ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
ፋሜድ ትሬዲንግ ኀላ/የተ/የግል ማህበር

1 ) የፍርማሲ  ባለሙያ/ ድረጊስት
- 2  አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ድረጊስት)
- 0 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ፋርማሲስት)
  * ደሞዝ : በድርጅቱ ስኬል መሠረት
  *  አድራሻ :  ታይዋን
  *  ፆታ ፡ ሴት

2)  የሂሳብ ሠራተኛ
   * 1 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
   *  ደሞዝ: በድርጅቱ ስኬል መሠረት
   *   ፆታ: ሴት

√ መወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች 0911856029 በመደወል ወይም በቴሌግራም የስራ ልምድ ከት/ም ማስረጃ ጋር መላክ ትችላላችሁ፡፡

©: Nesiha Jobs
👍2
Salary and benefits: As per the bank’s scale.
Application Date: April 12-14/04/2024
Note:
•  Interested applicants who only fulfill the set requirements are invited to apply via link: https://forms.gle/t8ULbtEU9VVdYpG6A
•  The bank has full right to cancel or take any other alternative with regards to the vacancy announcement.
•  Only shortlisted applicants will be communicated for interview and exam.


©: Nesiha Jobs
👍41
የአፋልጉኝ መስታወቂያ
ከላይ በምስሉ ላይ ምትመለከታት ወ/ሮ ዘይነብ ኑርሁሴን ይባላሉ የአእምሮ ታማሚ ሲሆን ከቤታቸዉ ከጠፏበት ቀን 26/07/2016 ከቀኑ 9 ሰአት ጀምሮ እስከአሁን ልናገኛቸዉ አልቻልም
ከቤት ሲወጡ ያረጉት (ቢጫ ሂጃቡ ና ወደ ቡኒየሚያደላ ቀሚስ ነበር “እኝህ እናት ያየ ወይ የሚያቃታ ሰዉ ካለ በነዚህ ስልክ ይደውልልን፣09 46 17 77 37
09 40 02 78 25
09 28 62 08 79 / 09 72 49 51 76
ቢደውሉ ያገኙናል ፈላጊ ቤተሰብ
👍3
በሳውዲ መማር ለምትፈልጉ!

በተለያዩ ዘርፎች ለባችለር ዲግሪ እና ከዛ በላይ የሳውዲ ስኮላርሺፕ ለማግኘት በሚከተለው ኦፊሴሊያዊ ድረገፅ https://studyinsaudi.moe.gov.sa
ላይ ማመልከት የምትችሉ ሲሆን፤ የማመልከቻ ግዜው ከአፕሪል 21 እስከ 28 / 2024 ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እንመክራለን።

አላህ ይወፍቃችሁ


©: Nesiha Jobs
👍13
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
አስቸኳይ የወጣ ማስታወቂያ

ኩኑዝ ኦንላይን የቁርኣን ማዕከል ለ Online ፕሮግራም ሴት የቁርአን አስተማሪ ይፈልጋል።

           መሟላት    ያለበት   መስፈርቶች
                👇👇👇👇👇👇👇👇
①ቁርአንን በጥሩ ተጅዊድ እና ሙራጅዓ የሀፈዘች።
②ቃዒደቱ አንኑራንያን በደንብ ማስቀራት የምትችል
③ መሰረታዊ የተጅዊድ ህግጋቶች ላይ ግንዛቤ ያላት።
④ዳዕዋ ሰለፊያን የተረዳች እና መሰረታዊ የሸሪዓ እውቀት ያላት
⑤ለልጆች ጥሩ አርአያ መሆን የምትችል እና የማስተማር ልምድ ያላት
⑥ብዛት : 2
⑦ሌሎቹን መስፈርቶች አሟልታ የቁርአን ሸሀዳ ባይኖራትም እንቀበላለን።

⚠️NB: ፈተና ይኖራል በተጨማሪም ለማስተማር የሚሆን በቂ ሰአት ሊኖራቹ ይገባል።

እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ማሟላት የምትችሉ እህቶች ይህ ማስታወቂያ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ከታች ባለው ዩዘር ኔም ላይ ማናገር ትችላላቹ ።


❤️خَيْرُكُمْ مَنْ تَعَلَّمَ القُرْآنَ وَعَلَّمَهُ❤️
❤️خَيْرُكُمْ مَنْ تَعَلَّمَ القُرْآنَ وَعَلَّمَهُ❤️
❤️خَيْرُكُمْ مَنْ تَعَلَّمَ القُرْآنَ وَعَلَّمَهُ❤️
@MERKEZ_KUNUZ50
@MERKEZ_KUNUZ50
@MERKEZ_KUNUZ50

https://t.me/merkez_kunuz
👍6
ተባበሩን !
አዳማ - ቦሌ ክፍለ ከተማ ኸዲጃ መስጂድ እና ዳሩል-ሐዲስ መስጂድ አካባቢ ነው ያገኘናት፤ ብዙ መረጃዎችን ልትሰጠን ስላልቻለች ቤተሰቧ ተጨንቆ እየፈለጋት ሊሆን ይችላል፤ እባካችሁ ቤተሰቧን ምታውቁ ካላችሁ ቀጣይ ባሉት ስልክ ቁጥር ይደውሉልን !
091 230 6503 ~ የዳሩል ሐዲስ መስጂድ ሙዐዚን
098 666 6047 ~ ናፍያድ ቃሲም

ለጊዜው የዳሩል-ሐዲስ ሙዐዚን ቤት ነው ያረፈችው !
👍1
ቤተሰብ በእጅጉ ተጨንቀዋል #ሼር በማድረግ ተባበሩን

ይህቺ ከላይ በፎቶ ያያቿት  ልጅ  ዛሬ ሚክሲኮ አደባባይ አከባቢ ከቀኑ 7:30 ገደማ ከእናቱዋ  እያለች በእናቷ አምልጣት ጠፍታለች ስሟ ሂዳያ በድሩ ትባላለች በሰኣቱ የለበሰችው ልብስ ከስር ቀላ ያለ ከላይ ነጭ ቀሚስና ሂጃብ አድርጋለች።

የሚያሳዝነው ሌላኛው ደግሞ  እናቷም ከጠፋችባት ቦኃላ ደንግጣ ስልኳን ዘግታ ወደ ቤት አልተመለሰችም ቤተሰብ በጣም በጭንቀት ውስጥ ነው።

#ሼር በማድረግም በመፖሰትም በዱኣም  ተባበሩኝ ቤተሰብ ናት 💔
የአባቷ ስልክ በድሩ መሐመድ 0912409463
አ/ወሃብ መሐመድ 0928021661
👍81
ይህ ፓስፖርት የጠፋብህ ወንድም ቤተል አፍናን ካፌ ሂደህ ውሰድ።
👍6
አፋልጉን
========
➫እኚህ በፎቶ ምትመለከቷቸው አባት ስማቸው በድሩ አብደላህ ይባላል ናቸው። ከአቃቂ ዓለም ባንክ (ጋራዱባ አካባቢ) ዛሬ አመሻሸ ላይ ከሚኖሩበት ቤት እንደወጡ አልተመለሱም። ትንሽ የአዕምሮ ህመም አለባቸው። እኚህን አባት ያየ ወይም ያሉበትን የሚያውቅ በ 0913374370 ቢያሳውቀን ይላሉ ቤተሰቦቻቸው።
Share it.
👍41
ይህ ወንድማችን ኸይሩ ሁሴን ይባላል የአእምሮ ህመምተኛ ሲሆን ትላንት ሰኞ9:00 ከስልጤ ሰፈር ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ያያችሁ የዚህ ግሩፕ አባላት 0911155993 ብትጠቁሙን
👍3
አፋልጉን
========
ይህቺ ታዳጊ ስሟ ሰሚራ ነሰሩ ይባላል። ትናንት ከመሳለሚያ አካባቢ ዐሱር ወቅት ላይ ነው የጠፋችው።

ማንኛውም መረጃ ያላችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር አሳውቁን። 0932379635//0922501026
👍8