የትምህርት ዝግጅት: Accounting
የስራ ልምድ: 3 ዓመት
ፍላጎት: በተማርኩበት ዘርፍ በትርፍ ሰዓት እንዲሁም በሙሉ ሰዓት Monthly VAT ማሳወቅ :Incom Tax Witholding Vat penstion olin አሳውቃለው ምትፈልጉ inbox አውሩኝ
የመኖሪያ አድራሻ: አዲስ አበባ
ፆታ: ሴት
@Seni7808
ስልክ: 09 78 08 73 62
የስራ ልምድ: 3 ዓመት
ፍላጎት: በተማርኩበት ዘርፍ በትርፍ ሰዓት እንዲሁም በሙሉ ሰዓት Monthly VAT ማሳወቅ :Incom Tax Witholding Vat penstion olin አሳውቃለው ምትፈልጉ inbox አውሩኝ
የመኖሪያ አድራሻ: አዲስ አበባ
ፆታ: ሴት
@Seni7808
ስልክ: 09 78 08 73 62
❤3
EMAROSH REALSTATE
Vacancy: Real Estate Salesperson
Requirements:
* Bachelor’s degree in Marketing Management or any related field
* Experience:
* Senior Salesperson: 1+ year experience
* Junior Salesperson: No experience required
Required Qualities:
* Strong communication and negotiation skills
* Good customer service and interpersonal skills
* Self-motivated and target-oriented
* Ability to work independently and in a team
* Positive attitude and strong work ethic
* Willingness to learn and grow in real estate sales
How to Apply:
* Send your CV via Telegram
* Telegram username: @motivated77
Vacancy: Real Estate Salesperson
Requirements:
* Bachelor’s degree in Marketing Management or any related field
* Experience:
* Senior Salesperson: 1+ year experience
* Junior Salesperson: No experience required
Required Qualities:
* Strong communication and negotiation skills
* Good customer service and interpersonal skills
* Self-motivated and target-oriented
* Ability to work independently and in a team
* Positive attitude and strong work ethic
* Willingness to learn and grow in real estate sales
How to Apply:
* Send your CV via Telegram
* Telegram username: @motivated77
❤4
🏗 EMAROSH ENGINEERING is Hiring!
🔹 Position: Call center Representative
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 10000
---
🎓 Requirements:
BSC IN MARKETING MANAGMENT OR ANY RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
🔹 Position: Call center Representative
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 10000
---
🎓 Requirements:
BSC IN MARKETING MANAGMENT OR ANY RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
❤5
📢 Ethio Tebib Hospital in Addis Ababa is urgently seeking qualified individuals for the following positions:
📌 Available Positions
1) ICU Nurse
- 🎓 Education: Emergency & Critical Care Nursing Degree or BSc in Nursing
- 🕒 Experience: Minimum 3 years in a hospital ICU setting
- 👥 Quantity: 5
2) Nurse Professional
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 0–2 years
- 👥 Quantity: 10
3) Pharmacist
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 2 years in hospital pharmacy dispensing
- 👥 Quantity: 3
4) Biomedical Engineer
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 5 years of relevant experience
- 👥 Quantity: 1
5) Receptionist
- 🎓 Education: BA/BSc or Diploma in Hotel Management or Secretary
- 🕒 Experience: 1 year
- 👥 Quantity: 5
📌 General Information
- BSc Degree from a recognized institution
- Valid license
- Excellent communication and interpersonal skills
- Ability to work effectively in a team
- Compassionate and patient-centered approach
---
💼 Employment Type: Permanent / Full-Time
💰 Salary: Negotiable
📍 Preference: Applicants residing near the hospital will be prioritized
---
📩 How to Apply
Qualified applicants should send their CV and supporting documents via email:
- 📧 info_hr@ethiotebibhospital.com
⏰ Application Deadline: February 25, 2026
⚠️ NB: Please write your profession (e.g., ICU Nurse, Nurse Professional) in the subject line of your email.
---
🏷 ©: Nesiha Jobs
📌 Available Positions
1) ICU Nurse
- 🎓 Education: Emergency & Critical Care Nursing Degree or BSc in Nursing
- 🕒 Experience: Minimum 3 years in a hospital ICU setting
- 👥 Quantity: 5
2) Nurse Professional
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 0–2 years
- 👥 Quantity: 10
3) Pharmacist
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 2 years in hospital pharmacy dispensing
- 👥 Quantity: 3
4) Biomedical Engineer
- 🎓 Education: BSc
- 🕒 Experience: 5 years of relevant experience
- 👥 Quantity: 1
5) Receptionist
- 🎓 Education: BA/BSc or Diploma in Hotel Management or Secretary
- 🕒 Experience: 1 year
- 👥 Quantity: 5
📌 General Information
- BSc Degree from a recognized institution
- Valid license
- Excellent communication and interpersonal skills
- Ability to work effectively in a team
- Compassionate and patient-centered approach
---
💼 Employment Type: Permanent / Full-Time
💰 Salary: Negotiable
📍 Preference: Applicants residing near the hospital will be prioritized
---
📩 How to Apply
Qualified applicants should send their CV and supporting documents via email:
- 📧 info_hr@ethiotebibhospital.com
⏰ Application Deadline: February 25, 2026
⚠️ NB: Please write your profession (e.g., ICU Nurse, Nurse Professional) in the subject line of your email.
---
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤9
Urgent ❗️
JOB POST BY STAR TUTORS
OPEN
ADDRESS - bole (anat building or adissu stadium)
GRADE - kg3
SEX - only female
3 days a week
2:00 hr
SALARY - Negotiable
APPLY THROUGH - @Starttutorial
Send only the vacancy code
Make Sure That You Filled The Form
https://forms.gle/co6QNTu7hS2sf8kc9
JOB POST BY STAR TUTORS
OPEN
ADDRESS - bole (anat building or adissu stadium)
GRADE - kg3
SEX - only female
3 days a week
2:00 hr
SALARY - Negotiable
APPLY THROUGH - @Starttutorial
Send only the vacancy code
Make Sure That You Filled The Form
https://forms.gle/co6QNTu7hS2sf8kc9
❤1
🏗 EMAROSH ENGINEERING is Hiring!
🔹 Position: SALES OFFICER
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11000
---
🎓 Requirements:
BSC IN MARKETING MANAGMENT OR ANY RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
🔹 Position: SALES OFFICER
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11000
---
🎓 Requirements:
BSC IN MARKETING MANAGMENT OR ANY RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
❤3
🏗 EMAROSH ENGINEERING is Hiring!
🔹 Position: PURCHASING ASSISATANT
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11000
---
🎓 Requirements:
BSC IN ACCOUNTING,ECONOMICS OR ANY RELATED FIELDS
1 YEAR EXPERIENCE
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
🔹 Position: PURCHASING ASSISATANT
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11000
---
🎓 Requirements:
BSC IN ACCOUNTING,ECONOMICS OR ANY RELATED FIELDS
1 YEAR EXPERIENCE
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
❤3👍1
JOB POST BY STAR TUTORS
OPEN
1.ADDRESS - GERMEN ROUND
GRADE - 8,9 SEX - only female
5 Days A Week
2:00 hr
2.ADDRESS - bole (adisu stadium akababi)
GRADE - kg3
SEX - only female
3 days a week
2:00 hr
SALARY - Negotiable
APPLY THROUGH - @Starttutorial 0950027182
Make Sure That You Filled The Form
https://forms.gle/co6QNTu7hS2sf8kc9
OPEN
1.ADDRESS - GERMEN ROUND
GRADE - 8,9 SEX - only female
5 Days A Week
2:00 hr
2.ADDRESS - bole (adisu stadium akababi)
GRADE - kg3
SEX - only female
3 days a week
2:00 hr
SALARY - Negotiable
APPLY THROUGH - @Starttutorial 0950027182
Make Sure That You Filled The Form
https://forms.gle/co6QNTu7hS2sf8kc9
❤3
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላህ
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱት መኪና
ኮድ 2 A.A 50653
የሆነ አንድ ወንድማችን አንፎ ደንበል አካባቢ ለአፍጥር አቁሞ በገባበት ተስርቆበታል። ያያችሁ ካለ ከዚህ በታች ባለው ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
አሁን ላይ ኮርቶ መጋላ ተሰርቶለት ባለው ፎቶ ነው::
0940954515
0961880142
0912370681
ከላይ በፎቶ የምትመለከቱት መኪና
ኮድ 2 A.A 50653
የሆነ አንድ ወንድማችን አንፎ ደንበል አካባቢ ለአፍጥር አቁሞ በገባበት ተስርቆበታል። ያያችሁ ካለ ከዚህ በታች ባለው ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
አሁን ላይ ኮርቶ መጋላ ተሰርቶለት ባለው ፎቶ ነው::
0940954515
0961880142
0912370681
❤16
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
የሰዒድ መስጂድ ከታች ለተገለፀው የስራ መደብ ብቁ የሆኑ የመስጂድ ፅዳት እና ስርዓት አስከባሪ አወዳድሮ መቅጠርና ማሰራት ይፈልጋል፣ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የስራ መደቡ መጠሪያ፦ የመስጂድ ፅዳት እና ስርዓት አስከባሪ
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
የስራ ቦታ፦ ሰዒድ መስጂድ
ደመወዝ፡ በስምምነት
የስራው ዓላማ
• የአላህ ቤት (መስጂድ) ንጽህናው የተጠበቀ፣ ለሶላት ምቹ እና በጸሎት ወቅት ስርዓት የሰፈነበት እንዲሆን በማድረግ የሙስሊሙን ማህበረሰብ በታማኝነት ማገልገል ነው።
ዋና ዋና ተግባራት እና ኃላፊነቶች
• የጽዳት ስራ፦ የመስጂዱን የውስጥ ክፍል (ምንጣፎች)፣ ግቢውን፣ የመጠቀሚያ ቦታዎችን እና የሽንት ቤት/ውዱእ ማድረጊያ ቦታዎችን በየቀኑ ማጽዳት።
• የስርዓት ጥበቃ፦ በሶላት (በተለይም በጁምዓ እና በበዓላት) ወቅት የጫማ አደራደርን ማስተካከል እና የሰዎችን መግቢያና መውጫ ስርዓት ማስያዝ።
• ንብረት ጥበቃ፦ የመስጂዱን ንብረቶች (ድምጽ ማጉያዎች፣ መጽሐፍት፣ መጋረጃዎች ወዘተ) መጠበቅ እና ብልሽት ሲያጋጥም ሪፖርት ማድረግ።
• መስተንግዶ፦ ወደ መስጂዱ የሚመጡ እንግዶችን እና ተሰጋጆችን በትህትና ማስተናገድ።
የሚፈለጉ መስፈርቶች
ስነ-ምግባር፦ በመልካም ስነ-ምግባሩ የሚታወቅ፣ ታማኝ እና ለሀይማኖታዊ እሴቶች ክብር ያለው።
የትምህርት ደረጃ፦ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል (ቢያንስ መሰረታዊ ትምህርት ያለው)።
ተሞክሮ፦ ተመሳሳይ የጽዳት ወይም የጥበቃ ስራ ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል (ግዴታ አይደለም)።
ጤና፦ አካላዊ ጥንካሬ ያለው እና ለጽዳት ስራው ዝግጁ የሆነ።
ሰዓት ማክበር፦ በሰላት ወቅቶች (በተለይ ከአዛን በፊት) ተገኝቶ ስራ መጀመር የሚችል።
የማመልከቻ ቀንና ሰዓት
• በአካል ከሰኞ - ሀሙስ ከ10፡00 - 12፡00 ፣ ቅዳሜ(ጠዋት 3፡00 – 6፡00)
• የማመልከቻ ቦታ፡ ሰዒድ መስጂድ ቢሮ አሊያም በ 0939532733 ላይ ይደውሉ
የሰዒድ መስጂድ ከታች ለተገለፀው የስራ መደብ ብቁ የሆኑ የመስጂድ ፅዳት እና ስርዓት አስከባሪ አወዳድሮ መቅጠርና ማሰራት ይፈልጋል፣ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የስራ መደቡ መጠሪያ፦ የመስጂድ ፅዳት እና ስርዓት አስከባሪ
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
የስራ ቦታ፦ ሰዒድ መስጂድ
ደመወዝ፡ በስምምነት
የስራው ዓላማ
• የአላህ ቤት (መስጂድ) ንጽህናው የተጠበቀ፣ ለሶላት ምቹ እና በጸሎት ወቅት ስርዓት የሰፈነበት እንዲሆን በማድረግ የሙስሊሙን ማህበረሰብ በታማኝነት ማገልገል ነው።
ዋና ዋና ተግባራት እና ኃላፊነቶች
• የጽዳት ስራ፦ የመስጂዱን የውስጥ ክፍል (ምንጣፎች)፣ ግቢውን፣ የመጠቀሚያ ቦታዎችን እና የሽንት ቤት/ውዱእ ማድረጊያ ቦታዎችን በየቀኑ ማጽዳት።
• የስርዓት ጥበቃ፦ በሶላት (በተለይም በጁምዓ እና በበዓላት) ወቅት የጫማ አደራደርን ማስተካከል እና የሰዎችን መግቢያና መውጫ ስርዓት ማስያዝ።
• ንብረት ጥበቃ፦ የመስጂዱን ንብረቶች (ድምጽ ማጉያዎች፣ መጽሐፍት፣ መጋረጃዎች ወዘተ) መጠበቅ እና ብልሽት ሲያጋጥም ሪፖርት ማድረግ።
• መስተንግዶ፦ ወደ መስጂዱ የሚመጡ እንግዶችን እና ተሰጋጆችን በትህትና ማስተናገድ።
የሚፈለጉ መስፈርቶች
ስነ-ምግባር፦ በመልካም ስነ-ምግባሩ የሚታወቅ፣ ታማኝ እና ለሀይማኖታዊ እሴቶች ክብር ያለው።
የትምህርት ደረጃ፦ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል (ቢያንስ መሰረታዊ ትምህርት ያለው)።
ተሞክሮ፦ ተመሳሳይ የጽዳት ወይም የጥበቃ ስራ ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል (ግዴታ አይደለም)።
ጤና፦ አካላዊ ጥንካሬ ያለው እና ለጽዳት ስራው ዝግጁ የሆነ።
ሰዓት ማክበር፦ በሰላት ወቅቶች (በተለይ ከአዛን በፊት) ተገኝቶ ስራ መጀመር የሚችል።
የማመልከቻ ቀንና ሰዓት
• በአካል ከሰኞ - ሀሙስ ከ10፡00 - 12፡00 ፣ ቅዳሜ(ጠዋት 3፡00 – 6፡00)
• የማመልከቻ ቦታ፡ ሰዒድ መስጂድ ቢሮ አሊያም በ 0939532733 ላይ ይደውሉ
❤4
Job Vacancy: Sanitary Works Supervisor (Part-Time)
Company: Emarosh Engineering P.L.C.
Location: , Addis Ababa
Employment Type: Part-Time / Contract
Job Summary
We are seeking a detail-oriented and experienced Sanitary Works Supervisor on a part-time basis to oversee the installation, maintenance, and quality control of plumbing and sanitary systems across our project sites. The ideal candidate will ensure that all water supply and waste disposal systems meet engineering standards and project timelines.
Key Responsibilities
Site Supervision: Oversee daily sanitary installations, including water lines, drainage systems, and fixtures.
Quality Control: Ensure all materials used and work performed comply with technical specifications and safety codes.
Team Coordination: Lead and instruct plumbers and technicians on-site to ensure high-quality workmanship.
Blueprint Interpretation: Read and interpret sanitary and hydraulic drawings accurately.
Reporting: Provide regular progress reports to the Project Manager regarding material needs and work completion.
Qualifications & Skills
Education: Degree in Sanitary Engineering, hydraulic engineering Civil Engineering, or a related field.
Experience: Minimum of 4 years of practical experience in sanitary works supervision.
Technical Skills: Proficient in reading MEP (Mechanical, Electrical, and Plumbing) drawings.
Attributes: Strong leadership skills, problem-solving ability, and high attention to detail.
How to Apply
Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their CV and supporting documents to:
Office Address: addis abeba, lideta, sajdah bussines center 2nd floor EMAROSH REAL ESTATE
TELEGRAM : @MOTIVATED77
Company: Emarosh Engineering P.L.C.
Location: , Addis Ababa
Employment Type: Part-Time / Contract
Job Summary
We are seeking a detail-oriented and experienced Sanitary Works Supervisor on a part-time basis to oversee the installation, maintenance, and quality control of plumbing and sanitary systems across our project sites. The ideal candidate will ensure that all water supply and waste disposal systems meet engineering standards and project timelines.
Key Responsibilities
Site Supervision: Oversee daily sanitary installations, including water lines, drainage systems, and fixtures.
Quality Control: Ensure all materials used and work performed comply with technical specifications and safety codes.
Team Coordination: Lead and instruct plumbers and technicians on-site to ensure high-quality workmanship.
Blueprint Interpretation: Read and interpret sanitary and hydraulic drawings accurately.
Reporting: Provide regular progress reports to the Project Manager regarding material needs and work completion.
Qualifications & Skills
Education: Degree in Sanitary Engineering, hydraulic engineering Civil Engineering, or a related field.
Experience: Minimum of 4 years of practical experience in sanitary works supervision.
Technical Skills: Proficient in reading MEP (Mechanical, Electrical, and Plumbing) drawings.
Attributes: Strong leadership skills, problem-solving ability, and high attention to detail.
How to Apply
Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their CV and supporting documents to:
Office Address: addis abeba, lideta, sajdah bussines center 2nd floor EMAROSH REAL ESTATE
TELEGRAM : @MOTIVATED77
❤4
ሂጅራ መስጅድና መድረሳ
የስራ አይነት፦ ኡስታዝ/ዛ
※ ፆታ
ወንድ-2
ሴት-2
መስፈርት፦
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች/ቁርዓን በተጅዊድ ማቅራት የሚች/ትችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚች/ትችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል
※ ለሴቷ ሙተነቂብ የሆነች ብትሆን ቅድሚያ ያሰጣታል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00
※ አድራሻ፦ አ.አ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት
አመልካቾች ከቀን 06/07/18 እስከ 10/07/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ።
ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ። ስታመልክቱ ስልክና ስም እንዲሁም ሸሃዳ ካላችሁ እርሱንም ጨምራችሁ አታች ማድረግ አትርሱ።
የስራ አይነት፦ ኡስታዝ/ዛ
※ ፆታ
ወንድ-2
ሴት-2
መስፈርት፦
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች/ቁርዓን በተጅዊድ ማቅራት የሚች/ትችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚች/ትችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል
※ ለሴቷ ሙተነቂብ የሆነች ብትሆን ቅድሚያ ያሰጣታል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00
※ አድራሻ፦ አ.አ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት
አመልካቾች ከቀን 06/07/18 እስከ 10/07/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ።
ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ። ስታመልክቱ ስልክና ስም እንዲሁም ሸሃዳ ካላችሁ እርሱንም ጨምራችሁ አታች ማድረግ አትርሱ።
🏗 EMAROSH ENGINEERING PURCHASING ASSISTANT
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11,000
---
🎓 Requirements:
BSC IN LOGESTICS AND SUPPLY CHAIN MANAGMENT, ACCOUNTING AND RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 11,000
---
🎓 Requirements:
BSC IN LOGESTICS AND SUPPLY CHAIN MANAGMENT, ACCOUNTING AND RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
❤1
ሂጅራ መስጅድና መድረሳ
የስራ አይነት፦ ኡስታዝ/ዛ
※ ፆታ
ወንድ-2
ሴት-2
መስፈርት፦
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች/ቁርዓን በተጅዊድ ማቅራት የሚች/ትችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚች/ትችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል
※ ለሴቷ ሙተነቂብ የሆነች ብትሆን ቅድሚያ ያሰጣታል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00
※ አድራሻ፦ አ.አ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት
አመልካቾች ከቀን 13/07/18 እስከ 18/07/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ።
ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ። ስታመልክቱ ስልክና ስም እንዲሁም ሸሃዳ ካላችሁ እርሱንም ጨምራችሁ አታች ማድረግ አትርሱ።
የስራ አይነት፦ ኡስታዝ/ዛ
※ ፆታ
ወንድ-2
ሴት-2
መስፈርት፦
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች/ቁርዓን በተጅዊድ ማቅራት የሚች/ትችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚች/ትችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል
※ ለሴቷ ሙተነቂብ የሆነች ብትሆን ቅድሚያ ያሰጣታል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00
※ አድራሻ፦ አ.አ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት
አመልካቾች ከቀን 13/07/18 እስከ 18/07/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ።
ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው
ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ። ስታመልክቱ ስልክና ስም እንዲሁም ሸሃዳ ካላችሁ እርሱንም ጨምራችሁ አታች ማድረግ አትርሱ።
❤4
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ሰአድ ኢብኑ አቢ ወቃስ መድረሳ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።
መስፈርት
1.ቁርዓን በሂፍዝ የጨረሰ በተጅዊድ መቅራት የሚችል ወይም ግማሽ ጁዝ ያፈዘ
2 እስላማዊ ስነ ምግባርን የሚከተል
3 ከተማሪ ጋር መግባባት የሚችል እና የሚቆጣጠር
4 የማስቀራት ልምድ ያለው
5 የመድረሳው አቅረቢያ የሚኖሩ
የቂርዓት ሰዓት፦10:30-12:15
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት/ በአካል
ብዛት ሴት 2
ወንድ 2
ደምወዝ፦ በስምምነት
አድራሻ አዲስ አበብ ሸጎሌ አንበሳ ገራጅ ጀርባ( ከምእራፍ ትምህርት ቤት አካባቢ)
ስልክ 0978642411
+251925569878
ሰአድ ኢብኑ አቢ ወቃስ መድረሳ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።
መስፈርት
1.ቁርዓን በሂፍዝ የጨረሰ በተጅዊድ መቅራት የሚችል ወይም ግማሽ ጁዝ ያፈዘ
2 እስላማዊ ስነ ምግባርን የሚከተል
3 ከተማሪ ጋር መግባባት የሚችል እና የሚቆጣጠር
4 የማስቀራት ልምድ ያለው
5 የመድረሳው አቅረቢያ የሚኖሩ
የቂርዓት ሰዓት፦10:30-12:15
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት/ በአካል
ብዛት ሴት 2
ወንድ 2
ደምወዝ፦ በስምምነት
አድራሻ አዲስ አበብ ሸጎሌ አንበሳ ገራጅ ጀርባ( ከምእራፍ ትምህርት ቤት አካባቢ)
ስልክ 0978642411
+251925569878
❤5
🏗 EMAROSH ENGINEERING PURCHASING ASSISTANT
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 12,000
---
🎓 Requirements:
BSC IN LOGESTICS AND SUPPLY CHAIN MANAGMENT, ACCOUNTING AND RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: 12,000
---
🎓 Requirements:
BSC IN LOGESTICS AND SUPPLY CHAIN MANAGMENT, ACCOUNTING AND RELATED FIELDS
📨 How to Apply:
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
____
❤1🔥1👏1