ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
አፋልጉን
========

ወንድማችን ሰዒድ ዐብዶ ሺፋ ይባላል::
ትላንት ሰኞ በ4/6/2016 በቀኑ 10 ሰአት አዳማ ልዩ ስሙ ፓስታ ቤት አካባቢ ባንክ ደርሼ ልምጣ ብሎ ከወጣ አልተመለሰም::

በተደጋጋሚ ስልኩ ላይ ቢደወልም አያነሳም:: ዛሬ ደግሞ ስልኩ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል::

ወንድማችንን ያየ ወይንም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች አሳውቁን :-

📲0931103048   tofik  abdo
📲0911553468 Abdureheman Husen
➲ 0916690389 ሙስጠፋ ሙሐመድ
➲ 0910655656 ተማም ሙሐመድ
👍5
አፋልጉኝ አስቸኳይ‼️
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድም ሀሠን ፈድሉ ይባላል።  ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ አያት አካባቢ ሲሆን በእለተ እሁድ 03/06/2016  ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ።እድሜው 23 ሲሆን በወቅቱ ነጭ የሹራብ ጃኬት ቀይ ቲሸርት እና ጂንሱ ሱሪ ለብሷል።

ተፈላጊ ወንድም ሀሠን ፈድሉን ያየ ካለ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልኮች ደውላቹህ እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንደጠይቃለን።
ቤተሰቦቹ

ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!! ቤተሰቦቹ ትልቅ ጭንቅ ላይ ናቸው።

አድራሻ፦
0712436879
0926737332
0777095677
👍3
እባካችሁ ተባበሯቸው!
👍7
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
Photo
👆👆👆
ይህ ወንድማችን በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ ተቀላቅሏል። ስታፈላልጉን የነበራችሁ ሁሉ አላህ ይስጥልን ብለዋል ቤተሰቦቹ።
👍7
Impact Makers Foundation - Accountant Vacancy Announcement
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director

Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.
• 
Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization


To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com  within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails,  you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url

Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
👍3
ይሄ የምታዩትን መኪና ትናንት ማለትም የካቲት 11 ሌሊት በ 8 ሰዓት ከቆመበት ከመኖሪያ ቤታችን ከቱሉ ዲምቱ ተውሰዶብናል።
ምናልባት ያያችሁ ጠቁሙን ውረታውን እንከፍላለን።

0921077772
0983332020
0937849333
አፋልጉን
========

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አብድልካፍ ግራኝ ይባላል::
2009 ዓ፡ም  አዲስአበባ ልዩ ስሙ ቀራኒዮ አካባቢ ካለ ከእህቱ ቤት ለስራ ከወጣ አልተመለሰም በተደጋጋሚ ስልኩ ላይ ቢደወልም አይሰራም ::

ወንድማችንን ያየ ወይንም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንዲያሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን ፈላጊ ቤተሰቦቹ :-

📲0974272869 አምሪያ ግራኝ
📲0911798641 ጀሚላ
👍4
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

ረዲ መሀመድ
የተባለ ግለሰብ ለህክምና ከወራቤ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በቀን 21/06/16 ማምሻ ላይ ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ ተሳፍሮ ጀሞ ሳይደርስ መንገድ ላይ ተሳስቶ ወርዶ ጠፍቷል።መታወቂያውን ይዞታል።

☞ ረዘም ያለና ጥቁር ሲሆን ዕድሜው 47 አመቱ ነው።

☞ ሙሉ ጥቁር ልብስና ከውስጥ ቀይ ሸሚዝ የለበሰ ሲሆን ቀይ ጥምጣም አስሯል።


ያየው ሰው በነዚህ ቁጥሮች ብታሳውቁን፦
0916450421
0911623969
0913335131

===================
ፎቶውን ማግኘት አልተቻለም።
👍91
ይህ ልጅ ሸሂቾ ከዲር ይባላል። ከስልጤ ዞን ከስልጢ መናኸሪያ ዳኔቾ ቀበሌ ጠፍቶ አድስ አበባ አስኮ በድር መስጂድ ይገኛል። ቤተሰቦቹ ስልካቸው አይሰራም


በ 0993636881 ደዊላችህ ማግኘት ትችላላችሁ
👍4
የአፈልጉኝ ጥሪ
ከላይ በምስሉ የምትመለከቱት ልጅ
አማር ሙሳ ይባላል ትላንት ቅዳሜ
መጋቢት 7/7/2016 ከሚኖርበት ሰፈር
አሸዋ ሜደ ኮንዶምንየም ከቀኑ
8:00 ከወጣ አልተመለሰም ስለዚ
ይህንን ልጅ ካያችሁ በዚህ ስልክ
0913698908 ሀሰን እብራሂም
0921465442 ሙሳ እድሪስ
👍1
ክፍት የስራ ማስታወቂያ 
                                     መጋቢት 17/2016
💊 ሁዳድ ፋርማሲ በሚከተሉት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

1ኛ፡ ፋርማሲስት ከእነ ላይሰንሱ

ተፈላጊ የስራ መስፈርት፡ በዘርፉ ጤና ቢሮ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟሉ

ደምወዝ ፡ በስምምነት

👉2ኛ፡ ረዳት ፋርማሲስት

በሙያው ልምድ ያላቸው ሁነው ዋና ባለሙያው ባሌሉበት ተክተው መስራት የሚችሉ

ደምወዝ ፡ በስምምነት

👉3ኛ፡ የሂሳብ ባለሙያ

በአካውንቲንግ ሙያ የተመረቀች እና ከኮምፕዩተር ተግባቦት ያላት። የእለት ሽያጭ በሲስተም የምትሰራ እና አስፈላጊውን የገቢዎች ሪፓርት ማዘጋጀት የምትችል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያላት

ደምወዝ ፡ በስምምነት

ለማመልከት የትምህርት መረጃውን በቴሌግራም አድራሻ @mubeneja ይላኩ
ስልክ 0923137897 ይደውሉ
👍2👏1
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ይህ በምስሉ የምታዩት ታዳጊ አብልሀፊዝ መሐመድ ይባላል :: ዕድሜው 12 አመት ::
ሚኖረው ፉሪ ሰልሰቢል መስጅድ አካባቢ ሲሆን አርብ ለት ማለትም  04 /08 16 አ.ል 6 ሰአት አካባቢ ከወጣ አልተመለሰም  ።

እባካቹ ልጃችንን ካገኛችሁ ከታች ባለው አድራሻ አሳዉቁን
0919197718
0911619309
0934673084
ሼር በማድረግ አግዙን ጀዛኩሙላህ ኸይረን።
👍1
ፋሜድ ትሬዲንግ ኀላ/የተ/የግል ማህበር

1 ) የፍርማሲ  ባለሙያ/ ድረጊስት
- 2  አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ድረጊስት)
- 0 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ (ፋርማሲስት)
  * ደሞዝ : በድርጅቱ ስኬል መሠረት
  *  አድራሻ :  ታይዋን
  *  ፆታ ፡ ሴት

2)  የሂሳብ ሠራተኛ
   * 1 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
   *  ደሞዝ: በድርጅቱ ስኬል መሠረት
   *   ፆታ: ሴት

√ መወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች 0911856029 በመደወል ወይም በቴሌግራም የስራ ልምድ ከት/ም ማስረጃ ጋር መላክ ትችላላችሁ፡፡

©: Nesiha Jobs
👍2
Salary and benefits: As per the bank’s scale.
Application Date: April 12-14/04/2024
Note:
•  Interested applicants who only fulfill the set requirements are invited to apply via link: https://forms.gle/t8ULbtEU9VVdYpG6A
•  The bank has full right to cancel or take any other alternative with regards to the vacancy announcement.
•  Only shortlisted applicants will be communicated for interview and exam.


©: Nesiha Jobs
👍41