ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
MIDROC.
construction PLC
10 Jobs Deadline August 26 2023
የቤት ለቤት ቁርኣን አስቀሪ ለምትፈልጉ!
👍5
ቡናና ፋስት ፉድ መስራት የምትችል፣ ታማኝ ሁና ስራ መስራት ምትፈልግ ካለች ታናግረን። ቁርስ እና ቡና በሼር መልኩ፤ አድራሻ ጀሞ 2!
ለጳጉሜ 4 or 5 የሚከራይ አዳራሽ ያለው ካለ @HalalDigitalNetwork_bot ላይ ያሳውቀን። ዋጋ ከ 10,000-15,000 ብር የሚሆን!
የመን ኮሚኒቲ ት/ቤት በተለያዩ የስራ ዘርፎች 39 ክፍት የስራ ቦታዎች አሉት

Note: Applicants shall submit non-returnable educational and work related documents along with application letter and CV in person until August 30

- Online application is preferable (via Telegram at 0933 777 776 or 0975 014 460 or
yemencomschool@gmail.com)

Only short-listed applicants based on complete CVs will be contacted for a written exam. Primary skill and knowledge in operation of Microsoft Office is required.

- Location: Around Mekanisa, Behind German Square

Telephone 0113854420, 0933777776, 0975014460
👍2
We are hiring!

Do you have strong driving skills and experience working in protocol, courier and other office administrative tasks?

We are looking for a multi-talented and vibrant person to fill Driver and Administrative Assistant position.

For more information, or to apply, visit:

https://ethiopia.embassy.gov.au/adba/Admin_Assistant_and_Driver_Position.html

Applications close 11:30pm Sunday, 20 August 2023
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን አብዱ ወራቄ ይባላል። እድሜው 18 አመት ሲሆን ይሰራበት ከነበረው ጥቁርአንበሳ አከባቢ ከሚገኝ ጁስቤት ሰኔ 10/10/2015 ላይ እደወጣ አልተመለሰም።  ወንድማችን ያየ
በ0966203725 መሃመድ ሰፈራ ብለው ቢደውልሉን ውሮታውን ከፋይ ነን ይላሉ ቤተሰቦቹ። እንተባበራቸው።
👍1