ዛሬ የባድ ወልዶች በሒክማህ ዩኒቨርስቲ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ለእንግዶች ያቀረቡት ባህላዊ ምግብ!
ስሙ ማን ይባላል?
ስሙ ማን ይባላል?
👍4🥰1
የተዘረፈውን የወንድማችንን መኪና በማስመለስ እንተባበረው!
ይህ ወንድማችን ጥሮ ግሮ ቤተሰቦቹን የሚያስተዳድርበትን መኪና አባኮራን ሰፈር አራት መንታ አካባቢ ና ስራ አለ ብለው ወደ ፎቅ እንዲወጣ ካደረጉት በኋላ ምድር ላይ መኪናውን አስነስተው ወስደውበታል ከዚህ በታች የተገለፀውን መኪና የተመለከተ እንድትተባበሩን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
Hilux
ሲንግል ጋቢና
5 ጋንች
ነጭ ቀለም
ቀይ ስትራይብ
1983 ሞዴል
በሩ ላይ አረብኛ ማህተም ያለው
ታርጋ አ/አ ኮድ 3-99341
በ 0911148335 ይደውሉልን
ስለ ትብብሮ ከወዲሁ እናመሰግናለን!
ይህ ወንድማችን ጥሮ ግሮ ቤተሰቦቹን የሚያስተዳድርበትን መኪና አባኮራን ሰፈር አራት መንታ አካባቢ ና ስራ አለ ብለው ወደ ፎቅ እንዲወጣ ካደረጉት በኋላ ምድር ላይ መኪናውን አስነስተው ወስደውበታል ከዚህ በታች የተገለፀውን መኪና የተመለከተ እንድትተባበሩን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
Hilux
ሲንግል ጋቢና
5 ጋንች
ነጭ ቀለም
ቀይ ስትራይብ
1983 ሞዴል
በሩ ላይ አረብኛ ማህተም ያለው
ታርጋ አ/አ ኮድ 3-99341
በ 0911148335 ይደውሉልን
ስለ ትብብሮ ከወዲሁ እናመሰግናለን!
👍8
አስቸኳይ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
~
ተፈላጊዋ :-
ስም:- ነስሪያ ሐሰን
ሰፈሯ:- አጃምባ፣
ት/ቤቷ:- ስልጤ ሰፈር፣
የለበሰችው:- እጅ የሌለው ጂልባብ፣ ኒቃብና ነጭ ጫማ፣
እድሜዋ:- 13 ዓመት፣
ቀጭን ረዘም ያለች። ዛሬ ት/ቤት ብላ ወጥታ አልተመለሰችም።
ያያችሁ ወይም መረጃ ያገኛችሁ በነዚህ ስልክ ቁጥሮች በማሳወቅ ተባበሩን:-
0913490510
0947484034
0920311402
እባካችሁ መልእክቱን በፌስቡክም በማሰራጨት ተባበሩን።
~
ተፈላጊዋ :-
ስም:- ነስሪያ ሐሰን
ሰፈሯ:- አጃምባ፣
ት/ቤቷ:- ስልጤ ሰፈር፣
የለበሰችው:- እጅ የሌለው ጂልባብ፣ ኒቃብና ነጭ ጫማ፣
እድሜዋ:- 13 ዓመት፣
ቀጭን ረዘም ያለች። ዛሬ ት/ቤት ብላ ወጥታ አልተመለሰችም።
ያያችሁ ወይም መረጃ ያገኛችሁ በነዚህ ስልክ ቁጥሮች በማሳወቅ ተባበሩን:-
0913490510
0947484034
0920311402
እባካችሁ መልእክቱን በፌስቡክም በማሰራጨት ተባበሩን።
👍4
«ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የሒሳብ ሠራተኛ ይፈለጋል!
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በአካውንቲንግ እና ተያያዥ ሞያዎች በዲግሪ የተመረቀ
ተፈላጊ የስራ ልምድ፦ 1 አመት እና ከዛ በላይ
ፆታ፦ ወንድ
ደሞዝ፦ በስምምነት
የስራ አድራሻ፦ አዲስ አበባ
የማመልከቻ ግዜ፦ እስከ ጥር 10/2015 ዓ.ል
ለማመልከት፦ የሚወዳደሩበትን የሥራ መደብ በመጥቀስ ሲቪ፣ የት/ት ማስተጃና የስራ ልምድ በተከታዩ ኢሜል ወይም የቴሌግራም አድራሻ ይላኩ፦
nesiha.org@gmail.com
+251972757575
©: ነሲሓ ጆብስ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በአካውንቲንግ እና ተያያዥ ሞያዎች በዲግሪ የተመረቀ
ተፈላጊ የስራ ልምድ፦ 1 አመት እና ከዛ በላይ
ፆታ፦ ወንድ
ደሞዝ፦ በስምምነት
የስራ አድራሻ፦ አዲስ አበባ
የማመልከቻ ግዜ፦ እስከ ጥር 10/2015 ዓ.ል
ለማመልከት፦ የሚወዳደሩበትን የሥራ መደብ በመጥቀስ ሲቪ፣ የት/ት ማስተጃና የስራ ልምድ በተከታዩ ኢሜል ወይም የቴሌግራም አድራሻ ይላኩ፦
nesiha.org@gmail.com
+251972757575
©: ነሲሓ ጆብስ
👍5🥰1
Job Title: Afar transcriber
Job Type: Contractual
Work Location: Anywhere/remote
Job Description: We are looking for native Afar Transcribers.
The Work is very simple just listen to Afar audio and type it in the Afar
Note The Work Will Be on an Online Platform and you need a Laptop/PC with stable internet connection
You Have To work daily i.e. 30 Mins of minimum
Female applicants are highly encouraged
Contact...@Bint_abdusomed
Job Type: Contractual
Work Location: Anywhere/remote
Job Description: We are looking for native Afar Transcribers.
The Work is very simple just listen to Afar audio and type it in the Afar
Note The Work Will Be on an Online Platform and you need a Laptop/PC with stable internet connection
You Have To work daily i.e. 30 Mins of minimum
Female applicants are highly encouraged
Contact...@Bint_abdusomed
አፋልጉን
ከታች ፎቶዉን የምትመለከቱት ወጣት መሀመድ አረብ ሼህ ሁሴን ይባላል።መሀመድ ተወልዶ ያደገዉ በአማራ ክልል አሮሞ ብሔረሰብ ዞን አርጡማ ፉርሲ ወረዳ ጃራ ቀጨማ ቀበሌ ነዉ።ከአራት አመታት በፊት ወደ ሰዉዲ አረቢያ ተሰዶ ነበር።በሳዉዲ አረቢያ ቆይታዉ ሁለት አመት ድረስ ከቤተሰቡ ጋር ይገናኝ ነበር።ይሁን እንጂ ይሄ ወጣት ከሁለት አመታት ወዲህ ደዉሎ የማያዉቅና የት እንዳለ ድመፁ ስለ ጠፋን:ወጣት መሀመድን ያየ ወይም ያየች ካለ በሰዉዲ አረቢያ ቁጥር። ........+966581422854
በእትዮጵያ ቁጥር................+251905949876
..................+251933661179
በኢሞ እና በቴሌግራም እንድታሳዉቁን በማክበር እንጠይቃለን
ቤተሰቦቹ እና ጓደኞቹ።
ላይክና ሼር በማድረግ ይተባበሩን።
IYYAAFANNOO
Dargaggeesa suuraa isaa armaan gadii irratti argitan kun maqaan isaa Mohaammad Arab Sheh Huseen jedhama.Mohaammad Arab Sheh Huseen dhalatee kan guddate Naannoo Amaaraa Godina Saba Oromoo Aanaa Arxummaa Fursii Ganda Jaarraa Qacamaatti. Waggoota Arfan darban dura gara biyya Saudi Arabiyaa godaanee ture.Hanga waggaa lamaatti maatiifi Hiriyoota Waliin bilbilaan walqunnamaa ture.Haata'u malee waggoota lamaan darbaniif Mohaammad Karaa sagalee bilbilaatiin Maatiifi Hiriyoota isaatiin walqunnamee hin beeku.Sagaleen Mohaammad dhabameera.Kanaaf Namni Dargoo Mohaammad Argitan Karaa Lakkoofsa bilbilaa Itoophiyaa fi
Karaa lakkoofsa bilbilaa saudi Arabiyaa,akkasumas Telegram fi Omodhaan Akka nuu beeksiftan kabajaan isiin Gaafanna.Namni Mohammad arge yookiin agarte Gatii Dadhabbii Keessanii rabbiin Isiniif haa Kaffalu. Like fi share gochuun nu waliin ta'aa.
lakk +966581422854
lakk +251905949876
.......+251933661179
ከታች ፎቶዉን የምትመለከቱት ወጣት መሀመድ አረብ ሼህ ሁሴን ይባላል።መሀመድ ተወልዶ ያደገዉ በአማራ ክልል አሮሞ ብሔረሰብ ዞን አርጡማ ፉርሲ ወረዳ ጃራ ቀጨማ ቀበሌ ነዉ።ከአራት አመታት በፊት ወደ ሰዉዲ አረቢያ ተሰዶ ነበር።በሳዉዲ አረቢያ ቆይታዉ ሁለት አመት ድረስ ከቤተሰቡ ጋር ይገናኝ ነበር።ይሁን እንጂ ይሄ ወጣት ከሁለት አመታት ወዲህ ደዉሎ የማያዉቅና የት እንዳለ ድመፁ ስለ ጠፋን:ወጣት መሀመድን ያየ ወይም ያየች ካለ በሰዉዲ አረቢያ ቁጥር። ........+966581422854
በእትዮጵያ ቁጥር................+251905949876
..................+251933661179
በኢሞ እና በቴሌግራም እንድታሳዉቁን በማክበር እንጠይቃለን
ቤተሰቦቹ እና ጓደኞቹ።
ላይክና ሼር በማድረግ ይተባበሩን።
IYYAAFANNOO
Dargaggeesa suuraa isaa armaan gadii irratti argitan kun maqaan isaa Mohaammad Arab Sheh Huseen jedhama.Mohaammad Arab Sheh Huseen dhalatee kan guddate Naannoo Amaaraa Godina Saba Oromoo Aanaa Arxummaa Fursii Ganda Jaarraa Qacamaatti. Waggoota Arfan darban dura gara biyya Saudi Arabiyaa godaanee ture.Hanga waggaa lamaatti maatiifi Hiriyoota Waliin bilbilaan walqunnamaa ture.Haata'u malee waggoota lamaan darbaniif Mohaammad Karaa sagalee bilbilaatiin Maatiifi Hiriyoota isaatiin walqunnamee hin beeku.Sagaleen Mohaammad dhabameera.Kanaaf Namni Dargoo Mohaammad Argitan Karaa Lakkoofsa bilbilaa Itoophiyaa fi
Karaa lakkoofsa bilbilaa saudi Arabiyaa,akkasumas Telegram fi Omodhaan Akka nuu beeksiftan kabajaan isiin Gaafanna.Namni Mohammad arge yookiin agarte Gatii Dadhabbii Keessanii rabbiin Isiniif haa Kaffalu. Like fi share gochuun nu waliin ta'aa.
lakk +966581422854
lakk +251905949876
.......+251933661179
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
አፋልጉን ከታች ፎቶዉን የምትመለከቱት ወጣት መሀመድ አረብ ሼህ ሁሴን ይባላል።መሀመድ ተወልዶ ያደገዉ በአማራ ክልል አሮሞ ብሔረሰብ ዞን አርጡማ ፉርሲ ወረዳ ጃራ ቀጨማ ቀበሌ ነዉ።ከአራት አመታት በፊት ወደ ሰዉዲ አረቢያ ተሰዶ ነበር።በሳዉዲ አረቢያ ቆይታዉ ሁለት አመት ድረስ ከቤተሰቡ ጋር ይገናኝ ነበር።ይሁን እንጂ ይሄ ወጣት ከሁለት አመታት ወዲህ ደዉሎ የማያዉቅና የት እንዳለ ድመፁ ስለ ጠፋን:ወጣት መሀመድን…
📢 ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቅያ
አል-ሐረመይን የቁርዓን እና የቋንቋ አካዳሚ መምህራኖችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
ስለሆነም ቀጥሎ ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መምህራን ማመልከት ይችላሉ
1) ቁርኣን በቃሉ የሸመደደ (ሃፊዝ)
2) የቁርኣን አቀራር በደንብ የሚችል (ሙጀውድ)
3)አረብኛ አስተማሪ ድፕሎማ ወይም ከዝያ በላይ እና ኸጥ አረብኛ ፁሁፍ ችሎታ ያለውና ዐረብኛ ቋንቋ ማስተማር የሚችል(Arabics language teacher)
ብዛት፦ 5
ፆታ፦ ወንድ እና ሴት
የስራ ልምድ ቢኖረው የተመረጠ ነው።
ደምወዝ፦ በስምምነት
#ማሳሰብያ
ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ በአምስት ተከታታይ ቀናት በቀጣዩ አድራሻ ያመልክቱ።
https://t.me/Alharameyin
+251953152358
አል-ሐረመይን የቁርዓን እና የቋንቋ አካዳሚ መምህራኖችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
ስለሆነም ቀጥሎ ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መምህራን ማመልከት ይችላሉ
1) ቁርኣን በቃሉ የሸመደደ (ሃፊዝ)
2) የቁርኣን አቀራር በደንብ የሚችል (ሙጀውድ)
3)አረብኛ አስተማሪ ድፕሎማ ወይም ከዝያ በላይ እና ኸጥ አረብኛ ፁሁፍ ችሎታ ያለውና ዐረብኛ ቋንቋ ማስተማር የሚችል(Arabics language teacher)
ብዛት፦ 5
ፆታ፦ ወንድ እና ሴት
የስራ ልምድ ቢኖረው የተመረጠ ነው።
ደምወዝ፦ በስምምነት
#ማሳሰብያ
ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ በአምስት ተከታታይ ቀናት በቀጣዩ አድራሻ ያመልክቱ።
https://t.me/Alharameyin
+251953152358
👍3
አፈልጉኝ
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱት ስሙ ሙደስር ነስሬ ኢሳ ይባላል ።የእነቱ ስም ኩልሲማ ሃሚድ ሲራጅ ይበላል። ከ 20 አመት በፊት ለስራ ብሎ ከስልጤ ወደ ጂማ ወጥቶ፤ከዘ ለተወሰና አመታት ከሰራ በሀላ፤በዛው ገምቤላ ሄዶ ለተወሰና ጊዜ ቆይቶ በዘው ወደ ሱደን ገብቶዋል። ከቤት ከወጣ ከ 15 አመት ቡሀላ ከስልጤ ከሄዱ ሰዎች ተገነኝቶ ከነሱ ስልኩን አግኝታን በስልክ እየወራን የሱ ስልክ ጠፍብን።
የዘኔ የነበረው ሱደን ውስጥ ሽመል የሚበል ቦታ ይኖራል ተብላን ነበር።
ምናልባት ምታውቁት ወይም መረጃ የልቹሁ ካላችሁ ከታትች በተዘረዘርው አድራሽ እንድትጦቁሙን በአላህ ስም እንጠይቀችሁለን።
አድራሻ ፦
ፈላጊ ስልክ
መህቡባ ነስሬ 0955954788
ሙክታር ነስሬ 0925128150
ጠይባ ነስሬ 0931574971
አብዲልመጂድ ነስሬ 0955292260
ለአላህ ብላችሁ ሼር በመድርግ ተበባሩን።
በረካላሁ ፊኩሙ!
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱት ስሙ ሙደስር ነስሬ ኢሳ ይባላል ።የእነቱ ስም ኩልሲማ ሃሚድ ሲራጅ ይበላል። ከ 20 አመት በፊት ለስራ ብሎ ከስልጤ ወደ ጂማ ወጥቶ፤ከዘ ለተወሰና አመታት ከሰራ በሀላ፤በዛው ገምቤላ ሄዶ ለተወሰና ጊዜ ቆይቶ በዘው ወደ ሱደን ገብቶዋል። ከቤት ከወጣ ከ 15 አመት ቡሀላ ከስልጤ ከሄዱ ሰዎች ተገነኝቶ ከነሱ ስልኩን አግኝታን በስልክ እየወራን የሱ ስልክ ጠፍብን።
የዘኔ የነበረው ሱደን ውስጥ ሽመል የሚበል ቦታ ይኖራል ተብላን ነበር።
ምናልባት ምታውቁት ወይም መረጃ የልቹሁ ካላችሁ ከታትች በተዘረዘርው አድራሽ እንድትጦቁሙን በአላህ ስም እንጠይቀችሁለን።
አድራሻ ፦
ፈላጊ ስልክ
መህቡባ ነስሬ 0955954788
ሙክታር ነስሬ 0925128150
ጠይባ ነስሬ 0931574971
አብዲልመጂድ ነስሬ 0955292260
ለአላህ ብላችሁ ሼር በመድርግ ተበባሩን።
በረካላሁ ፊኩሙ!
👍2