ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አሚር ተመስገን ጭቅሳ ይባላል። ሲኖርበት ከነበረው ቦሌ አራብሳ አከባቢ ጥቅምት መጀመሪያዎቹ ቀናት እደወጣ አልተመለሰም።  ወንድማችን ያየ በ0976442632 ሀድራ ተመስገን ወይም በ0913578919 መሪማ ተመስገን ብለው ቢደውልሉን ውሮታውን ከአላህ ያገኛሉ::
👍4
Islamic University Madinah Scholarship 2024-2025 is a fully funded scholarship for international students.

Only undergraduate or masters programs are available under this scholarship. This scholarship will provide monthly allowance, free furnished accommodation and quality health care.

The Islamic University of Madinah was founded by the government of Saudi Arabia by a royal decree in 1961 in the Islamic holy city of Medina. IU has a wide range of degree programs but fully funded scholarships are for basic science subjects. Scholarships for Muslim Students. Saudi Arabian Scholarships for International Students. Scholarships in Saudi Arabia. Scholarships for undergraduate Degrees.

https://minhatee2.iu.edu.sa/Home/

@
👍5
ይህ ታዳጊ ከቤት ከወጣ 3 ቀኑ ነው። በ 29/ 2 /2016 ከቤቱ የወጣ እስካሁን አልተመለሰም። ሰፈሩ ቀራንዮ ነው። ስሙ ዒምራን ዐብዳለህ ይባላል።

ማንኛውም መረጃ ያላችሁ በነዚህ ስልኮች ብታሳውቁን ወረታውን ከፋይ ነን።

+251913094693  እናት ዚያዳ
+251911312927   አባት ዐብደልሏህ
👍5
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አሚር ተመስገን ጭቅሳ ይባላል። ሲኖርበት ከነበረው ቦሌ አራብሳ አከባቢ ጥቅምት መጀመሪያዎቹ ቀናት እደወጣ አልተመለሰም።  ወንድማችን ያየ በ0976442632 ሀድራ ተመስገን ወይም በ0913578919 መሪማ ተመስገን ብለው ቢደውልሉን ውሮታውን ከአላህ ያገኛሉ::
1👍1
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን  የሚያሟላ  አመልካች  አወዳድሮ  መቅጠር  ይፈልጋል፡፡
✔️ የስራ መደቡ መጠሪያ: አካዉንታንት
✔️ ብዛት 1
✔️ ጾታ:ሴት
✔️የስራ ቦታ :አዳማ ከተማ
✔️ተፈላጊ የት/ት ደረጃ :በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ  ዲግሪ ወይም  በአካዉንቲንግ እና በጀት ሰርቪስ በደረጃ አራት ያጠናቀቀች ወይም ተዛመጅ የትመህርት መስክ  ሆኖ COC  ደረጃ አራት(4) የወሰደች
✔️ተፈላጊ  ተጨማሪ ችሎታመሰረታዊ የፒችትሪ (Peachtree)   አካዉንቲንግ  ስልጠና የወሰደች
✔️ተፈላጊ የስራ ልምድ:በተመሳሳይ የስራ ዘርፍ በሙያዉ አንድ (1) አመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለች
✔️የቅጥር ሁኔታ :በቋሚነት 
✔️ደሞዝ:በድርጅቱ የደሞዝ እስኬል መሰረት   

📥ማንኛዉም ከላይ የተዘረዘረዉን የመመዘኛ መስፈርት የምታሟላ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃዉን በመያዝ ቢሮ ድርስ በመምጣት ማመልክት ይችላል፡፡
📍አድራሻ፡ መብራት ሀይል , አዳማ ሞል፣ አምስተኛ ( 5ተኛ) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505፣ አልካን ኢንጅነሪንግ ቢሮ
👍43
አፋልጉት
========
አንድ ወንድማችን ከታች የምትመለከቱትን ላዳ መኪና ዛሬ ጠዋት ፍሊ ዶሮ አቁሞት ሳለ ቤት ገብቶ ገብቶ ሲወጣ ተሰርቆበታል። አላህ ብላችሁ አፋልጉኝ ብሏል።

ማንኛውም መረጃ ያለው በዚህ ስልክ ያሳውቀው።
+251968557952 
👍3
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
ይህ በፎቶ ላይ የምትመለከቱት ልጅ አጃምባ ላይ ጠፍቶብናል እና እንድትተባበሩን አላህ ስም እንጠይቃለን የልጁ ስም ነቢል አህመዲን
አማርኛ አይናገርም ስልጥኛ ተናጋሪ ነው
ስልክ፦0911800428
👍42
አፋልጉኝ ማስታወቂያ‼️‼️

ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የ13 አመት ልጅ  ሀሩን አስራር ትላንት ማክሰኞ ከቀኑ 10:00 ከሚኖርበት ሙዳ ፉሪ ክ/ከተማ ከሁለት ጓደኞቹ ጋር እንደወጣ አልተመለሰም

እሄን ልጅ ያያቹ ሰዎች ከታች ባለው ስልክ ደውላቹ እንድትተባበሩን በአላህ ስም እንጠይቃለን

0913257752
0989790718
2👍1
ይህ ከላይ የተያያዘው( የታደሱ  እትም ) ሁለት  መንጃ ፍቃድ መሀመድ ሚፍታ ሰማን እና ከሊፋ በደዊ ኢብራሂ በቀን 18/3/2016 ጀሞ አካባቢ  እስከ ኬንቴሪ ድረስ ባለው ቦታ ለስራ በመንቀሳቀስ ሳለሁኝ የጠፋብኝ በመሆኑና ከመንጃ ፍቃዱ ጋር አብሮ የጣልኩት ምንም አይነት እቃ ስለሌለ  ሁለትመንጃ ፍቃድ እና  የኢንጂነሪንግ ላይሰንስ ያገኛችሁ በቅንነት እንድትተባበሩኝ እጠይቃለሁኝ።

በስልክ ቁጥር
0925081120ወይም
0910279578
ደውሎ ለሚሰጠኝ ወረታውን ከፋይ ነኝ።
👍4
ቤት ኪራይ
ጀሞ-2
ሸገር ማዞሪያ አካባቢ
ባለ1 መኝታ ቤት 
1st Floor
47.1 ካሬ
ሙሉ ቤቱ ሴራሚክ ነው 
0912665411
👍6
ይህ ፓስፖርት ተክለሃይማኖት  አደባባይ ላይ አግኝቸዋለሁ  የዚህ ፓስፖርት ባለቤት የሆንክ  ግለሰብ በዚህ  አድራሻ 0921297173ማግኘት ትችላለህ
👍61