ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
7.75K subscribers
933 photos
5 videos
3 files
696 links
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
Download Telegram
Emarosh Engineering PLC is hiring professionals with structural Engineer

Job type :  Structural Engineer
※ Qualification: BA degree
※ Experience: 4 years(in Designing)
※ Place of Work: Addis Ababa, Head Office
※ Salary: Negotiable/Attractive
※ Required No: 1

How to Apply: Applicants with the above mentioned criteria shall submit their application CV and credential and supportive documents to Emarosh Engineering plc. through telegram acc. 0925043565 
or Head Office near to Balcha Hospital, Sajdah Business Center 2nd floor HR department in personn
4
አፋልጉን
=======
ይህን በፎቶው ላይ የምትመለከቱትን ታዳጊ፤ ሑዘይፋ አማንን ያየ በሚከተሉት ስልኮች ለቤተሰቦቹ ያሳውቃቸው።

አላህ ወደ ቤተሰቦቹ በሰላም ይመልሰው።

0910668142 semira saliya
0911046520 Aman Ali
👍83
Maintainance Officer needed At Emarosh Engineering

Job :    Maintainance

Education:   Level 4 or Diploma in Automechanic

Experience:    2+    years


Location: Addis Ababa (Head Office) 
Required Number: 1 
Salary: Attractive / Negotiable 


How to Apply: 
Interested applicants who meet the criteria can submit their CV, credentials, and supporting documents via:
Telegram: 0925043565 or @motivated77

Or in person at: 
Sajdah Business Center, 2nd Floor (Near Balcha Hospital) HR Department – Emarosh Engineering PLC
1
Academy of Abdi Boru
High quality and behavioral change

Position- English teacher
Qualification- degree or diploma
Experience- those who have experience are more preferred
Quantity - 2


Contact- 0944139245
Telegram @AAB2012
2
አብዲ ቦሩ አካዳሚ
በድጋሚ የወጣ ማስታወቅያ

ተፈላጊ የስራ መደብ- አንደኛ ደረጃ አማርኛ መምህር
ብዛት- 2
የትምሕርት ደረጃ- ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ
የስራ ልምድ- 0 ዓመት  (የስራ ልምድ ያለው ተመራጭ ይሆናል)
ደሞዝ- በስምምነት


አድራሻ- ሸገር ከተማ, ለገ ጣፎ, ሚሽን
ለማመልከት:
በቴሌግራም @AAB2012
ወይም
0944139245 ይደውሉ
2
የሂጅራ መስጅድ መድረሳ
ኡስታዝና/ዛ እንፈልጋለን!
ብዛት፦
※ ሴት፦ 2
※ ወንድ 2
መስፈርት:
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች ነዘር በተጅዊድ  መቅራት የሚችል/ትችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚች/ትችል
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል
ለወንዶችም ሆነ ለሴቶች
※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል
※ ለሴቷ ሙተነቂብ የሆነች ብትሆን ቅድሚያ ያሰጣታል
※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል
※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው

የስራ ሰአት፦
ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00

አመልካቾች ከቀን ጳጉሜ 03/117እስከ ቀን 04/01/18  ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ

አድራሻ፦ አ.አ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ
ደመወዝ በመድረሳው ስኬል መሰረት
     ለማመልከት @AMAUAU1
    ሲያመለክቱ ስልክ ያስቀምጡልን
5
«ይህ ከላይ የተያያዘው( የታደሰው እትሙ ) መንጃ ፍቃድ በቀን 9/7/2017 ፉሪ ለስራ በመንቀሳቀስ ሳለሁኝ የጠፋብኝ በመሆኑና ከመንጃ ፍቃዱ ጋር አብሮ የጣልኩት ምንም አይነት እቃ ስለሌለ መንጃ ፍቃዱን ያገኛችሁ በቅንነት እንድትተባበሩኝ እጠይቃለሁኝ።

በስልክ ቁጥር
0713736610
0961065933
ደውሎ ለሚሰጠኝ ወረታውን ከፋይ ነኝ።»
5
አፋልጉን
========
ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ህፃን ሱደይስ ሪድዋን ከማል መናገርም ሆነ መስማት የማይችል ሲሆን፤ ዛሬ
ከቀኑ 7:00 ጀምሮ ዘነበ ወርቅ አካባቢ ስለጠፋብን፤ ያያችሁና የሰማችሁ በነዚህ ስልኮች ይደዉልልን።


0911347577/0910207855
3
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ

መዲና ኢብራሂም መሀመድ
ጳጉሜ 3/2017 ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ ጠዋት 03:00 አንዴ ሱቅ ደርሼ መጣው ብሎ በወጡበት ያልተመለሱ በመሆኑ ያሉበትን ያየ ወይም የሰማ ከታች ባለው ቁጥር እንዲያሳውቀን በአላህ ስም እንጠይቃለን::

0939803816
0961882560
3
የአፋልጉኝ  ጥሪ===
==================
ከለይ በፎቶ የምትመለከቱት  ልጅ  ፉኣድ ሙሀመድ ስርሞሎ ይባላል ነወሪነቱ
በወራቤ ከተማ አስተዳደር በ02 ቀበሌ በፈብሪካ ሰፈር ሲሆን በቀን  22/12/2017
ከቤት እንደወጣ አለተመለሰም።
የለበትን የምታውቁ  ወይም  የለበትን ለጦቀመን ወረታውን ከፋይነን ይላሉ ቤተሰቦቹ።

ለመጦቀም 👉👉
0934695462  ሶፊያ  ሙሀመድ  እህት
0930514094
0916839648
2
EMAROSH ENGINEERING

Job :   QUANTITY SURVEYER

Education:   BSC IN CIVIL ENGINEERING, COTTON,  OR.QUANTITY SURVEYING AND RELATED FIELDS

Experience:    2+    years AS QUANTITY SURVEYER


Location: Addis Ababa (Head Office) 
Required Number: 1 
Salary: Attractive / Negotiable 


How to Apply: 
Interested applicants who meet the criteria can submit their CV, credentials, and supporting documents via:
Telegram: 0925043565 or @motivated77
EMAROSH ENGINEERING

Job :   SITE ENGINEER

Education:   BSC IN CIVIL ENGINEERING

Experience:    2+    years Specially in finishing


Location: Addis Ababa (Head Office) 
Required Number: 1 
Salary: Attractive / Negotiable 


How to Apply: 
Interested applicants who meet the criteria can submit their CV, credentials, and supporting documents via:
Telegram: 0925043565 or @motivated77
1👏1
አፋልጉን
=======
ከታች በፎቶው የምትመለከቷት ታዳጊ ረሂማ ሸረፋ ትባላለች ዕድሜዋ 17 ሲሆን ትላንት ሐሙስ መስከረም 01/01/2018 ከጠዋት 12ሰዓት  ፊሊዶሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም በግዜው የለበሰችው ሺቲ ጥቁር ጃኬት ደርባለች ታዳጊ ረሂማ ሸረፋን ያያችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር እንታሳውቁን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
0911948336 ሪድዋን ሺፋ
0920676573
👍13
Siwak Tutors And Terbiya Center

Siwak Tutors And Terbiya Center ተማሪዎችን በቤት ለቤት እንዲሁም በኦንላይን የሚያግዙ አስጠኚዎችን ይፈልጋል::

※ የት/ደረጃ:- በማንኛውም ዘርፍ ዲግሪ ያላት
※ ልምድ፦ ከዚህ በፊት አስጠንታ የምታዉቅ
※ አድራሻ፦ አዲስ አበባ
※ ደመወዝ፦ በሰዐት
※ ፆታ፦ ሴት
※ብዛት፦20


ከ ቀን 5/01/18እስከ ቀን 20/01/2018
በስልክ፦ +251970757651/+251970512640 በመደወል ያመልክቱ።
ቴሌግራም👉@siwaktito7
5
የተመላላሽ የቁርዐን ሂፍዝ
                    መረሃ ግብር
     ሁዘይፋ መስጂድና መድረሳ በ2018 የበጋ መረሃ ግብር በቀን ሙሉ ፕሮግራም ተመላላሽ  ተማሪዎችን በሁለቱም ጾታ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።በመሆኑም ከታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ተማሪ በተጠቀሰው አድራሻ መሰረት መጥቶ መመዝገብ እንደሚችል ስናበስሮ በታላቅ ደስታ ነው።
            መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
• ከኛ ጋር ያለውን ቆይታ እስኪጨርስ ሙሉ ጊዜውን በቂርዐት ለማሳለፍ ዝግጁ የሆነ
• እድሜ ከ 13-25 አመት የሆነ
• ለመድረሳው ህግ ታዛዥ ለመሆን ፍቃደኛ የሆነ
ማሳሰብያ ፦  መረሃ ግብሩ ሴቶችንም ያካትታል።
የመመዝገቢያ ቦታ:-ሁዘይፋ መስጂድና መድረሳ ቢሮ
         አድራሻ፡- አንፎ ድልድይ ሁዘይፋ መስጂድና መድረሳ
0989797256
6👍1
አፋልጉኝ


ከስር በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ልጅ ያጂብ ረሺድ ታሸጋ በቀን 03/01/2018 ሲኤምሲ አል-ኢምራን መስጂድ አካባቢ በሌሊት ሰው በተኛበት ከቤት ወጥቶ አልተመለሰም።ስለሆነም ያየው በእነዚህ ስልክ ቁጥር 0966697996/0923086726 ደውለው ቢያሳውቅ ወረታው ከፋይ ነን።
4👍1