ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.74K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
«እኚህ አባታችን ሼህ ያሲን ሌግቤቾ ይባላሉ ለለቅሶ ከገጠር መጥተው ልጃቸውን ሊያገኙ ጁምአ አንዋር ሰግጄ እሄዳለሁ ብለው እንደወጡ አልተመለሱም ።
ያሉበትን የሚያውቅ በዚህ ስልክ ቁጥር 0911893210 ይደውልልን።

ቤተሰቦቹ
👍41
ቤተሰቡን በማፈላለግ ተባበሩን
.
ይህ በፎቶ ላይ የምትመለከቱት ቶፊቅ ሙሜ ዓሊ ይባላል። በሆስፒታላችን በህክምና ላይ ያለ ግለሰብ ሲሆን ማንም ቤተሰብ ከጎኑ የለም። ግለሰቡ በህክምና እየተረዳ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት የሚያስፈልገውን ተጨማሪ መድሃኒት ለመግዛት ቤተሰቡን ብናገኝ መልካም ሆኖ ስላገኘነው ለሁሉም እንዲደርስ ሼር በማድረግ ይተባበሩ።
.
@ Zewditu Memorial Hospital
👍11
የቁርአን አስተማሪ እንፈልጋለን !!

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ባህር ዳር ቅርንጫፍ በስሮቹ ላሉ መራኪዞች ጊዜያዊና ቋሚ የቁርአን አስተማሪ ይፈልጋል።

መስፈርት፦

👉 ኑራንያን ማስተማር የሚችል / የምትችል

👉 ቁርአንን በተጅዊድ ማቅራት የሚችል/የምትችል

👉 የመርከዙን ህግና ደንብ የሚያከብር / የምታከብር

ብዛት ፦ 3

ደሞዝ ፦  በስምምነት

ለማመልከትና ለተጨማሪ መረጃ ፦
+251930525234
👍4
አፋልጉኝ

አብዱልመጂድ ሙሐመድ ይባላል ዛሬ ጠዋት ሳሪስ 58 ስላሴ ቤተክርስቲያን አካባቢ ሱብሂ እንደወጣ አልተመለሰም ቤተሰቦቹ በጣም ተጨንቀዋል ለአላህ ብላቹ ሼር አድርጉለት
+251934419539
👍6
አፋልጉን ወገን ሼር
ትላንት አሶር ላይ ከቤት ከወጣች አልተመለሰችም ሳሚያ ትባላለች
ከጀማ ከምትኖርበት ከተማ ከተሰወረች ልትገኝ አልቻለችም ቤተሰቧ ጭንቀት ላይ ናቸው 0917204955
5👍2
በማፈላለግ እንተባበራቸው!

ተፈላጊ ታዳጊ ማኪዳ ኡልዳሮ የምትባል የጠፋችው ከአዳማ እርዳታ ሰፈር ነው፣ አሁን እድሜዋ 12/13 አመት ሲሆን ቤተሰቦቿ በጭንቀት ውስጥ ናቸውና በማፈላለግ እንተባበራቸው።

በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች መረጃ ይስጡ

0954052576... ኢብራሂም
0955954835... ተውፊቅ
0913886866... ዓብዱሰመድ

ባረከላሁ ፊኩም!
👍32
 ተፈላጊ አብደላ ሰይድ  አሮብ  ለት በቀን 5/11/2015 ከቤት ከወጣ አልተመለሰም የጠፋው ስልጤ ዞን አሊቾ ዊሪሮ ወረዳ ነው  የአእምሮ ታማሚ ነው አዲስአባ  እሄዳለው ሲል ይናገር ነበር ቡታጀራ አካባቢም ሐሙስ ለት ታይቶዋል ያገኛቹት ከታች ባለው ስልክ አንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን

0913161695...ርድዋን
0913878816...ሙራድ
👍41
አል ዓፊያ ትምህርት ቤት ክፍት የስራ ቦታዎችን አስተዋውቋል



©: Nesiha Jobs
👍1
📣📣 📣 Applications are open to King Salman Global Academy for Arabic Language for non-Arabic speakers until August 19, 2023. Free courses in Saudi Arabia for males and females over 18 years old and no limit on the maximum age!



Required Documents:
1. High school diploma or higher educational qualification.
2. A valid passport, provided that the remaining period of validity of the passport is not less than one year at the time of submitting the application.
3. CV in Arabic or English. (optional).
4. A recent personal photo.

How will the admission go?
After submitting the application on the site, you will be sent a letter with an interview. Those who passed the interview successfully will receive an email about the initial admission.

Notes: 
▪️ The program is open to applicants who do not know Arabic at all or already have basic Arabic language skills.

▪️ Location: Riyadh 12251, Saudi Arabia. 

Link to apply https://arabiccenter.ksaa.gov.sa/admission


التعريف بالمركز
https://ksaa.gov.sa/about-us/
2👍2