✋አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱሏህ
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት
በአዲስ አበባ ቤተል አደባባይ
አከባቢ የሚገኝ የሚሸጥ ዲስብሌይ ነው።
ከነእቃው መረከብ ለሚፈልግም ሆነ ቦታውን ዲስብለዩን ብቻ መግዛት ለሚፈልግ ሁለቱም አማራጮች የተጠበቁ ናቸው።
ቦታው ለኮስሞና ለተለያዩ ስራዎች አመችነት አለው።
👉ለበለጠ መረጀ በ 0945631808 ላይ ደውለው ሻጮቹን ማግኘት ይችላሉ።
ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት
በአዲስ አበባ ቤተል አደባባይ
አከባቢ የሚገኝ የሚሸጥ ዲስብሌይ ነው።
ከነእቃው መረከብ ለሚፈልግም ሆነ ቦታውን ዲስብለዩን ብቻ መግዛት ለሚፈልግ ሁለቱም አማራጮች የተጠበቁ ናቸው።
ቦታው ለኮስሞና ለተለያዩ ስራዎች አመችነት አለው።
👉ለበለጠ መረጀ በ 0945631808 ላይ ደውለው ሻጮቹን ማግኘት ይችላሉ።
👍6❤2
ሀምሌ 16/11/2016 የወጣ የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
Job Title: Clinical nurse/ክሊኒካል ነርስ
Company: Dr Temam Dental Clinic
(ዶ/ር ተማም የጥርስ ህክምና ክሊኒክ)
Job Type: Permanent/ቋሚ
Required: /ብዛት — ሁለት
ፆታ — ሴት
Description:
* በክሊካል ነርስ ዲፕሎማ
* Level-4 ሲኦሲ ያላት
* ዜሮ አመት ልምድ እና ከዚያ በላይ
* ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
*የስራ ቀናት: ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሙሉ ቀን
* ለስራዋ ታታሪና ታማኝ
(የጥርስ ክሊኒክ ሰርታ የምታውቅ ቢሆን ይመረጣል)
NB/ማሳሰቢያ:
- only Attach your cv on the link below until 27/11/2016E.C.
@DrTemam
ብለው ቴሌግራም ላይ ሰርች ያርጉን ሲቪ ይላኩልን
Job Title: Clinical nurse/ክሊኒካል ነርስ
Company: Dr Temam Dental Clinic
(ዶ/ር ተማም የጥርስ ህክምና ክሊኒክ)
Job Type: Permanent/ቋሚ
Required: /ብዛት — ሁለት
ፆታ — ሴት
Description:
* በክሊካል ነርስ ዲፕሎማ
* Level-4 ሲኦሲ ያላት
* ዜሮ አመት ልምድ እና ከዚያ በላይ
* ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
*የስራ ቀናት: ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሙሉ ቀን
* ለስራዋ ታታሪና ታማኝ
(የጥርስ ክሊኒክ ሰርታ የምታውቅ ቢሆን ይመረጣል)
NB/ማሳሰቢያ:
- only Attach your cv on the link below until 27/11/2016E.C.
@DrTemam
ብለው ቴሌግራም ላይ ሰርች ያርጉን ሲቪ ይላኩልን
Urgent Open position!📢
📍 Location : Betel Adebabay
📚 Grade :- 12(Social)
⌛️ Duration: 3 days per week
⏰ Time: 10:00 to 11:30 LT
💵 Salary: Company Scale
📝 Tutors: #Female, Experience is Required
📲 Contact: @Success_tutorials
📍 Location : Betel Adebabay
📚 Grade :- 12(Social)
⌛️ Duration: 3 days per week
⏰ Time: 10:00 to 11:30 LT
💵 Salary: Company Scale
📝 Tutors: #Female, Experience is Required
📲 Contact: @Success_tutorials
👍2❤1
መልካም ዜና !
43,500 የመንግስት የሥራ ቅጥር ለሥራ ፈላጊዎች
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ የግብርና ናሙና ቆጠራ ያከናውናል፡
፡ስለሆነም በቀበሌው የሚሰማሩ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ መረጃ ሰብሳቢዎችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም መሰረት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኩል በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት(ሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS) በመጠቀም ከመላ የሀገሪቱ ክፍሎች 43,500 ሰራተኛ ይፈለጋል።
ስለሆነም በዚህ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለመሆን lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢ 1
ብዛት፡- 43,500
ፆታ ፡- ጾታ አይለይም
የሥራ መደቡ ዓላማ ፡-ጥራቱን የጠበቀ የገጠር/ከተማ የቤተሰብ/ባለይዞታ የግብርና መረጃ መሰብሰብ እና ወደ ሰርቨር መላክ
አሁኑኑ ሊንኩን ይጫኑና ይመዝገቡ: https://lmis.gov.et
43,500 የመንግስት የሥራ ቅጥር ለሥራ ፈላጊዎች
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ውስጥ የግብርና ናሙና ቆጠራ ያከናውናል፡
፡ስለሆነም በቀበሌው የሚሰማሩ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ መረጃ ሰብሳቢዎችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም መሰረት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በኩል በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት(ሌበር ማርኬት ፖርታል- E-LMIS) በመጠቀም ከመላ የሀገሪቱ ክፍሎች 43,500 ሰራተኛ ይፈለጋል።
ስለሆነም በዚህ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለመሆን lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ አንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይዛችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢ 1
ብዛት፡- 43,500
ፆታ ፡- ጾታ አይለይም
የሥራ መደቡ ዓላማ ፡-ጥራቱን የጠበቀ የገጠር/ከተማ የቤተሰብ/ባለይዞታ የግብርና መረጃ መሰብሰብ እና ወደ ሰርቨር መላክ
አሁኑኑ ሊንኩን ይጫኑና ይመዝገቡ: https://lmis.gov.et
👍11❤2
አርካን ኢንጅነሪንግ ኤንድ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ ማህበር በሚከተለው የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
2. የስራ መደቡ መጠሪያ:- ሂሳብ ባለሙያ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ:- በአካውንቲንግ በዲግሪ ወይም በሌቭል የተመረቀች፣
ተፈላጊ ችሎታ:- መሰረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት ያላትና የአካውንቲንግ ሶፍትዌሮችን መጠቀም የምትችል፣ የተለያዩ የሂሳብ ሪፓርቶችን ማደራጀት ምትችል
ተፈላጊ የስራ ልምድ:- ከ 2 አመት ጀምሮ
ተፈላጊ ፆታ :- ሴት
ብዛት :- 1
ተያዥ ማቅረብ የምትችል
ደምወዝ:- በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የድርጅጅቱ አድራሻ :- አዳማ AMG Mall
ስልክ:- 0911275011
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት በድርጅቱ መስሪያ ቤት ተገኝተው ወይም በድርጅቱ email አድራሻ መመልከት ይችላሉ።
አርካን ኢንጅነሪንግ ኤንድ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ ማህበር በሚከተለው የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1. የስራ መደቡ መጠሪያ:- አርኪቴክቸራል ዲዛይነር
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ:- በአርኪቴክቸር ተዛማጅ ፊልዶች በዲግሪ ወይም በሌቭል የተመረቀች፣
ተፈላጊ ችሎታ:- መሰረታዊ የአርኪቴክቸር ሶፍትዌሮችን መጠቀም የምትችል፣ (AutoCAD, archi cad, revit architecture, lumion or artilantis...)
ተፈላጊ የስራ ልምድ:- ከ 0 አመት ጀምሮ
ተፈላጊ ፆታ :- ሴት
ብዛት :- 1
ተያዥ ማቅረብ የምትችል
ደምወዝ:- በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የድርጅጅቱ አድራሻ :- አዳማ AMG Mall
ስልክ:- 0911275011
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት በድርጅቱ መስሪያ ቤት ተገኝተው ወይም በድርጅቱ email አድራሻ መመልከት ይችላሉ።
2. የስራ መደቡ መጠሪያ:- ሂሳብ ባለሙያ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ:- በአካውንቲንግ በዲግሪ ወይም በሌቭል የተመረቀች፣
ተፈላጊ ችሎታ:- መሰረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት ያላትና የአካውንቲንግ ሶፍትዌሮችን መጠቀም የምትችል፣ የተለያዩ የሂሳብ ሪፓርቶችን ማደራጀት ምትችል
ተፈላጊ የስራ ልምድ:- ከ 2 አመት ጀምሮ
ተፈላጊ ፆታ :- ሴት
ብዛት :- 1
ተያዥ ማቅረብ የምትችል
ደምወዝ:- በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የድርጅጅቱ አድራሻ :- አዳማ AMG Mall
ስልክ:- 0911275011
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት በድርጅቱ መስሪያ ቤት ተገኝተው ወይም በድርጅቱ email አድራሻ መመልከት ይችላሉ።
አርካን ኢንጅነሪንግ ኤንድ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ ማህበር በሚከተለው የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1. የስራ መደቡ መጠሪያ:- አርኪቴክቸራል ዲዛይነር
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ:- በአርኪቴክቸር ተዛማጅ ፊልዶች በዲግሪ ወይም በሌቭል የተመረቀች፣
ተፈላጊ ችሎታ:- መሰረታዊ የአርኪቴክቸር ሶፍትዌሮችን መጠቀም የምትችል፣ (AutoCAD, archi cad, revit architecture, lumion or artilantis...)
ተፈላጊ የስራ ልምድ:- ከ 0 አመት ጀምሮ
ተፈላጊ ፆታ :- ሴት
ብዛት :- 1
ተያዥ ማቅረብ የምትችል
ደምወዝ:- በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የድርጅጅቱ አድራሻ :- አዳማ AMG Mall
ስልክ:- 0911275011
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት በድርጅቱ መስሪያ ቤት ተገኝተው ወይም በድርጅቱ email አድራሻ መመልከት ይችላሉ።
👍5
We are Hiring !
Ethio telecom is seeking to hire young, energetic, and customer-focused professionals with zero years of experience for the position of Contact Center Advisor proficient in:
👉🏼 Amharic
👉🏼 Afaan Oromoo
👉🏼 Af-Somali and
👉🏼 Tigrigna
Qualified individuals who meet the requirements are encouraged to apply through the Ethio telecom website before August 11, 2024.
Click here to apply: https://bit.ly/3AchAM4
Watch how to apply for the vacancy: youtu.be/6h-78lnmft8
Ethio telecom is seeking to hire young, energetic, and customer-focused professionals with zero years of experience for the position of Contact Center Advisor proficient in:
👉🏼 Amharic
👉🏼 Afaan Oromoo
👉🏼 Af-Somali and
👉🏼 Tigrigna
Qualified individuals who meet the requirements are encouraged to apply through the Ethio telecom website before August 11, 2024.
Click here to apply: https://bit.ly/3AchAM4
Watch how to apply for the vacancy: youtu.be/6h-78lnmft8
👍4
ይህች እህታችን አይሻ አምዱ ትባላለች
የምትኖረዉ ወንድሟ ጋር ቤተል ዌራ ሰፈር ሲሆን ቅዳሜ ቀን ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም። አቧቶ ሽማግሌ ናቸው በጣም ግራገብቷቸዋል አቅማችን በፈቀደ ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ እህታችንን እናግኛት
ለመጠቆም
0910789044 አ/መጅድ አምዱ ወንድሟ ነው
0911934060
የምትኖረዉ ወንድሟ ጋር ቤተል ዌራ ሰፈር ሲሆን ቅዳሜ ቀን ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም። አቧቶ ሽማግሌ ናቸው በጣም ግራገብቷቸዋል አቅማችን በፈቀደ ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ እህታችንን እናግኛት
ለመጠቆም
0910789044 አ/መጅድ አምዱ ወንድሟ ነው
0911934060
👍12