ቢላል መስጅድ እና መድረሳ የቁርአን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ ሰዐት: በስራ ቀናት ከ 10:00 – 12:30
ቅዳሜ ከ3:00 – 6:30
እሁድ ከ3:00 – 6:30
ብዛት: አንድ
እድሜ : 25 - 30
ፆታ፡ ወንድ
የመድረሳው አድራሻ:‐ ለቡ ቫርኔሮ አካባቢ
የግዴታ አስፈላጊ መስፈርቶች
1. ቁርዓንን በተጅዊድ ማስቀራት የሚችል
2. ህጻናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለዉ
3.መሰረታዊ ኪታቦችን የቀራና ለማስቀራት ብቁ ለመሆኑ ሸሐዳ ማቅረብ የሚችል
4.አርአያ የሚሆን እስላማዊ አለባበስ የሚለብስ
5.የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
ደሞዝ:‐ በስምምነት
መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከ መስከረም 25 ቀን 2016 እስከ መስከረም 30 ድረስ መመዝገብ ትችላላችሁ
ለበለጠጠ መረጃ:‐ በስልክ ቁጥር
091169 3402
0941230088
መደወል ይቻላል!!
_
🏷 Nesiha Jobs
የስራ ሰዐት: በስራ ቀናት ከ 10:00 – 12:30
ቅዳሜ ከ3:00 – 6:30
እሁድ ከ3:00 – 6:30
ብዛት: አንድ
እድሜ : 25 - 30
ፆታ፡ ወንድ
የመድረሳው አድራሻ:‐ ለቡ ቫርኔሮ አካባቢ
የግዴታ አስፈላጊ መስፈርቶች
1. ቁርዓንን በተጅዊድ ማስቀራት የሚችል
2. ህጻናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለዉ
3.መሰረታዊ ኪታቦችን የቀራና ለማስቀራት ብቁ ለመሆኑ ሸሐዳ ማቅረብ የሚችል
4.አርአያ የሚሆን እስላማዊ አለባበስ የሚለብስ
5.የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
ደሞዝ:‐ በስምምነት
መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከ መስከረም 25 ቀን 2016 እስከ መስከረም 30 ድረስ መመዝገብ ትችላላችሁ
ለበለጠጠ መረጃ:‐ በስልክ ቁጥር
091169 3402
0941230088
መደወል ይቻላል!!
_
🏷 Nesiha Jobs
👍6👏1
📄ድርጅታችን ኑን ህትመት እና ማስታወቂያ በሚከተሉት የስራ ዘርፎች ላይ አምልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
📍የስራ ቦታ: አዳማ
💰ደምወዝ፡በስምምነት
1️⃣.ፀኃፊ እና የደንበኞች አገልግሎት
✔️ጾታ፡ ሴት
✔️የት/ደረጃ፡ 12 ክፍል የጨረሰች
✔️መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ክህሎት ያላት (Word & Excel ...)
✔️ጥሩ የመግባባት እና ስለ ስራዎች ደንበኞችን የማስረዳት ክህሎት ያላት።
✔️የሚሰጣትን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የምትችል።
✔️ኦሮምኛ ቁንቋ የምትችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለምትችል ቅድሚያ
ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1
2️⃣.የህትመት እና የፊኒሺንግ ሰራተኛ
✔️የት/ት ደረጃ 12ኛ ክፍል የጨረሰ፣
✔️መሰረታዊ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ክህሎት ያለው፣
✔️የሚሰጠውን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የሚችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለሚችል ቅድሚያ ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1
📥አመልካቾች እስከ ጥቅምት 22/ 2016 ድረስ የማምልከቻ ፎርሙን በመሙላት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ለማመልከት 👇
🔗https://forms.gle/kBGgQtafufo7vv3e8
ለማነኛውም ጥያቄ በቴሌግራም አድራሻችን ያናግሩን
👇@noonp24
📍የስራ ቦታ: አዳማ
💰ደምወዝ፡በስምምነት
1️⃣.ፀኃፊ እና የደንበኞች አገልግሎት
✔️ጾታ፡ ሴት
✔️የት/ደረጃ፡ 12 ክፍል የጨረሰች
✔️መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ክህሎት ያላት (Word & Excel ...)
✔️ጥሩ የመግባባት እና ስለ ስራዎች ደንበኞችን የማስረዳት ክህሎት ያላት።
✔️የሚሰጣትን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የምትችል።
✔️ኦሮምኛ ቁንቋ የምትችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለምትችል ቅድሚያ
ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1
2️⃣.የህትመት እና የፊኒሺንግ ሰራተኛ
✔️የት/ት ደረጃ 12ኛ ክፍል የጨረሰ፣
✔️መሰረታዊ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ክህሎት ያለው፣
✔️የሚሰጠውን የስራ መመሪያ እና ስልጠና መረዳት እና ወደስራ መቀየር የሚችል።
♦️አረብኛ ማንበብ እና መጻፍ ለሚችል ቅድሚያ ይሰጣል።
✔️ብዛት ፡ 1
📥አመልካቾች እስከ ጥቅምት 22/ 2016 ድረስ የማምልከቻ ፎርሙን በመሙላት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ለማመልከት 👇
🔗https://forms.gle/kBGgQtafufo7vv3e8
ለማነኛውም ጥያቄ በቴሌግራም አድራሻችን ያናግሩን
👇@noonp24
👍9❤1
ከላይ በፎቶ የምትመለከቷት እህት:
#ሙኒራ አምደላ ትባላለች። ከቤት ከወጣት ሳምንት ሆኗታል።ከቤት የወጣችው እለተ ቅዳሜ 10/02/2016: ጠዋት ፈጅር ሰላት አካባቢ ከቤት ከወጣች አልተመለሰችም። የወጣችው ከስልጤ ዞን #አሊቾ ውሪሮ ወረዳ: ጉግሶ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን
አዲስአበባ መጥታለች ይላሉ ፈላጊ: ባለቤት #አምሩዲን ሙሰማ። እባካችሁ ባለቤቴን አፋልጉኝ ደክሞኛል ይላል ፈላጊ ባለቤት።
ስልክ ቁጥር:-
0973637072
0965966412
0923317572
0931623519
#ሙኒራ አምደላ ትባላለች። ከቤት ከወጣት ሳምንት ሆኗታል።ከቤት የወጣችው እለተ ቅዳሜ 10/02/2016: ጠዋት ፈጅር ሰላት አካባቢ ከቤት ከወጣች አልተመለሰችም። የወጣችው ከስልጤ ዞን #አሊቾ ውሪሮ ወረዳ: ጉግሶ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን
አዲስአበባ መጥታለች ይላሉ ፈላጊ: ባለቤት #አምሩዲን ሙሰማ። እባካችሁ ባለቤቴን አፋልጉኝ ደክሞኛል ይላል ፈላጊ ባለቤት።
ስልክ ቁጥር:-
0973637072
0965966412
0923317572
0931623519
👍4
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75 )
ደሞዝ= በስምምነት
የስራ ሰዓት= ከአሱር - መግሪብ
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ከጥቅምት 13 እስከ 18 ቀን 2016 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0944741061 መደወል ይቻላል
የስራ አይነት= ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75 )
ደሞዝ= በስምምነት
የስራ ሰዓት= ከአሱር - መግሪብ
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ከጥቅምት 13 እስከ 18 ቀን 2016 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0944741061 መደወል ይቻላል
👍8