👉ታላቅ የምስራች!
➡️አል-ሚስክ ኦንላይን መድረሳ ከፊታችን እየመጣ ላለው የረመዿን ወር አጫጭር ኮርሶችን ይዞላቹ ብቅ ብሎዋል።ትምህርቱ የሚሰጠው ከሸዕባን10 እስከ ረመዿን10 ለ1ወር ብቻ ይሆናል።
➡️የሚሰጡት ደርሶች!
✅ቃዒደቱል ኑራኒያ
✅አጠቃላይ የቁርኣን አቀራር ህግጋት (የተጅዊድ)ትምህርት
✅ስለፆም ሙሉ ትምህርት የያዘ ኮርስ ይሰጣል።
➡️ትምህርቱ የሚሰጠው እጅግ በጣም ቀለል ባለነ ቀልጠፍ በላ ሁኔታ በስክሪን ምስል ታግዞ የሚቀርብ ሲሆን ከትምህቱም ባሻገር ተጨማሪ አጋዥ ቪድዮዎችና መጽሓፎችም ይኖሩታል።በእነዚህ አጠር ባሉ ቀናት በ1ወር ውስጥ እነዚህን ኮርሶች አጠናቀው በተሻለ እውቀት ረመዿንን ያሳልፉ ዘንድ ግብዣችን ነው።
➡️በቴሌግራም ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ዩዘር ኔም ሊንክ በመጫን መመዝገብ እንደሚፈልጉ ጽፈው ወደኛ ይላኩ👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@Al_Misk_OnlineMedresa
➡️በዋትስአፕ ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ቁጥር ይጠቀሙ።👇👇👇
09 85 21 53 50
➡️የቴሌግራም ቻናል፣
https://t.me/almiskonlinemedresa
➡️ለበለጠ መረጀ፣ በስልክ ቁጥር 0945631808 ላይ እንገኛለን።
➡️አል-ሚስክ ኦንላይን መድረሳ ከፊታችን እየመጣ ላለው የረመዿን ወር አጫጭር ኮርሶችን ይዞላቹ ብቅ ብሎዋል።ትምህርቱ የሚሰጠው ከሸዕባን10 እስከ ረመዿን10 ለ1ወር ብቻ ይሆናል።
➡️የሚሰጡት ደርሶች!
✅ቃዒደቱል ኑራኒያ
✅አጠቃላይ የቁርኣን አቀራር ህግጋት (የተጅዊድ)ትምህርት
✅ስለፆም ሙሉ ትምህርት የያዘ ኮርስ ይሰጣል።
➡️ትምህርቱ የሚሰጠው እጅግ በጣም ቀለል ባለነ ቀልጠፍ በላ ሁኔታ በስክሪን ምስል ታግዞ የሚቀርብ ሲሆን ከትምህቱም ባሻገር ተጨማሪ አጋዥ ቪድዮዎችና መጽሓፎችም ይኖሩታል።በእነዚህ አጠር ባሉ ቀናት በ1ወር ውስጥ እነዚህን ኮርሶች አጠናቀው በተሻለ እውቀት ረመዿንን ያሳልፉ ዘንድ ግብዣችን ነው።
➡️በቴሌግራም ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ዩዘር ኔም ሊንክ በመጫን መመዝገብ እንደሚፈልጉ ጽፈው ወደኛ ይላኩ👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@Al_Misk_OnlineMedresa
➡️በዋትስአፕ ለመመዝገብ ከታች ያለዉን ቁጥር ይጠቀሙ።👇👇👇
09 85 21 53 50
➡️የቴሌግራም ቻናል፣
https://t.me/almiskonlinemedresa
➡️ለበለጠ መረጀ፣ በስልክ ቁጥር 0945631808 ላይ እንገኛለን።
👍2
አፋልጉን‼
========
ወንድማችን ሰዒድ ዐብዶ ሺፋ ይባላል::
ትላንት ሰኞ በ4/6/2016 በቀኑ 10 ሰአት አዳማ ልዩ ስሙ ፓስታ ቤት አካባቢ ባንክ ደርሼ ልምጣ ብሎ ከወጣ አልተመለሰም::
በተደጋጋሚ ስልኩ ላይ ቢደወልም አያነሳም:: ዛሬ ደግሞ ስልኩ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል::
ወንድማችንን ያየ ወይንም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች አሳውቁን :-
📲0931103048 tofik abdo
📲0911553468 Abdureheman Husen
➲ 0916690389 ሙስጠፋ ሙሐመድ
➲ 0910655656 ተማም ሙሐመድ
========
ወንድማችን ሰዒድ ዐብዶ ሺፋ ይባላል::
ትላንት ሰኞ በ4/6/2016 በቀኑ 10 ሰአት አዳማ ልዩ ስሙ ፓስታ ቤት አካባቢ ባንክ ደርሼ ልምጣ ብሎ ከወጣ አልተመለሰም::
በተደጋጋሚ ስልኩ ላይ ቢደወልም አያነሳም:: ዛሬ ደግሞ ስልኩ ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል::
ወንድማችንን ያየ ወይንም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች አሳውቁን :-
📲0931103048 tofik abdo
📲0911553468 Abdureheman Husen
➲ 0916690389 ሙስጠፋ ሙሐመድ
➲ 0910655656 ተማም ሙሐመድ
👍5
አፋልጉኝ አስቸኳይ‼️
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድም ሀሠን ፈድሉ ይባላል። ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ አያት አካባቢ ሲሆን በእለተ እሁድ 03/06/2016 ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ።እድሜው 23 ሲሆን በወቅቱ ነጭ የሹራብ ጃኬት ቀይ ቲሸርት እና ጂንሱ ሱሪ ለብሷል።
ተፈላጊ ወንድም ሀሠን ፈድሉን ያየ ካለ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልኮች ደውላቹህ እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንደጠይቃለን።
ቤተሰቦቹ
ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!! ቤተሰቦቹ ትልቅ ጭንቅ ላይ ናቸው።
አድራሻ፦
0712436879
0926737332
0777095677
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድም ሀሠን ፈድሉ ይባላል። ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ አያት አካባቢ ሲሆን በእለተ እሁድ 03/06/2016 ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ።እድሜው 23 ሲሆን በወቅቱ ነጭ የሹራብ ጃኬት ቀይ ቲሸርት እና ጂንሱ ሱሪ ለብሷል።
ተፈላጊ ወንድም ሀሠን ፈድሉን ያየ ካለ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ከታች በተቀመጡት ስልኮች ደውላቹህ እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንደጠይቃለን።
ቤተሰቦቹ
ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!! ቤተሰቦቹ ትልቅ ጭንቅ ላይ ናቸው።
አድራሻ፦
0712436879
0926737332
0777095677
👍3
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
Photo
👆👆👆
ይህ ወንድማችን በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ ተቀላቅሏል። ስታፈላልጉን የነበራችሁ ሁሉ አላህ ይስጥልን ብለዋል ቤተሰቦቹ።
ይህ ወንድማችን በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ ተቀላቅሏል። ስታፈላልጉን የነበራችሁ ሁሉ አላህ ይስጥልን ብለዋል ቤተሰቦቹ።
👍7
Impact Makers Foundation - Accountant Vacancy Announcement
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director
Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.
•
Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization
To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails, you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url
Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director
Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.
•
Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization
To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails, you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url
Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
👍3
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
ረዲ መሀመድ
የተባለ ግለሰብ ለህክምና ከወራቤ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በቀን 21/06/16 ማምሻ ላይ ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ ተሳፍሮ ጀሞ ሳይደርስ መንገድ ላይ ተሳስቶ ወርዶ ጠፍቷል።መታወቂያውን ይዞታል።
☞ ረዘም ያለና ጥቁር ሲሆን ዕድሜው 47 አመቱ ነው።
☞ ሙሉ ጥቁር ልብስና ከውስጥ ቀይ ሸሚዝ የለበሰ ሲሆን ቀይ ጥምጣም አስሯል።
ያየው ሰው በነዚህ ቁጥሮች ብታሳውቁን፦
0916450421
0911623969
0913335131
===================
ፎቶውን ማግኘት አልተቻለም።
ረዲ መሀመድ
የተባለ ግለሰብ ለህክምና ከወራቤ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በቀን 21/06/16 ማምሻ ላይ ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ ተሳፍሮ ጀሞ ሳይደርስ መንገድ ላይ ተሳስቶ ወርዶ ጠፍቷል።መታወቂያውን ይዞታል።
☞ ረዘም ያለና ጥቁር ሲሆን ዕድሜው 47 አመቱ ነው።
☞ ሙሉ ጥቁር ልብስና ከውስጥ ቀይ ሸሚዝ የለበሰ ሲሆን ቀይ ጥምጣም አስሯል።
ያየው ሰው በነዚህ ቁጥሮች ብታሳውቁን፦
0916450421
0911623969
0913335131
===================
ፎቶውን ማግኘት አልተቻለም።
👍9❤1
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
መጋቢት 17/2016
💊 ሁዳድ ፋርማሲ በሚከተሉት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1ኛ፡ ፋርማሲስት ከእነ ላይሰንሱ
ተፈላጊ የስራ መስፈርት፡ በዘርፉ ጤና ቢሮ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉2ኛ፡ ረዳት ፋርማሲስት
በሙያው ልምድ ያላቸው ሁነው ዋና ባለሙያው ባሌሉበት ተክተው መስራት የሚችሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉3ኛ፡ የሂሳብ ባለሙያ
በአካውንቲንግ ሙያ የተመረቀች እና ከኮምፕዩተር ተግባቦት ያላት። የእለት ሽያጭ በሲስተም የምትሰራ እና አስፈላጊውን የገቢዎች ሪፓርት ማዘጋጀት የምትችል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያላት
ደምወዝ ፡ በስምምነት
ለማመልከት የትምህርት መረጃውን በቴሌግራም አድራሻ @mubeneja ይላኩ
ስልክ 0923137897 ይደውሉ
መጋቢት 17/2016
💊 ሁዳድ ፋርማሲ በሚከተሉት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1ኛ፡ ፋርማሲስት ከእነ ላይሰንሱ
ተፈላጊ የስራ መስፈርት፡ በዘርፉ ጤና ቢሮ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉2ኛ፡ ረዳት ፋርማሲስት
በሙያው ልምድ ያላቸው ሁነው ዋና ባለሙያው ባሌሉበት ተክተው መስራት የሚችሉ
ደምወዝ ፡ በስምምነት
👉3ኛ፡ የሂሳብ ባለሙያ
በአካውንቲንግ ሙያ የተመረቀች እና ከኮምፕዩተር ተግባቦት ያላት። የእለት ሽያጭ በሲስተም የምትሰራ እና አስፈላጊውን የገቢዎች ሪፓርት ማዘጋጀት የምትችል። በተመሳሳይ የስራ መስክ ልምድ ያላት
ደምወዝ ፡ በስምምነት
ለማመልከት የትምህርት መረጃውን በቴሌግራም አድራሻ @mubeneja ይላኩ
ስልክ 0923137897 ይደውሉ
👍2👏1