የአፋልጉኝ ጥሪ
ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ህፃን ቢላል ሀቢብ ይኖርበት ከነበረው ወለጋ ለእረፍት አክስቱ ጋ ሆለታ በመምጣት የቁርአን ትምህርቱን ለመከታተል በ 10/12/2014 ከአክስቱ ቤት እንደወጣ አልተመለሰም፡፡ህፃን ቢላል እድሜው አስር እና የሁለተኛ ክፍል ተማሪ ነው፡፡
ወለጋ የነበሩ ወላጆቹም የልጁ መጥፋት ተነግሯቸው ለፍለጋ መጥተዋል፡፡
ህፃን ቢላልን ያለበት እምታውቁ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ብታሳውቁን ምንዳቹ ከአላህ ነው፡፡
0917814943 ሀቢብ ሚፍታ(አባት)
0917846828 መዲና ሪዳ(እናት)
ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ህፃን ቢላል ሀቢብ ይኖርበት ከነበረው ወለጋ ለእረፍት አክስቱ ጋ ሆለታ በመምጣት የቁርአን ትምህርቱን ለመከታተል በ 10/12/2014 ከአክስቱ ቤት እንደወጣ አልተመለሰም፡፡ህፃን ቢላል እድሜው አስር እና የሁለተኛ ክፍል ተማሪ ነው፡፡
ወለጋ የነበሩ ወላጆቹም የልጁ መጥፋት ተነግሯቸው ለፍለጋ መጥተዋል፡፡
ህፃን ቢላልን ያለበት እምታውቁ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ብታሳውቁን ምንዳቹ ከአላህ ነው፡፡
0917814943 ሀቢብ ሚፍታ(አባት)
0917846828 መዲና ሪዳ(እናት)
«አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ በአላህ ይችን በፎቶ የምታያትን እህቴን አፋልጉኝ ተባበሩኝ
የጠፋችው ከ1ሳምት በፊት ነው ስሟ ፋጡማ አብዱ አሊ ሀገሯ ደሴ ነው
የጠፋችው ዱባይ ነው አቡዳቢ ሰመር ኢማራት ሱፐር ማርኬት ከሚባለው ቦታነው የአክስቷልጅ ይዛት እየሄደች ባለችበት እሷን አምልጣነው የጠፋችው ህመም አለባት ትንሽ ራስን የመርሳት ነገር እናም ያያት ካለ ይተባበረን። ቤተሰብ ጓደኛ ተጨቀናል።
ምናልባት ያያት ካለ በዚህ ስልክ ጥቆማ ይስጡን 09 15 40 87 04 ጀማል አብዱ የወድሟ ስልክ ነው»
የጠፋችው ከ1ሳምት በፊት ነው ስሟ ፋጡማ አብዱ አሊ ሀገሯ ደሴ ነው
የጠፋችው ዱባይ ነው አቡዳቢ ሰመር ኢማራት ሱፐር ማርኬት ከሚባለው ቦታነው የአክስቷልጅ ይዛት እየሄደች ባለችበት እሷን አምልጣነው የጠፋችው ህመም አለባት ትንሽ ራስን የመርሳት ነገር እናም ያያት ካለ ይተባበረን። ቤተሰብ ጓደኛ ተጨቀናል።
ምናልባት ያያት ካለ በዚህ ስልክ ጥቆማ ይስጡን 09 15 40 87 04 ጀማል አብዱ የወድሟ ስልክ ነው»
👍2👏2
ዚድኒ ጋርመንት ኋ.የተ.የግ.ማ
Zidney Garment PLc
ክፍት የስራ ማስታወቅያ
ዚድኒ ጋርመንት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የስራ መደብና ብዛት
1. የምርት ክፍል ሃላፊ 1
2.የስፌት ተቆጣጣሪ 6
3.የዲዛይን ባለሙያ 3
4. የካውያ ባለሙያ 6
5. የስፌት ባለሙያ 100
6. ጥበቃ ሰራተኛ 2
7.ጽዳት ሰራተኛ 2
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ ቀብሩ ከሚወስደው አራት መንታ መንገድ 150 ሜትር ከፍ ብሎ ።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251942604260
___
nesiha jobs
Zidney Garment PLc
ክፍት የስራ ማስታወቅያ
ዚድኒ ጋርመንት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የስራ መደብና ብዛት
1. የምርት ክፍል ሃላፊ 1
2.የስፌት ተቆጣጣሪ 6
3.የዲዛይን ባለሙያ 3
4. የካውያ ባለሙያ 6
5. የስፌት ባለሙያ 100
6. ጥበቃ ሰራተኛ 2
7.ጽዳት ሰራተኛ 2
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ ቀብሩ ከሚወስደው አራት መንታ መንገድ 150 ሜትር ከፍ ብሎ ።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251942604260
___
nesiha jobs
👍6
ክፍት የስራ ማስታወቅያ
ሒባ ቡናና ካፌ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የስራ መደብና ብዛት
1. ባሬስታ ወንድ 1
2. ሼፍ ሴት 1
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ አለም ባንክ በሚወስደው መንገድ ቤት-ኤል ክሊኒክ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251989054285
ሒባ ቡናና ካፌ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የስራ መደብና ብዛት
1. ባሬስታ ወንድ 1
2. ሼፍ ሴት 1
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ አለም ባንክ በሚወስደው መንገድ ቤት-ኤል ክሊኒክ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251989054285
👍7
ስራ ፈላጊ
የስራው አይነት = ኡስታዝ
ችሎታ = ቁርዐንን በተጅዊድ ያሀፈዘ
ብዛት = 2
ጾታ= ወንድ
የስር ሰዐት = ሙሉ አዳር
የስራ ቦታ = ኬንቴሪ
ቁርስ ምሳ እራትና መኖሪያ ቤት እዛው አለ ደሞዝ በስምምነት
ሌላ ስራ ፈላጊ
የስራው አይነት = አስተዳደር
ብዛት = 1
የስራ ሰዐት = ከ 3 እስከ 10
ሌላ ስራ ፈላጊ
የስራው አይነት አካውንታንት
ጾታ = ሴት
ብዛት = 1
0977792598
የስራው አይነት = ኡስታዝ
ችሎታ = ቁርዐንን በተጅዊድ ያሀፈዘ
ብዛት = 2
ጾታ= ወንድ
የስር ሰዐት = ሙሉ አዳር
የስራ ቦታ = ኬንቴሪ
ቁርስ ምሳ እራትና መኖሪያ ቤት እዛው አለ ደሞዝ በስምምነት
ሌላ ስራ ፈላጊ
የስራው አይነት = አስተዳደር
ብዛት = 1
የስራ ሰዐት = ከ 3 እስከ 10
ሌላ ስራ ፈላጊ
የስራው አይነት አካውንታንት
ጾታ = ሴት
ብዛት = 1
0977792598
👍2
ሒባ ቡናና ካፌ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብና ብዛት
1. ባሬስታ፦ ወንድ ብዛት 1
2. ሼፍ፦ ሴት ብዛት 1
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ አለም ባንክ በሚወስደው መንገድ ቤት-ኤል ክሊኒክ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251989054285
_____
@nesihajobs
Translation: am-en
Hiba Coffee and Cafe is looking to hire the professionals listed below
Job category and number
1. Barista: Male Number 1
2. Chef: Female Quantity 1
Applicants who have sufficient work experience in the above mentioned positions can apply in person within seven consecutive working days from the date of publication of this advertisement.
Address:- Near Beit-El Clinic on the road leading to World Bank from Imam Ahmed (Jemo Meda) Mosque.
For more information, phone number +251989054285
_____
nesiha jobs
የስራ መደብና ብዛት
1. ባሬስታ፦ ወንድ ብዛት 1
2. ሼፍ፦ ሴት ብዛት 1
ከላይ በተጠቀሱት የስራ መደቦች በቂ የስራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ:- አለም ባንክ ከሚገኘው ኢማሙ አህመድ ( ጀሞ ሜዳ ) መስጊድ ወደ አለም ባንክ በሚወስደው መንገድ ቤት-ኤል ክሊኒክ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251989054285
_____
@nesihajobs
Translation: am-en
Hiba Coffee and Cafe is looking to hire the professionals listed below
Job category and number
1. Barista: Male Number 1
2. Chef: Female Quantity 1
Applicants who have sufficient work experience in the above mentioned positions can apply in person within seven consecutive working days from the date of publication of this advertisement.
Address:- Near Beit-El Clinic on the road leading to World Bank from Imam Ahmed (Jemo Meda) Mosque.
For more information, phone number +251989054285
_____
nesiha jobs
👍3