ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
የአፋልጉኝ ጥሪ
============
ተፈላጊ አቶ ኸሊል ኑሪ
የለበሱት ልብስ ጥቁር ሱፍ፣
ጠዋት የፈጅርን ሶላት ሰግደው ከወታደር ሰፈር ወደ አውቶቢስ ተራ ሥራ ቦታ እሄዳለሁ ብለው እንደወጡ አልተመለሱም።

ማንኛውም መረጃ ያላችሁ በነዚህ የስልክ አድራሻዎች ደውሉልን።
0911151672: ዐብዱል–ለጢፍ
0911114926
0911775769 ጀማል ኸሊል
👍2👏1
ቢላል መስጅድ እና መድረሳ የቁርአን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የስራ ሰዐት: በስራ ቀናት ከ 10:00 – 12:30

ቅዳሜ ከ3:00 – 6:30

እሁድ ከ3:00 – 6:30

ብዛት: አንድ

እድሜ : 25 - 30

ፆታ፡ ወንድ

የመድረሳው አድራሻ:‐ ለቡ ቫርኔሮ አካባቢ

የግዴታ አስፈላጊ መስፈርቶች
1. ቁርዓንን በተጅዊድ ማስቀራት የሚችል
2. ህጻናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለዉ
3.መሰረታዊ ኪታቦችን የቀራና ለማስቀራት ብቁ ለመሆኑ ሸሐዳ ማቅረብ የሚችል
4.አርአያ የሚሆን እስላማዊ አለባበስ የሚለብስ
5.የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ

ደሞዝ:‐ በስምምነት

መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከ መስከረም 25 ቀን 2016 እስከ መስከረም 30 ድረስ መመዝገብ ትችላላችሁ

ለበለጠጠ መረጃ:‐ በስልክ ቁጥር
091169 3402
0941230088

መደወል ይቻላል!!

_
🏷 Nesiha Jobs
👍6👏1
የአፋልጉኝ  ጥሪ!!                                                 
==========

ተፈላጊ ህፃን ፉኣድ ሙሀመድ 
በቀን 22/01/2016 ከቤት እንደወጣ
አልተመለሰም ከቤት ስወጣ የለበሰው ልብስ
ሮዝ ከለር እጅ ሙሉ ትሸርት ጅንስ ሱሪ፣ ለብሶዋል።
ማንኛውም መረጃ ያለችሁ በነዚህ የስልክ
አድራሻዎች ደውሉልን።
0942083530 ኑሪያ ሐሰን እናት።
0934695462  ሶፊያ ሙሐመድ እህት።
0930514094
0923467018   ሲራጅ  ጀማል።
👍21
ይህቺ እህታችን ፒያሳ ሶማሌ ተራ ተክለ ኃይማኖት ሆስፒታል አጠገብ ነው ወንድሞች ያገኟት።
አማርኛ መናገር አትችልም፤ ኦሮምኛ ብቻ ነው የምትችለው። ልጇ ታሞባት ነው። ከጂማ ነው የመጣሁት ብላለች። የቤተሰብም ስልክ አልያዘችም። የእህታችን ቤተሰቦቿ ካላችሁላገኛት ወንድማችን +251922947776 ላይ ብትደውሉለት ያገናኛችኋል።

ቤተሰቦቿ አይተው እንዲወስዷት መልዕክቱን አሰራጩላት።
👍4
📄ድርጅታችን ኑን ህትመት እና ማስታወቂያ በሚከተሉት የስራ ዘርፎች ላይ አምልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
📍የስራ ቦታ: አዳማ
💰ደምወዝ፡በስምምነት

1️⃣.ፀኃፊ እና የደንበኞች አገልግሎት
✔️ጾታ፡ ሴት
✔️የት/ደረጃ፡ 12 ክፍል የጨረሰች
✔️መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ክህሎት ያላት (Word & Excel ...)
✔️ጥሩ የመግባባት እና ስለ ስራዎች ደንበኞችን የማስረዳት ክህሎት ያላት።
✔️የሚሰጣትን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የምትችል።
✔️ኦሮምኛ ቁንቋ የምትችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለምትችል ቅድሚያ
ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1


2️⃣.የህትመት እና የፊኒሺንግ ሰራተኛ
✔️የት/ት ደረጃ 12ኛ ክፍል የጨረሰ፣
✔️መሰረታዊ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ክህሎት ያለው፣
✔️የሚሰጠውን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የሚችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለሚችል ቅድሚያ ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1

📥አመልካቾች እስከ ጥቅምት 22/ 2016 ድረስ የማምልከቻ ፎርሙን በመሙላት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

ለማመልከት 👇
🔗https://forms.gle/kBGgQtafufo7vv3e8

ለማነኛውም ጥያቄ በቴሌግራም አድራሻችን ያናግሩን
👇@noonp24
👍91
ከላይ በፎቶ የምትመለከቷት እህት:
#ሙኒራ አምደላ ትባላለች። ከቤት ከወጣት ሳምንት ሆኗታል።ከቤት የወጣችው እለተ ቅዳሜ 10/02/2016: ጠዋት ፈጅር ሰላት አካባቢ ከቤት ከወጣች አልተመለሰችም። የወጣችው ከስልጤ ዞን #አሊቾ ውሪሮ ወረዳ: ጉግሶ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን
አዲስአበባ መጥታለች ይላሉ ፈላጊ: ባለቤት #አምሩዲን ሙሰማ። እባካችሁ ባለቤቴን አፋልጉኝ ደክሞኛል ይላል ፈላጊ ባለቤት።
ስልክ ቁጥር:-
0973637072
0965966412
0923317572
0931623519
👍4
አፋልጉን
========

ከላይ የምትመለከቷት ባጃጅ ኬንቴሪ በቆመችበት ተሰርቃለች። ማንኛውም አይነት መረጃ ያላችሁ
የባጃጅ ባለቤቱ ስልክ ቁጥር 0966800353/0925080357 ላይ ደውለው ያሳውቁን።

ታርጋ: ኦሮ 23604
👍10🔥1
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

                                                                                                                                                                                                        
የስራ አይነት=  ኡስታዝ
ቦታ=   ሃሰን  መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75 )
ደሞዝ=   በስምምነት
የስራ ሰዓት=  ከአሱር - መግሪብ

አስፈላጊ መስፈርቶች

1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ከጥቅምት 13 እስከ 18 ቀን 2016 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ

ለበለጠ መረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0944741061 መደወል ይቻላል
👍8
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አሚር ተመስገን ጭቅሳ ይባላል። ሲኖርበት ከነበረው ቦሌ አራብሳ አከባቢ ጥቅምት መጀመሪያዎቹ ቀናት እደወጣ አልተመለሰም።  ወንድማችን ያየ በ0976442632 ሀድራ ተመስገን ወይም በ0913578919 መሪማ ተመስገን ብለው ቢደውልሉን ውሮታውን ከአላህ ያገኛሉ::
👍4