀም የሚችል።

የስራ ቦታ:- ባሉበት (ሪሞት)

ደምወዝ:- 40,000 (በ15 ቀን)

ለማመልከት: @zGloby
👍4
ረዛን አካዳሚ ባሉት ክፍት ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች CV በአካል እና በቴሌግራም በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት ይገልፃል።

ስልክ
+251906743333
👍6
የስራው አይነት:- የሸያጭ ሰራተኛ

የትምህርት ደረጃ:- ገደብ የለውም። ገር ግን ከሽያጭ ጋር የተገናኘ ስልጠና እና ልምድ ላላቸው ቅድሚያ እንሰጣለን።

ተፈላጊ ችሎታ:- ከፍተኛ የሆነ የማሳመን ብቃት ያለው/ያላት። ከዚህ ቀደም የተለያዩ እቃዎችን በኦንላይን ፕላትፎሮሞች ማለትም TikTok, Facebook, Telegram ወዘተ ላይ በመፖሰትና ገበያ በማምጣት ልምድ ያለው/ላት፣ ወርሃዊ የሽያጭ ታርጌት ማሳካት የሚችል/የምትችል፣ ከአማርኛና በተጨማሪ ሌሎች ቋንቋዎችን መናገር ቢችል/ብትችል ይመረጣል።

የስራ ቦታ:- ባሉበት (ሪሞት)

ደምወዝ:- 32,000 (ኮሚሽን ብቻ)

የቅጥር ሁኔታ:- ኮንትራት

ለማመልከት:- ስራው ላይ ብቃት የለህ/የለሽ ስመሆኑ በዝርዝ ማስረዳትና ደጋፊ ማስረጃዎችን ማያያዝ።

ልብ በሉ:- CV አያስፈልግም። ስራው ላይ ያለህን/ያለሽን ብቃትና ልምድ በዝርዝር መግለፅ ብቻ ነው የሚያስፈለገው።


ለማመልከት:- @zGloby
👍192
አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ

ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር

#ሶስት #ሴት ኡስታዛዎች መቅጠር ይፈልጋል 🌺

#አንድኛዋ #ኡስታዛ  🌺 ሂፍዝ በማሳፈዝ ልምድ ያላት ሀፊዝ የሆነች  እንዲሁም ደርሶችን ኪታቦችን  የማስተማር ልምድ ያላት ። (ለሂፍዝ ክፍል)

እዲሁም #ሁለት🌺 ኡስታዛዎች ደሞ ቁርዓንን በነዘር በተጅዊድ ማንበብ የሚችሉ እንደዚሁም  አጫጭር ደርሶችን መስጠት የሚችሉ ይፈልጋል
(ሁለት ኡስታዛ  ለነዘር ክፍል )

መድረሳው ይፈልጋል ።

# የደርስ ሰዓት ከአስር እስከ መግሪብ
#ደሞዝ በስምምነት


#መስፈርት

1 ሙተነቂብ ነሆነች

2 አጫጭር  ኪታቦችች የማስቀራት ልምድ ያላት

3 በመድረሳው ህግ የምታከበር

ለበለጠ መረጃ
0967494979
4👍4