ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.74K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
📌 Vacancy Announcement:-


Organization: Samaritan’s Purse

Location: North Wollo

Positions:-

1. Medical Lead:- #Medical_doctor

2. Laboratory Technician:- BSc/ Diploma in #Laboratory Technician

3. Midwife:- BSc in #Midwifery

4. Medical Doctor:- Doctorate Degree in Medicine plus postgraduate degree in internal medicine

5. Registered Nurse:- BSc in #Nursing

6. Registrar:- BSc in #Nursing

7. Registration Nurse:- Diploma in #Nursing

8. Nutrition Nurse:- BSc in #Nursing


Minimum Experience: #1_year - 2 years of relevant experience

Deadline: October 2 2022

🔗 Vacancy Details (all positions)
https://bit.ly/3DZ80fu


___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram- t.me/Thequorachannel
በGroup t.me/Ethiopianquora
በFb https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/

በwebsite https://doctorsonlinee.com ይከታተሉን።

➡️ Share
Where is it, it is dangerous group
👍1
💫💫💫ሱመያ የሴት ልጆች የጥናት ማዕከል💫💫💫

                ክፍት የስራ ማስታወቂያ
እንደሚታወቀው ማዕከሉ በዋናነት ሴት ተማሪዎችን የማብቃት አላማ ይዞ ብቅ ካለ ሰነባበተ ...
ከዚህ አላማው በተጨማሪ የስራ ዕድሉን ለሙስሊም ሂጃብ ለባሽ እህቶች  አስፍቶ ብቅ ብሏል በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ እህቶች አመልክቱ ቅድሚያ ለእናንተ እንሰጣለን
👇👇👇👇👇👇👇

     በመሆኑም በ
# Physics
# Chemistry
# Biology
# Mathematics &
# English   
የትምህርት አይነቶች

               መስፈርቶቹ

1 ሙስሊምና በስነምግባሩ የተመሰገነ/ች
2  የትምህርት ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ
3  በሚያመለክቱበት የትምህርት አይነት የተሻለ የሚባል ውጤት
4 በማዕከሉ የሚሰጠውን ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
5  የስራ ቀን ቅዳሜና እሁድ
6  የማዕከሉን ህግ የምታከብር/የሚያከብር 
7  ደሞዝ በስምምነት
የማብቂያ ጊዜ መስከረም 30

     መስርቱን የምታሟሉ አመልካቾች
ፋይላቹን ከታች ባለው አድራሻ አታች አድርጉ
@Abdljebbar
@sumeyyaye
👍3
በልዩ ሁኔታ የስራ ቅጥር ለመፈፀም መሰረታዊ መረጃ መሰብሰቢያ ቅፅ

ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በኮምፒውተር ሳይንስ፣ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ተማሪዎች፡፡

በሶፍትዌር ልማት ልዩ ተሰጥኦ ወይም አቅም ያላቸሁ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጫን መሰረታዊ መረጃችህን የያዘ ሲቪ ከሁለት/2/ ገፅ ያልበለጠ እስከ መስከረም 30/2015 እንድታያይዙ እንጠይቃለን::
https://www.insa.gov.et/web/guest/vacancy

ከኢንሳ የፌስቡክ ገፅ የተወሰደ
👍2
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ቀን 19/01/2015

መወዳ ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

የአረብኛ ቋንቋ መምህር፡- የትምህርት ደረጃ ከታወቀ የት/ት ተቋም ዲግሪ ያለው/ያላት

የስራ ልምድ፡ 2ዓመት እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ብዛት፡ 1
በፅዳት ሰራተኛ፡ የትምህርት ደረጃ ፡ 5ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ፆታ፡ ሴት
ብዛት፡ 4

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 23/2015 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

አድራሻ፡- በአየርጤና በኩል ባለዉ ካራቆሬ አብዱልመጂድ መስጂድ አጠገብ

ስልክ፡- 01134818 / 0113489705  
ሞባይል፡- 0911721890 / 09119324 44

__
🏷 Nesihajobs
👍7
ወንድማችንን መረጃውን አፋልጉት! ተባበሩት!
👍1🔥1😢1
እኚህ እናት ዛሪሃ ሑሴን ይባላሉ። ጠፍተው ፍሊዶሮ አካባቢ ተገኝተዋል።

ፈላጊ ቤተሰቦቻቸው በዚህ ስልክ ብትደውሉ ታገኟቸዋላችሁ።
0919404665


መልዕክቱን ሼር በማድረግ እናታችንን ከተጨነቁ ቤተሰቦቻቸው ጋር እናገናኛቸው።
😢3👍2
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
Photo
እናታችን ከቤተሰቦቻቸው ጋር በሰላም ተገናኝተዋል። አል-ሐምዱ ሊላህ! ሼር በማድረግ የተባበራችሁ በሙሉ እናመሰግናለን።
👍4
«እባካችሁ ያያችሁ ካላችሁ ተባበሯቸው!!

ሁለት እህት አማቾች የ11 እና የ13 አመት ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም!!

ቤተሰቦቻቸው በጣም ተጨንቀዋል!!

ከአዲስ አበባ መድሽ አካባቢ ከመኖሪያ ቤት ወጥተው ጠፍተዋል።

ያያችሁ ወይም ያሉበትን የምታውቁ ቤተሰቦቻቸውን በቀጥታ አናግሯቸው።

አባታቸው ሙሐመድ ዐረብ
0911352841

0977340415»
👍3
«እስቲ ልብ ብላችሁ እናቴን እዩልኝ

የአፋልጉኝ ጥሪ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድና የተከበራችሁ በአለም ዳርቻ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት  አሏህ ሰላምና እዝነት አይለያችሁ ይህንን ፅሁፍ የምታዩ ሁሉ በተለያየ ሚድያ ሸር በማድረግ እናቴን ታፋልጉኝ ዘንድ በምታመልኩት አምላካችሁ ስም እማፀናችሇለሁ

እንድሁም ስለ እናት ፍቅር ስትሉ!!!!!!! እናቴ በተወለድኩ በ 2 አመቴ የተለየችኝ እስካሁን ትሙት ትኑር አላቅም ብቻ በህይወት ካለች በእናንተ ሰበብ ልትገኝልኝ ትችላለችና ስበብ ሁኑኝ  እናቴ ተወልዳ ያደገችው ሰ/ ወ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ቀበሌ 08 አማየ ሚጫ ሲሆን  ስሟ ኑሪት አባተ ይመር ትባላለች አባቷ አባተ ይመር እናቷ ስመኝ ገበያው ወንድሞቿ ይመር አባተ ካሳው አባተ እህቶቿ እናኑ አባተና አደነቅ አባተ ይባላሉ እኔ ልጇ ሀሊማ አባተ እባላለሁ በ83 አካባቢ ወደ አድስ አበባ ለስራ ሂዳ ለተወሰነ ጊዜ ቤተሰብ ጋር ትገናኝ ነበር ከዛም ቡሀላ ግን እስካሁን የት እንዳለች የሚያቅ የለም ምን አልባት እናቴ በህይወት ካለሽ ድምፅሽን አሰሚን!!!! አለሁ በይን!!!!  ፈላጊ እኔ ልጅሽና መላ ቤተሰቦችሽ ስልክ ቁጥር  00251965153507
                                     00251924499631
                                     00966593482005
                                      00966533824926
የአሏህ መልካም ፈቃዱ ከነሆነ በአሏህ ተስፋ አይቆረጥምና በነዚህ ቁጥሮች ልታሳውቁን ትችላላችሁ።

ምን አልባት እናት እና ልጅ ለመገናኘት ማን ሰበብ እንደሚሆን አይታወቅም #share
👍6😱1
📢 ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቅያ

መርከዝ ኢብኑል ቀይም የቁርኣን ህፍዝ ማዕከል ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

ስለሆነም ቀጥሎ ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ኡስታዞች ማመልከት ይችላሉ
1) ቁርኣን በቃሉ የሸመደደ (ሃፊዝ)
2) የቁርኣን አቀራር በደንብ የሚችል (ሙጀውድ)
4) ኸጥ አረብኛ ፁሁፍ ችሎታ ያለውና ዐረብኛ ቋንቋ ማስተማር የሚችል

ብዛት፦ 1
ፈረቃ   አዳሪ

የስራ ልምድ ቢኖረው የተመረጠ ነው።

ደምወዝ፦ በስምምነት

#ማሳሰብያ
ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ በቀጣዩ አድራሻ በአካልም በመገኘት ያመልክቱ።

አድራሻ፦ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር ዐሊ መስጅድ አካባቢ

ለበለጠ መረጃ 0911813704
       
👍3👏1
የዚ admission card ባለቤት ካርዱን ባስ ውስጥ ወድቆ ስላገኘውት በዚ ስልክ አናግሪኝ 👉 0910222366 👈 ማስታወቂያውን ያያቹ ደግሞ ልጅቷ ጋር እንዲደርስ ሼር በማረግ ተባበሩ
👍21
አሰላም አለይኩም ያጀመአ

አስቸኩዋይ የእርዳታ ጥሪ ምስሉ ላይ የምትመለከቱት አቡበከር የተባለ የ አራት አመት ህፃን ሰፈር ውስጥ በመጫወት ላይ ሳለ ወዴት እንደሄደ ስላልታወቀ ያገኛችሁ ሰውች እባካችሁ
በዚህ ስልክ በመደውል አሳውቁን
👇👇
0915966568
0941168614
እባካችሁ ለ አላህ ስትሉ መልክቱን ሼር አርጉልን የ እናትና የ አባቱ ሀዘን የበረታ ነው !!እናም ነገ በኔ ነውና እንርዳቸው
"የ ወንድሙን ጭንቀት ለማስወገድ የሞከረ ሰው አላህ የሱን ጭንቅ ያስወግድለታል"

አድራሻ
ጎሮ ገብሬል
ቀጠና 3
ፋና ወጊ
👍2
አፋልጉን
========
👤ከላይ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወንድም ዓብዱ-ረሕማን ሀሰን ይባላል።በ ኮምቦልቻ «ሩሐማ መድረሳ» ቂርአት ላይ የነበረ ሲሆን ከዚያም አያቱን ለመዘየር ወደ ደሴ በማቅናት ጁመኣ ለታ ደሴ አረብ ገንዳ የ ኢሻን ሶላት ሰግጄ እመጣለሁ ብሎ ወጥቶ እስካሁን እንደወጣ አልተመለሰም።

📢ማንኛውም አይነት መረጃ ያላችሁ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች አሳውቁን።
+251936978758
+251965803252
ፈላጊ ቤተሰቦቹ!


✔️ ሼር በማድረግ ፈላጊ ቤተሰቦቹን እንተባበራቸው
👍6