ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.58K subscribers
907 photos
5 videos
3 files
688 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
job vacancy

job type: on site ( full time)

position: junior architect

Qualifications:
👉Bachelor's degree in architecture

👉0-years of experience

👉Proficiency in AutoCAD, SketchUp, Revit, or other design software

👉Good communication and teamwork abilities

Location: Addis Ababa

How to apply?
DM @hakim727
or call +251975257241

═════ ══════❁✿❁═══════ ═════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


═════ ══════❁✿❁═══════ ═════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
Receptionist

Job Type: On-site - Permanent (Full-time)

Job Deadline: May 31, 2026

Gender Needed: Female

Vacancies: 3

Education Qualification: Diploma

MONTHLY
Salary Type

Intermediate
Experience Level

Skills and Expertise

Accountability

Work Address

Gurdshola infront of minster of agriculture

Job Description

Greet clients, partners, and visitors in a professional and welcoming manner

Answer and route incoming calls promptly

Handle emails and general inquiries from clients and vendors

Take clear messages and ensure timely delivery

Schedule meetings, client presentations, and internal discussions

Coordinate deliveries (e.g., marketing materials, printing samples, media kits)

Manage incoming/outgoing mail and courier services

Maintain office supplies and reception area

Ensure the reception area reflects the agency’s creativity and professionalism

Provide a positive first impression to clients and stakeholders

Qualifications

Diploma or Bachelor’s degree in Business Administration, Marketing, or related field (preferred)

Previous experience in reception, customer service, or office administration is an advantage
SALARY: Attractive

How to Apply

Interested and qualified candidates should submit the following documents in one PDF file via email to madvertisinghrm@gmail.com

═════ ══════❁✿❁═══════ ═════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


═════ ══════❁✿❁═══════ ═════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
Guest Service Agent

Ramada by Wyndham Addis, Addis Ababa
Job Description

Guest Service Agent
  Location: Ramada by Wyndham, Addis Ababa, Ethiopia
  Employment Type: Full-Time
  Application Deadline:  15days
Job Summary
A Guest Service Agent provides excellent customer service to hotel guests by managing front desk operations, assisting with reservations,
resolving guest concerns and ensuring a smooth and enjoyable guest experience.
Key Responsibilities:
· Welcome guests in a friendly and professional manner
· Handle guest check-in and check-out procedures
· Manage room reservations and bookings
· Answer phone calls and respond to guest inquiries
· Provide information about hotel services, facilities, and local attractions
· Handle guest complaints and resolve issues promptly
· Process payments and maintain accurate records
· Coordinate with housekeeping and other departments

Job Requirements

Qualifications:
· Excellent communication and interpersonal skills
· Strong customer service orientation
· Basic computer and OPERA system knowledge
· Ability to multitask and work under pressure
· Problem-solving and conflict-resolution skills
· Professional appearance and attitude
· Flexibility to work shifts, weekends, and holidays

How To Apply

  Application Deadline:  15days
Interested candidates are invited to submit their resume, a cover letter detailing their relevant experience, and any certifications to Genet.G-Egziabiher@ramadaaddis.com.

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
የአረብኛ እና አፋን ኦሮሞ መምህራን ይፈለጋሉ! 📢
ኦንላይን ማስተማር የሚፈልጉ እና በቂ የክህሎት ብቃት ያላቸው መምህራንን መቅጠር/ማሰራት እንፈልጋለን።
አረብኛ (Arabic) እና
አፋን ኦሮሞ (Afan Oromo) ቋንቋዎችን ማስተማር የሚችሉ መምህራን አብረውን እንዲሰሩ እንጋብዛለን።
መስፈርቶች
የአረብኛ ወይም የአፋን ኦሮሞ ቋንቋን በትክክል የማስተማር ብቃትና ፍላጎት ያላቸው።
በኦንላይን (በተለይ በቴሌግራም/ቪዲዮ/ኦዲዮ) ትምህርት ለመስጠት አመቺ ሁኔታ ያላቸው።
የተማሪዎችን ፍላጎት ተረድተው በትዕግስት ማስተማር የሚችሉ።
💼 ጥቅማ ጥቅሞች
ከተመጣጣኝ ክፍያ ጋር።
በትርፍ ሰዓትዎ፣ ካሉበት ቦታ ሆነው በቤትዎ መስራት ይችላሉ።
📝 እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
አብረውን ለመስራት ፍላጎት ያላችሁ መምህራን (CV) ወይም ሙሉ ስማችሁን እና የምታስተምሩትን ቋንቋ በመጥቀስ በሚከተለው አድራሻ ይላኩልን፦
👉 በቴሌግራም ለማነጋገር፦ +251945003851


════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
2
አቡ ሁራይራ መስጂድና መድረሳ የቁርኣን አስተማሪ ይፈልጋል

የስራ መደብ፦ ኡስታዝ ና ምክትል ኢማም

※ ፆታ፦ ወንድ

ተፈላጊ መስፈርቶች፦
1. ቁርአን በተጅዊድ አጥርቶ የቀራ
2. ሙሉ ቁርዐን የሀፈዘ
3. ትክክለኛ ዓቂዳ እና መልካም ስነ-ምግባር ያለው።
4. ሸሪዐዊ አለባበስን የጠበቀ::
5. አጫጭር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
6. ተማሪዎችን እንደ ባህሪያቸው ተቀብሎ እነሱ ላይ ለመስራት ፍላጎት ያለው
7. ሀላፊነቱን በትክክል ለመወጣት ዝግጁ፣ የመድረሳውን ህግና ደንብ የሚያከብር

መስፈርቱን የምታሟሉ ብቻ በሚቀጥሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መመዝገብ ይኖርባችኃል።
0911946836

አድራሻ፦ ሸገር ሲቲ ገፈርሳ ጉጄ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

💥የመርከዝ አስተማሪ ኡስታዝ እንፈልጋለን አዲስ አበባ ላይ.

💥መስፈርት

- ቁርአን ሙሉውን የሃፈዘ
- ሙራጀዓ ያለው
- ተጅዊድ ጎበዝ የሆነ
- አጫጭር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
- ኃላፊነቱን በአግባቡ የሚወጣ
- መልካም ስነምግባር ያለው

ፆታ -ወንድ
ብዛት -1
ደሞዝ - በስምምነት

ለማመልከት
ስልክ ቁጥር - 0954061540
ቴሌግራም -@ab42du61
job vacancy

job type: on site ( full time)

position: junior architect

Qualifications:
👉Bachelor's degree in architecture

👉0-years of experience

👉Proficiency in AutoCAD, SketchUp, Revit, or other design software

👉Good communication and teamwork abilities

Location: Addis Ababa

How to apply?
DM @hakim727
or call +251975257241
1
📢 Vacancy Announcement | EMAROSH ENGINEERING

case executive( ጉዳይ አስፈጻሚ)

📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: negotiable

---


---

📌 Requirements
-bsc degreee in social science fields

---

📩 How to Apply
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
3
ወላጆችን ማስተማር የምትችል ሴት ኡስታዛ እንፈልጋለን

የስራ መደብ፦ ኡስታዛ

መስፈርት፦
1. ከወላጆች ጋር መግባባት የምትችል
2. ቁርአን በተጅዊድ ማስቀራት የምትችል፣ ቃዒዳን የቀራች
3. ሰለፍያ የሆነች
4. ከቂርአቱ ጎን ለጎን የተለያዩ አስተማሪ የሆኑ ትምህርቶች ማስተማር የምትችል
5. ለአካባቢው ቅርብ የሆነች (አየር ጤና ሰፈር አካባቢ ሰፈር)
6. ሰአት ከ7:30 - 9:00

ለማመልከት፦ @Mnsaaa2

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
አል-አኒስ  የቁርአን ማዕከል

የስራ መደቡ መጠሪያ፦ የቁርአን ኡስታዛ

※ ፆታ፦ ሴት እና ወንድ
※ ብዛት፦ 10

ተፈላጊ መስፈርት፦
※ የቁርአን የተጅዊድ አህካም ላይ ጎበዝ የሆነች
※ ከ10 ኛ ክፍል በላይ የተማረች፣
※ ቢያንስ የቁርአንን ግማሽ ያፈዘች
※ ተፈትኖ ማለፍ የሚያስችል የተጅውድና የቂርአት አቅም ያላት
※ ኦሮሞኛ ቋንቋ ለሚችሉ ቅድሚያ እንሰጣለን

ለአመልካቾች ተጨማሪ መስፈርት:- ከቀኑ 2 ሰዐት እስከ 11 ሰዐት  ወይም ከአሱር እስከ ምሽት 5:30 ሰዐት  ወይም ቀኑን ሙሉ  ሆኖ ማስቀራት የሚያስችል ሰዐት ያላት አመልካች  መሆን አለባት።

※ ደመወዝ፦ በድርጅቱ ስኬል መሠረት ሆኖ ማራኪ
※ የስራ ቦታው፦ በኦንላይን

ስማርት ፎን (smart phone) የእጅ ስልክ ያላት Ram ከ 4GB በላይ የሆነ (በኦንላይን)
በተመደቡበት ሰዐት ማስተማር የምትችሉ

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከታች በተቀመጠው የቴሌግራም አአድራሻ  መመዝገብ ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ;በሚመዘገቡበት ወቅት ስልክ ቁጥር፣ሙሉ ስም መኖሪያ አድራሻ፣ፆታ ፣እድሜ፣የሚችሏቸውን ቋንቋዎች ና የቂርአት ደረጃዎን እና ለማስቀራት ነፃ የሆኑበትን ሰዐት መፃፍ ይጠበቅበዎታል። @rafeeq12
መስፈርቱን ካላሟላችሁ አታመልክቱ ።

አድራሻ፦ ቤተል
ስልክ ቁጥር፦ 0939206922

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
ቦሌ አራብሳ አንሷር መስጂድና መድረሳ የቁርኣን አስተማሪ ይፈልጋል!

የስራ መደብ፦ ኡስታዝ

※ ፆታ፦ ወንድ

ተፈላጊ መስፈርቶች፦
1. ቁርአን በተጅዊድ አጥርቶ የቀራ
2. ሙሉ ቁርዐን የሀፈዘ
3. መልካም ስነ-ምግባር ያለው።
4. ሸሪዐዊ አለባበስን የጠበቀ::
5. ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
6. ተማሪዎችን እንደ ባህሪያቸው ተቀብሎ እነሱ ላይ ለመስራት ፍላጎት ያለው/
7. ሀላፊነቱን/በትክክል ለመወጣት ዝግጁ፣ የመድረሳውን ህግና ደንብ የሚያከብር/ የምታከብር

በተጨማሪም፦
※ የሂፍዝ ሙራጀዐ ያለው የሂፍዝ ተማሪዎችን ማሰቀራት የሚችል።
※ አረብኛ  መፃፍ እና ማንበብ የሚችል
※ የትምህርት ደርጃ 8ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ

※ ደመወዝ፦ በስምምናት
※ የስራ ሆኔታ፦ በቋሚነት

የደርስ ሰዐት፦ ከ10:30—12:30 እና ከነዚህ ሰአቶች ውጭ የኪታብ ቂርአት ምያሰተምር

መስፈርቱን የምታሟሉ ብቻ በሚቀጥሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መመዝገብ ይኖርባችኃል።
+251948075935

በአካል ለመምጣት፦ ቦሌ አራብሳ አንሷር መስጅድ ግቢ ውስጥ።

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
ሂጅራ መስጅድና መድረሳ

የስራ አይነት፦ ኡስታዝ

※ ፆታ:- ወንድ
※ ብዛት:- 2
 
መስፈርት፦
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
*ቁርዓን በተጅዊድ  ማቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00
※ አድራሻ፦ አ.አ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት
  አመልካቾች ከቀን 10/09/18 እስከ 20/09/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ።

ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ ወይም በስልክ ቁጥር :- +251707261230

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
አጠና ተራ ዲኮር ቤት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው ይፈልጋል።

መስፈርቱ፦
※ ተግባቢ እና ቀልጣፋ የሆነች፤
※ በዲኮር ስራ ልምድ ያላት ቢሆን ተመራጭ ነው፤
※ አድራሻዋ ለአጠና ተራ ቅርብ የሆነች

※ ደሞዝ፦ በስምምነት

※ ለማመልከት፦ 0964656101 በስልክ ወይም በቴሌግራም

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
Hamdan Clinic| ሀምዳን ክሊኒክ

Job Opportunity: Accountant & General Service officer

Requirements Details
※ Education: Degree/ Diploma/ Level IV in Accounting
※ Experience: Zero (Fresh Graduate)
※ Skills: Proficiency in MS Office; Peachtree accounting software skill is advantageous.

※ Salary: Negotiable.
※ Deadline: Friday, June 5, 2026
※ Location: Addis Ababa, Grar, adjacent to Ayertena
※ Contact: 0911719548

N.B. Read The Details Carefully!

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
ኒሳዕ ኒቃብ እና ጅልባብ ስፌት 

ተፈላጊ ሙያ መደቦች፦
1. ዲዛይነር
2. ሰፊ
3. ሴልስ
4. ካውያ እና ስቲም

※ ጾታ፦ ሴት ሙተነቂብ ወይም ሙተሀጂባ (ጅልባቢስት)
※ ደሞዝ፦ በስምምነት
※ አድራሻ፦ ቤተል ቢጨ ፎቅ አጠገብ ዘይሞ ሞል

ለማመልከት፦ ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ከታች በተጠቀሰው ስል ቁጥር ይደውሉ
       
ስልክ ፦ 0910737262

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
አላርም ቴክኖሎጂ  | Alarm Technology

በሶፍትዌር ልማት ዘርፍ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን፣ ድርጅቱ የሚያመርታቸውን የሶፍትዌር ምርቶች ለደንበኞች የሚያስተዋውቁና የሚሸጡ የሽያጭ ባለሙያዎችን ይፈልጋል።

የሥራ መደብ፦ የሽያጭና ማስተዋወቅ ባለሙያ

የሥራ ቦታ፦ ከቢሮ ውጭ (Outdoor Sales)

ዋና ዋና መስፈርቶች፦
※ ስለ ቴክኖሎጂ እና ሶፍትዌሮች ጥሩ ግንዛቤ ያለው/ላት፤
※ የሶፍትዌሩን ጠቀሜታ ለደንበኞች በቀላል መንገድ የማስረዳትና የማሳመን ክህሎት፤
※ ተናጋሪ፣ ተግባቢ እና በሽያጭ ሥራ ላይ ተነሳሽነት ያለው/ላት፤
※ ከቢሮ ውጭ በመንቀሳቀስ ደንበኞችን የመፈለግ ፍላጎት ያለው/ላት።

ክፍያ እና ጥቅማጥቅም፦ በእያንዳንዱ ማስተዋወቅያ ላይ የሚታሰብ መደበኛ ኮሚሽን፤  በተጨማሪም በሽያጭ ጊዜ የሚታሰብ ተጨማሪ ኮሚሽን።

እንዴት ማመልከት ይቻላል?
ለመመዝገብና ዝርዝር መረጃዎችን ለማግኘት በቴሌግራም አድራሻችን ያናግሩን፦ @AlarmTechsolution


════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
ለንተቡር አባያ ሱቅ

ሴት የሴልስ ሰራተኛ እንፈልጋለን!

የስራ አይነት፦ ሴልስ (ቋሚ)

※ ፆታ፦ ሴት
※ ብዛት፦ 1
※ የስራ ቦታ፦ ቤተል (መኖሪያ አድራሻ ቅርብ የሆነ)

ተፈላጊ ችሎታ፦
※ የሴቶች ልብስ ቤት ሴልስ ስራ ላይ ልምድ ያላት  ※ ቲክቶክ ላይቭ መስራት የምትችል 
※ ተያዥ ማምጣት የምትችል
※ ደሞዝ፦ በስምምነት + ኮሚሽን

የማመልከቻ ቦታ፦ 0911291591


════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
1
አል ኑር አካዳሚ

2 የቋንቋ አስተማሪዎችን እንፈልጋለን!

አል ኑር አካዳሚ  English and Arabic የማስተማር ብቃት ያላቸውን አስተማሪዎች በስር ላሉ በርካታ የበይነ መረብ (የኦን-ላይን )ተማሪዎች መስፈርቱን የሚያሟሉ 2 አስተማሪዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

መስፈርቶች፦
※ የማስተማር ብቃት ማረጋገጫ
*ከዚ በፊት የማስተማር ልምድ ያለው
※ የትምህር ሰአት የሚያከብር
※ ለዘመናዊ የስማርት ስልክ አጠቃቀም ቅርብ የሆነ
※ 4G ኔቶርክ ያለው
※ በጥሩ ስነ ምግባ ተማሪ አያያዝ የሚችል/የምትችል

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከስር ባለው ሊንክ  እና ስልክ እንድታመለክቱ እንጠይቃለን።

ለማመልከት፦ በዚህ ቴሌግራም ያናግሩን
@Al_noor_acadamy_official

ስልክ፦ 0963928335

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
ቢ.ኤፍ የትምህርትና የስልጠና አገልገሎት

የስራ መደብ፦
1. እንግሊዝኛ ቋንቋ አስጠኚ
2. አረብኛ ቋንቋ አስጠኚ
3. አማርኛ ቋንቋ አስጠኚ
4. አፋን ኦሮሞ ቋንቋ አስጠኚ

ለማመልከት፦
አመክካቾች CV እና የምታስተምሩበትን ቋንቋ በመጥቀስ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ

ስልክ ቁጥር፦ 0911900175

ዝርዝር መረጃውን ለማየት የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ።

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
Ethio Tebib General Hospital | ኢትዮ ጠቢብ አጠቃላይ ሆስፒታል 

Positions
1.  Senior Professional Nurse
2. Emergency and Critical Care Nurse
3. AICU
4. Reception

※ Location: Addis Ababa, Ethiopia (Head Office) 
Intermediate
※ Employment Type: Full-Time/Permanent Only (No part-time)
※ Salary: Negotiable for all positions

NB: Read The Details Carefully!

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
Ethio Tebib General Hospital | ኢትዮ ጠቢብ አጠቃላይ ሆስፒታል 

የሥራ መደብ ፦
1. የአውቶቢስ አሽከርካሪ (Bus Driver) 
2. ከፍተኛ የቴክኒክ ባሇሙያ (አውቶቡስ ጥገናና ክትትል) 

እንዴት ማመልከት ይቻላል?
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት
ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና የማይመሇስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በሆስፒታለ የሰው ኃይል (HR)
ቢሮ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችለ መሆኑን እናሳውቃሇን።
አድራሻ፦ ኢትዮ ጠቢብ አጠቃላይ ሆስፒታል፣ አ/አ/ከ አ/ከ/ክ/ከ ኮልፌ ሰፈረ ሰላም አካባቢ።

ስልክ +251993525040

ዝርዝር መረጃውን ለማየት የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ።

════ ══════❁✿❁═══════ ════

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ።

@HalalDigitalNetwork_bot


════ ══════❁✿❁═══════ ════

https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork
https://t.me/HalalDigitalNetwork