አስቸኳይ ኡስታዛ እንፈልጋለን!
#A90
• አይነት:- መድረሳ ላይ ማስቀራት
• ቦታ፦ ቤተል
• ቀን:- በሳምንት 5ቀናት (ሰኞ፣ማክሰኞ፣እሮብ፣ሀሙስ፣ቅዳሜ)
• ቆይታ፦ ከጠዋቱ 3:00-6:00ሰአት
• ደመወዝ:- በስምምነት
• ፆታ:- #ሴት ኡስታዛ
መስፈርት፦
● መሰረታዊ ኪታቦችን ማስቀራት የምትችል
● የተርቢያ ትምህርቶችን መስጠት የምትችል
● ቤት ለቤት ወይም በመድረሳ አስቀርታ የምታውቅ
● ቁርኣን ከተጅዊድ ጋር ማስቀራት የምትችል
● ሒፍዝ ሙሉ/የተወሰነ የሐፈዘች
● ሸሪኣዊ አለባበስ የምትለብስ
መስፈርቱን የሚያሟሉ ከሆኑ ብቻ #A90 ኮድን በመጠቀም ያናግሩን👉@Qerutii
#A90
• አይነት:- መድረሳ ላይ ማስቀራት
• ቦታ፦ ቤተል
• ቀን:- በሳምንት 5ቀናት (ሰኞ፣ማክሰኞ፣እሮብ፣ሀሙስ፣ቅዳሜ)
• ቆይታ፦ ከጠዋቱ 3:00-6:00ሰአት
• ደመወዝ:- በስምምነት
• ፆታ:- #ሴት ኡስታዛ
መስፈርት፦
● መሰረታዊ ኪታቦችን ማስቀራት የምትችል
● የተርቢያ ትምህርቶችን መስጠት የምትችል
● ቤት ለቤት ወይም በመድረሳ አስቀርታ የምታውቅ
● ቁርኣን ከተጅዊድ ጋር ማስቀራት የምትችል
● ሒፍዝ ሙሉ/የተወሰነ የሐፈዘች
● ሸሪኣዊ አለባበስ የምትለብስ
መስፈርቱን የሚያሟሉ ከሆኑ ብቻ #A90 ኮድን በመጠቀም ያናግሩን👉@Qerutii
❤5
አብዱለጢፍ መስጅድና መድረሳ ለክረምት
የተማሪዎች ኡስታዝ ይፈልጋል!
ፆታ: ወንድ
ተፈላጊ መስፈርት፦
※ ቁርኣንን ሙሉ ወይም በከፊል የሀፈዘ
※ ከልጆች ጋር በመግባባት የሚችል
※ የስራ ሰኣት 2:30-6:00
※ በመድረሳው ህግና ደንብ ለመመራት ፍቀደኛ የሆነ
※ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ ቅድሚያ ይሰጠዋል
※ አድራሻ ስልጤ ሰፈር ፋኑኤል ኮንዶሚኒየም አካባቢ
※ ደሞዝ፦ በስምምነት
ለማመልከት
@Abubekerse
0953930217
ይደውሉ
የተማሪዎች ኡስታዝ ይፈልጋል!
ፆታ: ወንድ
ተፈላጊ መስፈርት፦
※ ቁርኣንን ሙሉ ወይም በከፊል የሀፈዘ
※ ከልጆች ጋር በመግባባት የሚችል
※ የስራ ሰኣት 2:30-6:00
※ በመድረሳው ህግና ደንብ ለመመራት ፍቀደኛ የሆነ
※ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ ቅድሚያ ይሰጠዋል
※ አድራሻ ስልጤ ሰፈር ፋኑኤል ኮንዶሚኒየም አካባቢ
※ ደሞዝ፦ በስምምነት
ለማመልከት
@Abubekerse
0953930217
ይደውሉ
❤7
አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ
የስራው አይነት:- የእንጨት ሰራተኛ ረዳት
ቦታ:- አለምባንክ
ፆታ :-ወንድ
ደመወዝ:-በስምምነት
የስራ ፈላጊው መኖርያ ከ ስራው አከባቢ ብዙምያልራቀቢሆን ይመረጣል
ስልክ +251975257241
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይደውሉ
የስራው አይነት:- የእንጨት ሰራተኛ ረዳት
ቦታ:- አለምባንክ
ፆታ :-ወንድ
ደመወዝ:-በስምምነት
የስራ ፈላጊው መኖርያ ከ ስራው አከባቢ ብዙምያልራቀቢሆን ይመረጣል
ስልክ +251975257241
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይደውሉ
❤10
Pardus Engineering and Machinery Manufacturing PLC
📍 Place of Work: Addis Ababa
📅 Employment Type: Permanent
⏳ Application Deadline: July 20,2025.
Note: the vacancy will be closed earlier if significant number of applications are received before the deadline.
Position: Six Posts( see below)
Pardus Engineering and Machinery Manufacturing PLC is a fast-growing company engaged in engineering and machinery manufacturing. We are currently seeking qualified, skilled, and motivated professionals to fill the following positions:
1. Machinist
Minimum Qualification:
Certificate of Completion from a recognized TVET college in Mechanical , industrial or manufacturing Technology.
Experience:
3-5 years in a similar role.
Required Skills:
- Proficiency in lathe (torno), milling, shaping, and crimping machines.
-Ability to interpret technical drawings.
-Mechanical aptitude, attention to detail, and safety awareness.
2. Plasma Operator
Minimum Qualification:
diploma or Degree from a recognized college or university in Mechanical, industrial or Manufacturing Technology.
Experience:
- Minimum 5/3 years of proven experience ( for diploma & Degree, respectively) in plasma cutting machine operation.
Required Skills:
- Familiarity with CNC/manual plasma machines and Auto cad.
- Ability to prepare manufacturing drawing and interpret technical drawings.
- Familiarity with solid works is a plus.
- Focused, safety-conscious, and accurate.
3. Trainee Welder
Minimum Qualification:
10+3 Certificate from a recognized TVET college in Welding or related field.
Experience:
- min 1 year (entry-level position).
Required Skills:
- Basic understanding of MIG and TIG welding.
- Willingness to learn and strong work ethic.
- Team player and safety-conscious.
- Experience in ARC Welding is a plus!
4. Welder
Minimum Qualification:
- 10+3 Certificate from a recognized TVET college in Welding and manufacturing technology.
Experience:
Minimum 2 years of experience.
Required Skills:
- Proficient in MIG and TIG welding (mandatory).
- ARC welding knowledge is an advantage.
-Ability to interpret technical drawings.
- Quality- and safety-focused.
5. Senior Welder
Minimum Qualification:
- 10+4 Certificate/diploma from a recognized TVET Institute in Welding and manufacturing technology.
Experience:
3–5 years of solid experience in MIG, TIG, and ARC welding.
Required Skills:
- Leadership and supervision of junior welders.
- Strong interpretation of drawings and specifications.
- Attention to detail and high productivity.
6. Production Team Leader
Minimum Qualification:
- Diploma or BSC in Mechanical/Industrial Engineering, Production Management, or manufacturing technology.
Experience:
5–7 years of relevant industry experience, including in a supervisory role.
Required Skills:
- Team leadership and production planning.
- Ability to interprete technical drawings .
- Familiarity with AutoCad is an advantage.
-Knowledge of machinery and safety regulations.
- Excellent organizational and communication skills.
General Requirements (For All Positions):
-Strong ethical standards and professionalism.
-Ability to work independently and collaboratively.
-Good time management and adaptability.
- Commitment to quality, safety, and continuous improvement.
Salary and Benefits
Attractive and negotiable, based on the candidate’s qualifications and experience.
How to Apply
Interested applicants are invited to send their CV and Application Letter to pardusmachinery@gmail.com.
Kindly use the name of position you apply for under subject line of your email.
📞 For inquiries, contact us at 0961232425 ( Only text message via WhatsApp or telegram)
📍 Place of Work: Addis Ababa
📅 Employment Type: Permanent
⏳ Application Deadline: July 20,2025.
Note: the vacancy will be closed earlier if significant number of applications are received before the deadline.
Position: Six Posts( see below)
Pardus Engineering and Machinery Manufacturing PLC is a fast-growing company engaged in engineering and machinery manufacturing. We are currently seeking qualified, skilled, and motivated professionals to fill the following positions:
1. Machinist
Minimum Qualification:
Certificate of Completion from a recognized TVET college in Mechanical , industrial or manufacturing Technology.
Experience:
3-5 years in a similar role.
Required Skills:
- Proficiency in lathe (torno), milling, shaping, and crimping machines.
-Ability to interpret technical drawings.
-Mechanical aptitude, attention to detail, and safety awareness.
2. Plasma Operator
Minimum Qualification:
diploma or Degree from a recognized college or university in Mechanical, industrial or Manufacturing Technology.
Experience:
- Minimum 5/3 years of proven experience ( for diploma & Degree, respectively) in plasma cutting machine operation.
Required Skills:
- Familiarity with CNC/manual plasma machines and Auto cad.
- Ability to prepare manufacturing drawing and interpret technical drawings.
- Familiarity with solid works is a plus.
- Focused, safety-conscious, and accurate.
3. Trainee Welder
Minimum Qualification:
10+3 Certificate from a recognized TVET college in Welding or related field.
Experience:
- min 1 year (entry-level position).
Required Skills:
- Basic understanding of MIG and TIG welding.
- Willingness to learn and strong work ethic.
- Team player and safety-conscious.
- Experience in ARC Welding is a plus!
4. Welder
Minimum Qualification:
- 10+3 Certificate from a recognized TVET college in Welding and manufacturing technology.
Experience:
Minimum 2 years of experience.
Required Skills:
- Proficient in MIG and TIG welding (mandatory).
- ARC welding knowledge is an advantage.
-Ability to interpret technical drawings.
- Quality- and safety-focused.
5. Senior Welder
Minimum Qualification:
- 10+4 Certificate/diploma from a recognized TVET Institute in Welding and manufacturing technology.
Experience:
3–5 years of solid experience in MIG, TIG, and ARC welding.
Required Skills:
- Leadership and supervision of junior welders.
- Strong interpretation of drawings and specifications.
- Attention to detail and high productivity.
6. Production Team Leader
Minimum Qualification:
- Diploma or BSC in Mechanical/Industrial Engineering, Production Management, or manufacturing technology.
Experience:
5–7 years of relevant industry experience, including in a supervisory role.
Required Skills:
- Team leadership and production planning.
- Ability to interprete technical drawings .
- Familiarity with AutoCad is an advantage.
-Knowledge of machinery and safety regulations.
- Excellent organizational and communication skills.
General Requirements (For All Positions):
-Strong ethical standards and professionalism.
-Ability to work independently and collaboratively.
-Good time management and adaptability.
- Commitment to quality, safety, and continuous improvement.
Salary and Benefits
Attractive and negotiable, based on the candidate’s qualifications and experience.
How to Apply
Interested applicants are invited to send their CV and Application Letter to pardusmachinery@gmail.com.
Kindly use the name of position you apply for under subject line of your email.
📞 For inquiries, contact us at 0961232425 ( Only text message via WhatsApp or telegram)
❤13
የሚከራይ መኪና እንፈልጋለን
የመኪናው አይነት:- dolphin van
ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ በዚህ ስልክ ይደውሉልን
+25175257241
የመኪናው አይነት:- dolphin van
ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ በዚህ ስልክ ይደውሉልን
+25175257241
❤2👍1
ከላይ በፎቶዉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን መንሱር ኑሪ ከሚኖርበት አከባቢ ኦሮምያ ክልል ልዪ ስሙ ዳለቲ ከሚባለው ሰፈር ሰኞ ሀምሌ 9 ከቀኑ 9 ሰአት ከመኖሪያ ቤቱ ከወጣ አልተመለሠም ::
ወንድማችን ባጋጠመው የጤና እክል ሩቃ ለመከታተል ከስልጤ ዞን ስለመጣ ከስልጠኛ ውጭ ሌላ ቋንቋ መናገር አይቻልም ::በዕለቱም ጥቁር ሁዲ : ጥቁር ጅንስ ሱሪ እና እርገንዶ ጫማ ለብሶ ነበር::
በየትኛውም ቦታ ካያችሁ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች እንድትጠቁሙን በአላህ ስም እንጠይቃለን::
0912845578
0988244542
ወንድማችን ባጋጠመው የጤና እክል ሩቃ ለመከታተል ከስልጤ ዞን ስለመጣ ከስልጠኛ ውጭ ሌላ ቋንቋ መናገር አይቻልም ::በዕለቱም ጥቁር ሁዲ : ጥቁር ጅንስ ሱሪ እና እርገንዶ ጫማ ለብሶ ነበር::
በየትኛውም ቦታ ካያችሁ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች እንድትጠቁሙን በአላህ ስም እንጠይቃለን::
0912845578
0988244542
❤8
📢 We're Hiring: Monitoring and Evaluation Expert at IGAD! 📢
IGAD is looking for a proactive and experienced Monitoring and Evaluation Expert to join our team at ICPAC! 🌍
Are you passionate about results-based monitoring, evaluation, and learning? This is your opportunity to support IGAD’s efforts in enhancing resilience and anticipatory action against climate-related hazards across the region.
Key Responsibilities:
✅ Collect and analyze data to track project performance and outcomes
✅ Coordinate joint monitoring, quality assurance, and partner engagement
✅ Lead evaluations, including mid-term reviews and resource use assessments
📍 Location: Nairobi, Kenya
📅 Deadline: 8th August 2025
📩 How to Apply: Send your application to recruitment@igad.int with the subject “ICPAC-MEE2”
🔗 Apply now and be part of impactful change: https://igad.int/careers/
📢 IGAD is an equal opportunity employer. Qualified female candidates are strongly encouraged to apply!
#RisingWithIGAD | #RegionalIntegration
IGAD is looking for a proactive and experienced Monitoring and Evaluation Expert to join our team at ICPAC! 🌍
Are you passionate about results-based monitoring, evaluation, and learning? This is your opportunity to support IGAD’s efforts in enhancing resilience and anticipatory action against climate-related hazards across the region.
Key Responsibilities:
✅ Collect and analyze data to track project performance and outcomes
✅ Coordinate joint monitoring, quality assurance, and partner engagement
✅ Lead evaluations, including mid-term reviews and resource use assessments
📍 Location: Nairobi, Kenya
📅 Deadline: 8th August 2025
📩 How to Apply: Send your application to recruitment@igad.int with the subject “ICPAC-MEE2”
🔗 Apply now and be part of impactful change: https://igad.int/careers/
📢 IGAD is an equal opportunity employer. Qualified female candidates are strongly encouraged to apply!
#RisingWithIGAD | #RegionalIntegration
❤5
የሥራ ማስታወቂያ
አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ አመልካችን አወዳድሮ ሠራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1.የሥራ መደቡ መጠሪያ፣የጥራት ቁጥጥር ኃላፊ
የትምህርት ደረጃ፣ ሜዲካል ዶክተር (MD)
ከሜዲካል ዶክተር በተጨማሪ ፐብሊክ ሄልዝ ማስተርስ ያለው/ያላት ወይም በጥራት ቁጥጥር (ኳሊቲ ) ላይ የሠራ/የሠራች
የሥራ ልምድ፣ ሁለት ዓመት እና ከዛ በላይ ኳሊቲ ላይ የሠራ/የሠራች
ብዛት፣1(አንድ)
ፆታ፣አይለይም
ደመወዝ፣በድርጅቱ ስኬል መሠረት
ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች የሙያ ፍቃድ፣የትምህርት ማስረጃ እና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ5 (ለአምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት የሆስፒታሉ ሰው ሀብት አስተዳደር 8ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም ከዚህ በታች በተመለከተው ኢ-ሜይል የተሟላ ማስረጃ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፡፡
አድራሻ፡- ልደታ ኮካ ኮላ ፋብሪካ አጠገብ/አብነት
ሞባይል፡ 8080/ 0947101010
ኢ-ሜይል፡ AghHrOffice@gmail.com
አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ አመልካችን አወዳድሮ ሠራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1.የሥራ መደቡ መጠሪያ፣የጥራት ቁጥጥር ኃላፊ
የትምህርት ደረጃ፣ ሜዲካል ዶክተር (MD)
ከሜዲካል ዶክተር በተጨማሪ ፐብሊክ ሄልዝ ማስተርስ ያለው/ያላት ወይም በጥራት ቁጥጥር (ኳሊቲ ) ላይ የሠራ/የሠራች
የሥራ ልምድ፣ ሁለት ዓመት እና ከዛ በላይ ኳሊቲ ላይ የሠራ/የሠራች
ብዛት፣1(አንድ)
ፆታ፣አይለይም
ደመወዝ፣በድርጅቱ ስኬል መሠረት
ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች የሙያ ፍቃድ፣የትምህርት ማስረጃ እና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ5 (ለአምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት የሆስፒታሉ ሰው ሀብት አስተዳደር 8ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት ወይም ከዚህ በታች በተመለከተው ኢ-ሜይል የተሟላ ማስረጃ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፡፡
አድራሻ፡- ልደታ ኮካ ኮላ ፋብሪካ አጠገብ/አብነት
ሞባይል፡ 8080/ 0947101010
ኢ-ሜይል፡ AghHrOffice@gmail.com
❤9
ጥቆማ
EthiopianAirlines
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቁ የሆኑ ተለማማጅ የማርኬቲንግ ባለሙያዎችን (School of Marketing Trainee) አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ School of Marketing Trainee
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ 300 ውጤት ያለው/ያላት
➤ ዕድሜ፦ ከ 18-25
የምዝገባ ቀናት፦ ከነሐሴ 05-09/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታዎች፦
➫ አዲስ አበባ፦ በኦንላይን
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ
➫ አምቦ ዩኒቨርሲቲ፣ አምቦ
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ
➫ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ፣ ጋምቤላ
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረር ካምፓስ፣ ሐረር
➫ ሀዋሳ ኤርፖርት፣ ሀዋሳ
➫ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ
➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣ መቐለ
➫ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ፣ ሮቤ
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ነቀምቴ
➫ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰመራ
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ
➫ ሻሸመኔ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፦ ሻሸመኔ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
አንድ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ የ10ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የትምህርት ማስረጃ ዲግሪ፣ የልደት ሰርተፊኬት እና የቀበሌ መታወቂያ፡፡ የሰነዶችዎንና የትምህርት ማስረጃዎችዎን ዋናውንና ኮፒውን ስካን በማድረግ ማያያዝ ይጠበቅብዎታል፡፡
ከአዲስ አበባ ውጪ፣ አመልካቾች በተገለፁት ቦታዎች በአካል በመገኘት ማመልከት ይጠበቅባቸዋል፡፡
EthiopianAirlines
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቁ የሆኑ ተለማማጅ የማርኬቲንግ ባለሙያዎችን (School of Marketing Trainee) አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ School of Marketing Trainee
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ 300 ውጤት ያለው/ያላት
➤ ዕድሜ፦ ከ 18-25
የምዝገባ ቀናት፦ ከነሐሴ 05-09/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታዎች፦
➫ አዲስ አበባ፦ በኦንላይን
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ
➫ አምቦ ዩኒቨርሲቲ፣ አምቦ
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ
➫ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ፣ ጋምቤላ
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረር ካምፓስ፣ ሐረር
➫ ሀዋሳ ኤርፖርት፣ ሀዋሳ
➫ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ
➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣ መቐለ
➫ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ፣ ሮቤ
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ነቀምቴ
➫ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰመራ
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ
➫ ሻሸመኔ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፦ ሻሸመኔ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
አንድ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ የ10ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የትምህርት ማስረጃ ዲግሪ፣ የልደት ሰርተፊኬት እና የቀበሌ መታወቂያ፡፡ የሰነዶችዎንና የትምህርት ማስረጃዎችዎን ዋናውንና ኮፒውን ስካን በማድረግ ማያያዝ ይጠበቅብዎታል፡፡
ከአዲስ አበባ ውጪ፣ አመልካቾች በተገለፁት ቦታዎች በአካል በመገኘት ማመልከት ይጠበቅባቸዋል፡፡
❤15
ይሄ ልጅ ፋሂም መሃመድ ፋሪስ ይባላል ማክሰኞ ለሊት 11 ሰአት ከአያቶቹ ቤት ፋይዳ ላውጣ ብሎ እንደወጣ አልተመለሰም እስኪ ያየሰው ይጠቁመን እርዳን!
ኮምቦልቻ ቀበሌ 8
0921262084
የእናቱ ስልክ ነው
ኮምቦልቻ ቀበሌ 8
0921262084
የእናቱ ስልክ ነው
❤6👍2