አፋልጉኝ አስቸኳይ‼️
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድም ሀሠን ፈድሉ ይባላል። ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ አያት አካባቢ ሲሆን በእለተ እሁድ 03/06/2016 ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ።እድሜው 23 ሲሆን በወቅቱ ነጭ የሹራብ ጃኬት ቀይ ቲሸርት እና ጂንሱ ሱሪ ለብሷል።
ተፈላጊ ወንድም ሀሠን ፈድሉን ያየ ካለ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልኮች ደውላቹህ እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንደጠይቃለን።
ቤተሰቦቹ
ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!! ቤተሰቦቹ ትልቅ ጭንቅ ላይ ናቸው።
አድራሻ፦
0712436879
0926737332
0777095677
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድም ሀሠን ፈድሉ ይባላል። ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ አያት አካባቢ ሲሆን በእለተ እሁድ 03/06/2016 ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ።እድሜው 23 ሲሆን በወቅቱ ነጭ የሹራብ ጃኬት ቀይ ቲሸርት እና ጂንሱ ሱሪ ለብሷል።
ተፈላጊ ወንድም ሀሠን ፈድሉን ያየ ካለ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልኮች ደውላቹህ እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንደጠይቃለን።
ቤተሰቦቹ
ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!! ቤተሰቦቹ ትልቅ ጭንቅ ላይ ናቸው።
አድራሻ፦
0712436879
0926737332
0777095677
👍3
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
Photo
👆👆👆
ይህ ወንድማችን በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ ተቀላቅሏል። ስታፈላልጉን የነበራችሁ ሁሉ አላህ ይስጥልን ብለዋል ቤተሰቦቹ።
ይህ ወንድማችን በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ ተቀላቅሏል። ስታፈላልጉን የነበራችሁ ሁሉ አላህ ይስጥልን ብለዋል ቤተሰቦቹ።
👍7
Impact Makers Foundation - Accountant Vacancy Announcement
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director
Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.
•
Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization
To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails, you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url
Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director
Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.
•
Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization
To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails, you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url
Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
👍3
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
ረዲ መሀመድ
የተባለ ግለሰብ ለህክምና ከወራቤ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በቀን 21/06/16 ማምሻ ላይ ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ ተሳፍሮ ጀሞ ሳይደርስ መንገድ ላይ ተሳስቶ ወርዶ ጠፍቷል።መታወቂያውን ይዞታል።
☞ ረዘም ያለና ጥቁር ሲሆን ዕድሜው 47 አመቱ ነው።
☞ ሙሉ ጥቁር ልብስና ከውስጥ ቀይ ሸሚዝ የለበሰ ሲሆን ቀይ ጥምጣም አስሯል።
ያየው ሰው በነዚህ ቁጥሮች ብታሳውቁን፦
0916450421
0911623969
0913335131
===================
ፎቶውን ማግኘት አልተቻለም።
ረዲ መሀመድ
የተባለ ግለሰብ ለህክምና ከወራቤ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በቀን 21/06/16 ማምሻ ላይ ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ ተሳፍሮ ጀሞ ሳይደርስ መንገድ ላይ ተሳስቶ ወርዶ ጠፍቷል።መታወቂያውን ይዞታል።
☞ ረዘም ያለና ጥቁር ሲሆን ዕድሜው 47 አመቱ ነው።
☞ ሙሉ ጥቁር ልብስና ከውስጥ ቀይ ሸሚዝ የለበሰ ሲሆን ቀይ ጥምጣም አስሯል።
ያየው ሰው በነዚህ ቁጥሮች ብታሳውቁን፦
0916450421
0911623969
0913335131
===================
ፎቶውን ማግኘት አልተቻለም።
👍9❤1
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
መጋቢት 17/2016
💊 ሁዳድ ፋርማሲ በሚከተሉት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1ኛ፡ ፋርማሲስት ከእነ ላይሰንሱ
ተፈላጊ የስራ መስፈርት፡ በዘርፉ ጤና ቢሮ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉2ኛ፡ ረዳት ፋርማሲስት
በሙያው ልምድ ያላቸው ሁነው ዋና ባለሙያው ባሌሉበት ተክተው መስራት የሚችሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉3ኛ፡ የሂሳብ ባለሙያ
በአካውንቲንግ ሙያ የተመረቀች እና ከኮምፕዩተር ተግባቦት ያላት። የእለት ሽያጭ በሲስተም የምትሰራ እና አስፈላጊውን የገቢዎች ሪፓርት ማዘጋጀት የምትችል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያላት
ደምወዝ ፡ በስምምነት
ለማመልከት የትምህርት መረጃውን በቴሌግራም አድራሻ @mubeneja ይላኩ
ስልክ 0923137897 ይደውሉ
መጋቢት 17/2016
💊 ሁዳድ ፋርማሲ በሚከተሉት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1ኛ፡ ፋርማሲስት ከእነ ላይሰንሱ
ተፈላጊ የስራ መስፈርት፡ በዘርፉ ጤና ቢሮ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉2ኛ፡ ረዳት ፋርማሲስት
በሙያው ልምድ ያላቸው ሁነው ዋና ባለሙያው ባሌሉበት ተክተው መስራት የሚችሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉3ኛ፡ የሂሳብ ባለሙያ
በአካውንቲንግ ሙያ የተመረቀች እና ከኮምፕዩተር ተግባቦት ያላት። የእለት ሽያጭ በሲስተም የምትሰራ እና አስፈላጊውን የገቢዎች ሪፓርት ማዘጋጀት የምትችል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያላት
ደምወዝ ፡ በስምምነት
ለማመልከት የትምህርት መረጃውን በቴሌግራም አድራሻ @mubeneja ይላኩ
ስልክ 0923137897 ይደውሉ
👍2👏1
ፋሜድ ትሬዲንግ ኀላ/የተ/የግል ማህበር
1 ) የፍርማሲ ባለሙያ/ ድረጊስት
- 2 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ድረጊስት)
- 0 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ፋርማሲስት)
* ደሞዝ : በድርጅቱ ስኬል መሠረት
* አድራሻ : ታይዋን
* ፆታ ፡ ሴት
2) የሂሳብ ሠራተኛ
* 1 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
* ደሞዝ: በድርጅቱ ስኬል መሠረት
* ፆታ: ሴት
√ መወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች 0911856029 በመደወል ወይም በቴሌግራም የስራ ልምድ ከት/ም ማስረጃ ጋር መላክ ትችላላችሁ፡፡
©: Nesiha Jobs
1 ) የፍርማሲ ባለሙያ/ ድረጊስት
- 2 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ድረጊስት)
- 0 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ፋርማሲስት)
* ደሞዝ : በድርጅቱ ስኬል መሠረት
* አድራሻ : ታይዋን
* ፆታ ፡ ሴት
2) የሂሳብ ሠራተኛ
* 1 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
* ደሞዝ: በድርጅቱ ስኬል መሠረት
* ፆታ: ሴት
√ መወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች 0911856029 በመደወል ወይም በቴሌግራም የስራ ልምድ ከት/ም ማስረጃ ጋር መላክ ትችላላችሁ፡፡
©: Nesiha Jobs
👍2
Salary and benefits: As per the bank’s scale.
Application Date: April 12-14/04/2024
Note:
• Interested applicants who only fulfill the set requirements are invited to apply via link: https://forms.gle/t8ULbtEU9VVdYpG6A
• The bank has full right to cancel or take any other alternative with regards to the vacancy announcement.
• Only shortlisted applicants will be communicated for interview and exam.
©: Nesiha Jobs
Application Date: April 12-14/04/2024
Note:
• Interested applicants who only fulfill the set requirements are invited to apply via link: https://forms.gle/t8ULbtEU9VVdYpG6A
• The bank has full right to cancel or take any other alternative with regards to the vacancy announcement.
• Only shortlisted applicants will be communicated for interview and exam.
©: Nesiha Jobs
👍4❤1