የቁርአን አስተማሪ እንፈልጋለን !!
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ባህር ዳር ቅርንጫፍ በስሮቹ ላሉ መራኪዞች ጊዜያዊና ቋሚ የቁርአን አስተማሪ ይፈልጋል።
መስፈርት፦
👉 ኑራንያን ማስተማር የሚችል / የምትችል
👉 ቁርአንን በተጅዊድ ማቅራት የሚችል/የምትችል
👉 የመርከዙን ህግና ደንብ የሚያከብር / የምታከብር
ብዛት ፦ 3
ደሞዝ ፦ በስምምነት
ለማመልከትና ለተጨማሪ መረጃ ፦ +251930525234
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ባህር ዳር ቅርንጫፍ በስሮቹ ላሉ መራኪዞች ጊዜያዊና ቋሚ የቁርአን አስተማሪ ይፈልጋል።
መስፈርት፦
👉 ኑራንያን ማስተማር የሚችል / የምትችል
👉 ቁርአንን በተጅዊድ ማቅራት የሚችል/የምትችል
👉 የመርከዙን ህግና ደንብ የሚያከብር / የምታከብር
ብዛት ፦ 3
ደሞዝ ፦ በስምምነት
ለማመልከትና ለተጨማሪ መረጃ ፦ +251930525234
👍4
በማፈላለግ እንተባበራቸው!
ተፈላጊ ታዳጊ ማኪዳ ኡልዳሮ የምትባል የጠፋችው ከአዳማ እርዳታ ሰፈር ነው፣ አሁን እድሜዋ 12/13 አመት ሲሆን ቤተሰቦቿ በጭንቀት ውስጥ ናቸውና በማፈላለግ እንተባበራቸው።
በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች መረጃ ይስጡ
0954052576... ኢብራሂም
0955954835... ተውፊቅ
0913886866... ዓብዱሰመድ
ባረከላሁ ፊኩም!
ተፈላጊ ታዳጊ ማኪዳ ኡልዳሮ የምትባል የጠፋችው ከአዳማ እርዳታ ሰፈር ነው፣ አሁን እድሜዋ 12/13 አመት ሲሆን ቤተሰቦቿ በጭንቀት ውስጥ ናቸውና በማፈላለግ እንተባበራቸው።
በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች መረጃ ይስጡ
0954052576... ኢብራሂም
0955954835... ተውፊቅ
0913886866... ዓብዱሰመድ
ባረከላሁ ፊኩም!
👍3❤2