ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
✔️ የስራ መደቡ መጠሪያ: አካዉንታንት
✔️ ብዛት 1
✔️ ጾታ:ሴት
✔️የስራ ቦታ :አዳማ ከተማ
✔️ተፈላጊ የት/ት ደረጃ :በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም በአካዉንቲንግ እና በጀት ሰርቪስ በደረጃ አራት ያጠናቀቀች ወይም ተዛመጅ የትመህርት መስክ ሆኖ COC ደረጃ አራት(4) የወሰደች
✔️ተፈላጊ ተጨማሪ ችሎታመሰረታዊ የፒችትሪ (Peachtree) አካዉንቲንግ ስልጠና የወሰደች
✔️ተፈላጊ የስራ ልምድ:በተመሳሳይ የስራ ዘርፍ በሙያዉ አንድ (1) አመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለች
✔️የቅጥር ሁኔታ :በቋሚነት
✔️ደሞዝ:በድርጅቱ የደሞዝ እስኬል መሰረት
📥ማንኛዉም ከላይ የተዘረዘረዉን የመመዘኛ መስፈርት የምታሟላ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃዉን በመያዝ ቢሮ ድርስ በመምጣት ማመልክት ይችላል፡፡
📍አድራሻ፡ መብራት ሀይል , አዳማ ሞል፣ አምስተኛ ( 5ተኛ) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505፣ አልካን ኢንጅነሪንግ ቢሮ
ድርጅታችን ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
✔️ የስራ መደቡ መጠሪያ: አካዉንታንት
✔️ ብዛት 1
✔️ ጾታ:ሴት
✔️የስራ ቦታ :አዳማ ከተማ
✔️ተፈላጊ የት/ት ደረጃ :በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም በአካዉንቲንግ እና በጀት ሰርቪስ በደረጃ አራት ያጠናቀቀች ወይም ተዛመጅ የትመህርት መስክ ሆኖ COC ደረጃ አራት(4) የወሰደች
✔️ተፈላጊ ተጨማሪ ችሎታመሰረታዊ የፒችትሪ (Peachtree) አካዉንቲንግ ስልጠና የወሰደች
✔️ተፈላጊ የስራ ልምድ:በተመሳሳይ የስራ ዘርፍ በሙያዉ አንድ (1) አመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለች
✔️የቅጥር ሁኔታ :በቋሚነት
✔️ደሞዝ:በድርጅቱ የደሞዝ እስኬል መሰረት
📥ማንኛዉም ከላይ የተዘረዘረዉን የመመዘኛ መስፈርት የምታሟላ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃዉን በመያዝ ቢሮ ድርስ በመምጣት ማመልክት ይችላል፡፡
📍አድራሻ፡ መብራት ሀይል , አዳማ ሞል፣ አምስተኛ ( 5ተኛ) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505፣ አልካን ኢንጅነሪንግ ቢሮ
👍4❤3
አፋልጉት‼
========
አንድ ወንድማችን ከታች የምትመለከቱትን ላዳ መኪና ዛሬ ጠዋት ፍሊ ዶሮ አቁሞት ሳለ ቤት ገብቶ ገብቶ ሲወጣ ተሰርቆበታል። አላህ ብላችሁ አፋልጉኝ ብሏል።
ማንኛውም መረጃ ያለው በዚህ ስልክ ያሳውቀው።
+251968557952
========
አንድ ወንድማችን ከታች የምትመለከቱትን ላዳ መኪና ዛሬ ጠዋት ፍሊ ዶሮ አቁሞት ሳለ ቤት ገብቶ ገብቶ ሲወጣ ተሰርቆበታል። አላህ ብላችሁ አፋልጉኝ ብሏል።
ማንኛውም መረጃ ያለው በዚህ ስልክ ያሳውቀው።
+251968557952
👍3
ቤት ኪራይ
ጀሞ-2
ሸገር ማዞሪያ አካባቢ
ባለ1 መኝታ ቤት
1st Floor
47.1 ካሬ
ሙሉ ቤቱ ሴራሚክ ነው
0912665411
ጀሞ-2
ሸገር ማዞሪያ አካባቢ
ባለ1 መኝታ ቤት
1st Floor
47.1 ካሬ
ሙሉ ቤቱ ሴራሚክ ነው
0912665411
👍6
#አፋልጉኝ!! #ሼር!!
ተፈላጊው አብዱረኡፍ ከድር ይባላል።
ነዋሪነቱ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ ሉመያ መንደር ነው።
ታዳጊ አብዱረኡፍ ከድር እሁድ, ህዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም።
የተፈላጊው እድሜ 14 ዓመት ሲሆን በወቅቱ ከቤት ሲወጣ ሰማያዊና ጥቁር የቀለም አይነት ያለው ጃኬትና የወይን ከለር ያለው ሱሪ ለብሷል።
ታዳጊ አብዱረኡፍ ከድር ያየ ወይም ያለበትን ለጠቆመ ወሮታ ከፋይ ነን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቹ።
ታዲያ ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!!
አድራሻ 👇👇
09 80 65 66 54
09 29 93 60 60
ተፈላጊው አብዱረኡፍ ከድር ይባላል።
ነዋሪነቱ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ ሉመያ መንደር ነው።
ታዳጊ አብዱረኡፍ ከድር እሁድ, ህዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም።
የተፈላጊው እድሜ 14 ዓመት ሲሆን በወቅቱ ከቤት ሲወጣ ሰማያዊና ጥቁር የቀለም አይነት ያለው ጃኬትና የወይን ከለር ያለው ሱሪ ለብሷል።
ታዳጊ አብዱረኡፍ ከድር ያየ ወይም ያለበትን ለጠቆመ ወሮታ ከፋይ ነን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቹ።
ታዲያ ተፈላጊው ይገኝ ዘንድም መረጃውን ለሌሎች ሼር በማድረግ ትብብር እናድርግ!!
አድራሻ 👇👇
09 80 65 66 54
09 29 93 60 60
👍9
Job Title: English Tutor
Job Type: Part-time
Experience Level: Entry level
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Hourly
Deadline: 14/12/2023
Description:
We are looking for female tutor around Furi and Gofa the applicants residence must be around the above area Please don't apply if you are not qualified.
Requirement :
-Fluent in English both written and speaking.
- Good Acadamic background.
- Work on time and Punctual
📋To apply @Prime_tutorial
Job Type: Part-time
Experience Level: Entry level
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Hourly
Deadline: 14/12/2023
Description:
We are looking for female tutor around Furi and Gofa the applicants residence must be around the above area Please don't apply if you are not qualified.
Requirement :
-Fluent in English both written and speaking.
- Good Acadamic background.
- Work on time and Punctual
📋To apply @Prime_tutorial
👍4❤1