የአፋልጉን ማስታወቂያ
ይህ በፎቶ የምትመለከቱት ወንድማችን አህመድ ሲራጅ ይባላል መስከረም 8/2015 ፓስተር ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤታችን እንደወጣ አልተመለሰም ወንድማችን ትንሽ መናገር የሚሳነው ሲሆን በእለቱም ግሬይ ቱታ ሱሪ እና ዉሃ ሰማያዊ ባለ ኮፊያ ቱታ ጃኬት ለብሶ ነበር። ያደረገው ጫማም አረንጓዴ በጥቁር አዲዳስ ነበር።
ወንድማችንን ያየ አልያም ያለበትን የሚያዉቅ በተከታዮቹ ስልኮች ቢያሳውቀን ወሮታ ከፋይ ነን!
ከዚህ በፊት መንገድ ግር ሲለው ወደ አቅራቢያ መስጂድ የመሄድ ልምድ አለውና የመስጂድ ጀመዓዎችም ተባበሩን!
አላህ ከፍ ያለ ምንዳ ይለግሳቹ እናት ተጨንቀዋል እና እንተባበር
0911602952
0940050733
0965386906
ይህ በፎቶ የምትመለከቱት ወንድማችን አህመድ ሲራጅ ይባላል መስከረም 8/2015 ፓስተር ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤታችን እንደወጣ አልተመለሰም ወንድማችን ትንሽ መናገር የሚሳነው ሲሆን በእለቱም ግሬይ ቱታ ሱሪ እና ዉሃ ሰማያዊ ባለ ኮፊያ ቱታ ጃኬት ለብሶ ነበር። ያደረገው ጫማም አረንጓዴ በጥቁር አዲዳስ ነበር።
ወንድማችንን ያየ አልያም ያለበትን የሚያዉቅ በተከታዮቹ ስልኮች ቢያሳውቀን ወሮታ ከፋይ ነን!
ከዚህ በፊት መንገድ ግር ሲለው ወደ አቅራቢያ መስጂድ የመሄድ ልምድ አለውና የመስጂድ ጀመዓዎችም ተባበሩን!
አላህ ከፍ ያለ ምንዳ ይለግሳቹ እናት ተጨንቀዋል እና እንተባበር
0911602952
0940050733
0965386906
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
እቺህ በፎቶ ላይ የምትመለከቷት ልጅ ዩስራ ዘይኔ ያሲን ትባላለች። የ14 አመት ልጅ ስትሆን ከእናቷ ጋር ሀላባ ከተማ ላይ የምትኖር ሲሆን መስከረም 5 ከቀኑ 6 ሰዓት አካባቢ ከቤት ድንገት የወጣች እሷ እስከአሁን አልተመለሰችም። አሁን ላይ እናቷ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ነች እና እንድታፋልጉን በአላህ ስም እንጠይቃለን ። ይችን ልጅ ያለ ሰዉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ደውለው እንዲያሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ስልክ ቁጥር ፦ 0939169600
0925911539
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
እቺህ በፎቶ ላይ የምትመለከቷት ልጅ ዩስራ ዘይኔ ያሲን ትባላለች። የ14 አመት ልጅ ስትሆን ከእናቷ ጋር ሀላባ ከተማ ላይ የምትኖር ሲሆን መስከረም 5 ከቀኑ 6 ሰዓት አካባቢ ከቤት ድንገት የወጣች እሷ እስከአሁን አልተመለሰችም። አሁን ላይ እናቷ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ነች እና እንድታፋልጉን በአላህ ስም እንጠይቃለን ። ይችን ልጅ ያለ ሰዉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ደውለው እንዲያሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ስልክ ቁጥር ፦ 0939169600
0925911539
👍2
📌 Vacancy Announcement:-
Organization: Samaritan’s Purse
Location: North Wollo
Positions:-
1. Medical Lead:- #Medical_doctor
2. Laboratory Technician:- BSc/ Diploma in #Laboratory Technician
3. Midwife:- BSc in #Midwifery
4. Medical Doctor:- Doctorate Degree in Medicine plus postgraduate degree in internal medicine
5. Registered Nurse:- BSc in #Nursing
6. Registrar:- BSc in #Nursing
7. Registration Nurse:- Diploma in #Nursing
8. Nutrition Nurse:- BSc in #Nursing
Minimum Experience: #1_year - 2 years of relevant experience
Deadline: October 2 2022
🔗 Vacancy Details (all positions)
https://bit.ly/3DZ80fu
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram- t.me/Thequorachannel
በGroup t.me/Ethiopianquora
በFb https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በwebsite https://doctorsonlinee.com ይከታተሉን።
➡️ Share
Where is it, it is dangerous group
Organization: Samaritan’s Purse
Location: North Wollo
Positions:-
1. Medical Lead:- #Medical_doctor
2. Laboratory Technician:- BSc/ Diploma in #Laboratory Technician
3. Midwife:- BSc in #Midwifery
4. Medical Doctor:- Doctorate Degree in Medicine plus postgraduate degree in internal medicine
5. Registered Nurse:- BSc in #Nursing
6. Registrar:- BSc in #Nursing
7. Registration Nurse:- Diploma in #Nursing
8. Nutrition Nurse:- BSc in #Nursing
Minimum Experience: #1_year - 2 years of relevant experience
Deadline: October 2 2022
🔗 Vacancy Details (all positions)
https://bit.ly/3DZ80fu
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram- t.me/Thequorachannel
በGroup t.me/Ethiopianquora
በFb https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በwebsite https://doctorsonlinee.com ይከታተሉን።
➡️ Share
Where is it, it is dangerous group
👍1
💫💫💫ሱመያ የሴት ልጆች የጥናት ማዕከል💫💫💫
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
እንደሚታወቀው ማዕከሉ በዋናነት ሴት ተማሪዎችን የማብቃት አላማ ይዞ ብቅ ካለ ሰነባበተ ...
ከዚህ አላማው በተጨማሪ የስራ ዕድሉን ለሙስሊም ሂጃብ ለባሽ እህቶች አስፍቶ ብቅ ብሏል በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ እህቶች አመልክቱ ቅድሚያ ለእናንተ እንሰጣለን
👇👇👇👇👇👇👇
በመሆኑም በ
# Physics
# Chemistry
# Biology
# Mathematics &
# English
የትምህርት አይነቶች
መስፈርቶቹ
1 ሙስሊምና በስነምግባሩ የተመሰገነ/ች
2 የትምህርት ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ
3 በሚያመለክቱበት የትምህርት አይነት የተሻለ የሚባል ውጤት
4 በማዕከሉ የሚሰጠውን ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
5 የስራ ቀን ቅዳሜና እሁድ
6 የማዕከሉን ህግ የምታከብር/የሚያከብር
7 ደሞዝ በስምምነት
የማብቂያ ጊዜ መስከረም 30
መስርቱን የምታሟሉ አመልካቾች
ፋይላቹን ከታች ባለው አድራሻ አታች አድርጉ
@Abdljebbar
@sumeyyaye
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
እንደሚታወቀው ማዕከሉ በዋናነት ሴት ተማሪዎችን የማብቃት አላማ ይዞ ብቅ ካለ ሰነባበተ ...
ከዚህ አላማው በተጨማሪ የስራ ዕድሉን ለሙስሊም ሂጃብ ለባሽ እህቶች አስፍቶ ብቅ ብሏል በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ እህቶች አመልክቱ ቅድሚያ ለእናንተ እንሰጣለን
👇👇👇👇👇👇👇
በመሆኑም በ
# Physics
# Chemistry
# Biology
# Mathematics &
# English
የትምህርት አይነቶች
መስፈርቶቹ
1 ሙስሊምና በስነምግባሩ የተመሰገነ/ች
2 የትምህርት ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ
3 በሚያመለክቱበት የትምህርት አይነት የተሻለ የሚባል ውጤት
4 በማዕከሉ የሚሰጠውን ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
5 የስራ ቀን ቅዳሜና እሁድ
6 የማዕከሉን ህግ የምታከብር/የሚያከብር
7 ደሞዝ በስምምነት
የማብቂያ ጊዜ መስከረም 30
መስርቱን የምታሟሉ አመልካቾች
ፋይላቹን ከታች ባለው አድራሻ አታች አድርጉ
@Abdljebbar
@sumeyyaye
👍3
በልዩ ሁኔታ የስራ ቅጥር ለመፈፀም መሰረታዊ መረጃ መሰብሰቢያ ቅፅ
ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በኮምፒውተር ሳይንስ፣ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ተማሪዎች፡፡
በሶፍትዌር ልማት ልዩ ተሰጥኦ ወይም አቅም ያላቸሁ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጫን መሰረታዊ መረጃችህን የያዘ ሲቪ ከሁለት/2/ ገፅ ያልበለጠ እስከ መስከረም 30/2015 እንድታያይዙ እንጠይቃለን::
https://www.insa.gov.et/web/guest/vacancy
ከኢንሳ የፌስቡክ ገፅ የተወሰደ
ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በኮምፒውተር ሳይንስ፣ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ተማሪዎች፡፡
በሶፍትዌር ልማት ልዩ ተሰጥኦ ወይም አቅም ያላቸሁ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጫን መሰረታዊ መረጃችህን የያዘ ሲቪ ከሁለት/2/ ገፅ ያልበለጠ እስከ መስከረም 30/2015 እንድታያይዙ እንጠይቃለን::
https://www.insa.gov.et/web/guest/vacancy
ከኢንሳ የፌስቡክ ገፅ የተወሰደ
👍2
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ቀን 19/01/2015
መወዳ ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የአረብኛ ቋንቋ መምህር፡- የትምህርት ደረጃ ከታወቀ የት/ት ተቋም ዲግሪ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ፡ 2ዓመት እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ብዛት፡ 1
በፅዳት ሰራተኛ፡ የትምህርት ደረጃ ፡ 5ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ፆታ፡ ሴት
ብዛት፡ 4
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 23/2015 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ፡- በአየርጤና በኩል ባለዉ ካራቆሬ አብዱልመጂድ መስጂድ አጠገብ
ስልክ፡- 01134818 / 0113489705
ሞባይል፡- 0911721890 / 09119324 44
__
🏷 Nesihajobs
ቀን 19/01/2015
መወዳ ት/ቤት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት ቦታዎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የአረብኛ ቋንቋ መምህር፡- የትምህርት ደረጃ ከታወቀ የት/ት ተቋም ዲግሪ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ፡ 2ዓመት እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ብዛት፡ 1
በፅዳት ሰራተኛ፡ የትምህርት ደረጃ ፡ 5ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ፆታ፡ ሴት
ብዛት፡ 4
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 23/2015 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ፡- በአየርጤና በኩል ባለዉ ካራቆሬ አብዱልመጂድ መስጂድ አጠገብ
ስልክ፡- 01134818 / 0113489705
ሞባይል፡- 0911721890 / 09119324 44
__
🏷 Nesihajobs
👍7
እኚህ እናት ዛሪሃ ሑሴን ይባላሉ። ጠፍተው ፍሊዶሮ አካባቢ ተገኝተዋል።
ፈላጊ ቤተሰቦቻቸው በዚህ ስልክ ብትደውሉ ታገኟቸዋላችሁ።
0919404665
መልዕክቱን ሼር በማድረግ እናታችንን ከተጨነቁ ቤተሰቦቻቸው ጋር እናገናኛቸው።
ፈላጊ ቤተሰቦቻቸው በዚህ ስልክ ብትደውሉ ታገኟቸዋላችሁ።
0919404665
መልዕክቱን ሼር በማድረግ እናታችንን ከተጨነቁ ቤተሰቦቻቸው ጋር እናገናኛቸው።
😢3👍2
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
Photo
እናታችን ከቤተሰቦቻቸው ጋር በሰላም ተገናኝተዋል። አል-ሐምዱ ሊላህ! ሼር በማድረግ የተባበራችሁ በሙሉ እናመሰግናለን።
👍4
«እስቲ ልብ ብላችሁ እናቴን እዩልኝ
የአፋልጉኝ ጥሪ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድና የተከበራችሁ በአለም ዳርቻ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት አሏህ ሰላምና እዝነት አይለያችሁ ይህንን ፅሁፍ የምታዩ ሁሉ በተለያየ ሚድያ ሸር በማድረግ እናቴን ታፋልጉኝ ዘንድ በምታመልኩት አምላካችሁ ስም እማፀናችሇለሁ
እንድሁም ስለ እናት ፍቅር ስትሉ!!!!!!! እናቴ በተወለድኩ በ 2 አመቴ የተለየችኝ እስካሁን ትሙት ትኑር አላቅም ብቻ በህይወት ካለች በእናንተ ሰበብ ልትገኝልኝ ትችላለችና ስበብ ሁኑኝ እናቴ ተወልዳ ያደገችው ሰ/ ወ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ቀበሌ 08 አማየ ሚጫ ሲሆን ስሟ ኑሪት አባተ ይመር ትባላለች አባቷ አባተ ይመር እናቷ ስመኝ ገበያው ወንድሞቿ ይመር አባተ ካሳው አባተ እህቶቿ እናኑ አባተና አደነቅ አባተ ይባላሉ እኔ ልጇ ሀሊማ አባተ እባላለሁ በ83 አካባቢ ወደ አድስ አበባ ለስራ ሂዳ ለተወሰነ ጊዜ ቤተሰብ ጋር ትገናኝ ነበር ከዛም ቡሀላ ግን እስካሁን የት እንዳለች የሚያቅ የለም ምን አልባት እናቴ በህይወት ካለሽ ድምፅሽን አሰሚን!!!! አለሁ በይን!!!! ፈላጊ እኔ ልጅሽና መላ ቤተሰቦችሽ ስልክ ቁጥር 00251965153507
00251924499631
00966593482005
00966533824926
የአሏህ መልካም ፈቃዱ ከነሆነ በአሏህ ተስፋ አይቆረጥምና በነዚህ ቁጥሮች ልታሳውቁን ትችላላችሁ።
ምን አልባት እናት እና ልጅ ለመገናኘት ማን ሰበብ እንደሚሆን አይታወቅም #share "»
የአፋልጉኝ ጥሪ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድና የተከበራችሁ በአለም ዳርቻ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት አሏህ ሰላምና እዝነት አይለያችሁ ይህንን ፅሁፍ የምታዩ ሁሉ በተለያየ ሚድያ ሸር በማድረግ እናቴን ታፋልጉኝ ዘንድ በምታመልኩት አምላካችሁ ስም እማፀናችሇለሁ
እንድሁም ስለ እናት ፍቅር ስትሉ!!!!!!! እናቴ በተወለድኩ በ 2 አመቴ የተለየችኝ እስካሁን ትሙት ትኑር አላቅም ብቻ በህይወት ካለች በእናንተ ሰበብ ልትገኝልኝ ትችላለችና ስበብ ሁኑኝ እናቴ ተወልዳ ያደገችው ሰ/ ወ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ቀበሌ 08 አማየ ሚጫ ሲሆን ስሟ ኑሪት አባተ ይመር ትባላለች አባቷ አባተ ይመር እናቷ ስመኝ ገበያው ወንድሞቿ ይመር አባተ ካሳው አባተ እህቶቿ እናኑ አባተና አደነቅ አባተ ይባላሉ እኔ ልጇ ሀሊማ አባተ እባላለሁ በ83 አካባቢ ወደ አድስ አበባ ለስራ ሂዳ ለተወሰነ ጊዜ ቤተሰብ ጋር ትገናኝ ነበር ከዛም ቡሀላ ግን እስካሁን የት እንዳለች የሚያቅ የለም ምን አልባት እናቴ በህይወት ካለሽ ድምፅሽን አሰሚን!!!! አለሁ በይን!!!! ፈላጊ እኔ ልጅሽና መላ ቤተሰቦችሽ ስልክ ቁጥር 00251965153507
00251924499631
00966593482005
00966533824926
የአሏህ መልካም ፈቃዱ ከነሆነ በአሏህ ተስፋ አይቆረጥምና በነዚህ ቁጥሮች ልታሳውቁን ትችላላችሁ።
ምን አልባት እናት እና ልጅ ለመገናኘት ማን ሰበብ እንደሚሆን አይታወቅም #share "»
👍6😱1