አቡበከር ሲዲቅ መስጂድና መድረሳ
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
የ መደረሳ ኡስታዝ ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
ፆታ:ወንድ
አድራሻ:ቃሊቲ ቶታል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ክፍያ:በመደርሳው እስኬል
መስፈርት:-
※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ
※ነዘር በተጅዊድ መቅራት የሚችል
※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል (ቢሆን ይመረጣል)
※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ
※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማስቀራት የሚችል
፨ ለመድረሳው ቅርብ የሆነ::
+251923257949
በቴሌግራም
@ibrahimhule
❤5
አስቸኳይ ክፍት የስራ ቦታ
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
ቢኤፍ የትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት
የስራ መደብ፦
1. ሴልስ (በ online ተማሪዎችን ማስመዝገብ)
መስፈርት፦
※ በጥሩ ሁኔታ የመግባባት እና የማሳመን ችሎታ ያላት
※ ትልቅ ውጤት በማስመዝገብ ከፍተኛ ገቢ የማግኘት ጉጉት ያላት
※ ማህበራዊ ሚድያን በመጠቀም ረገድ ንቁ ተሳትፎ ያላት
※ፆታ፦ ሴት
●አፋን ኦሮሞ በሚገባ አቀላጥፋ መናገር የምትችል
※ የስራ ቦታ፦ አ.አ / ቤተል
※ የክፍያ ሁኔታ፦ ደመወዝ + ኮሚሽን
በሚከተለው የቴሌግራም ዩዘርኔም CV በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
ለማመልከት፦ @Brightregistration1
❤5
አፋልጉን
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ኢልሞ አበጋዝ ሹክሮ ሰኔ10 ጠዋት ከጅማ አጋሮ አካባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
እናታችንን ያያቹሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወንድም ሰፋን ሹክሮ ፦0911058386
❤1
እንተባበረው!
ይህ ወንድማችን አለም ባንክ አካባቢ መታወቂያውና መንጃ ፍቃዱ ስለ ጠፋበት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0911552962 ...ሀቢብ
ይህ ወንድማችን አለም ባንክ አካባቢ መታወቂያውና መንጃ ፍቃዱ ስለ ጠፋበት ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን።
0911552962 ...ሀቢብ
❤7👍3
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ሰአድ ኢብኑ አቢ ወቃስ መድረሳ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።
መስፈርት
1.ቁርዓን በሂፍዝ የጨረሰ ወይም ግማሽ ድረስ ያሀፈዘ በተጅዊድ መቅራት የሚችል
2 እስላማዊ ስነ ምግባርን የሚከተል
3 ከተማሪ ጋር መግባባት የሚችል እና የሚቆጣጠር
4 የማስቀራት ልምድ ያለው
5 የመድረሳው አቅረቢያ የሚኖር
የቂርዓት ሰዓት፦2:30-6:00
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
ብዛት ወንድ 4
ደምወዝ፦ በስምምነት
አድራሻ አዲስ አበብ ሸጎሌ አንበሳ ገራጅ ጀርባ( ከምእራፍ ትምህርት ቤት አካባቢ)
ስልክ 0978642411
+251925569878
ሰአድ ኢብኑ አቢ ወቃስ መድረሳ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።
መስፈርት
1.ቁርዓን በሂፍዝ የጨረሰ ወይም ግማሽ ድረስ ያሀፈዘ በተጅዊድ መቅራት የሚችል
2 እስላማዊ ስነ ምግባርን የሚከተል
3 ከተማሪ ጋር መግባባት የሚችል እና የሚቆጣጠር
4 የማስቀራት ልምድ ያለው
5 የመድረሳው አቅረቢያ የሚኖር
የቂርዓት ሰዓት፦2:30-6:00
የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
ብዛት ወንድ 4
ደምወዝ፦ በስምምነት
አድራሻ አዲስ አበብ ሸጎሌ አንበሳ ገራጅ ጀርባ( ከምእራፍ ትምህርት ቤት አካባቢ)
ስልክ 0978642411
+251925569878
👍7❤1
አሰቸኳይ የስራ ማስታወቂያ
አልፈትህ ህትመት እና ማስታወቂያ
ተቋሙ ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የምታሟላ አመልካች መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የስራ መደቡ መጠሪያ: ግራፊክ ዲዛይነር እና በኮምፒውተር ፁሁፍ ፈጣን የሆነች
※ ብዛት 1
※ ጾታ:- ሴት
※ ኢስላማዊ አለባበስ የምትልብስ
※ Adobe Photoshop ላይ መስራት የምትችል
※ ኮምፒዩተር ላይ አረብኛ መጻፍ እና ማንበብ የምትችል ቢሆን የተመረጠ
※ ለስራ ቦታው ቅርብ የሆነች
※ ከ ጠዋት 2:00 -ማታ 1:30
※ የስራ ቦታ:- ካራ ግራር ኮንዶሚኒየም
※ የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
※ ደሞዝ:- በስምምነት
ከላይ የተዘረዘረዉን የመመዘኛ መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች
በ @Alfethp
ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላለችሁ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ:- 0974746074
አልፈትህ ህትመት እና ማስታወቂያ
ተቋሙ ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የምታሟላ አመልካች መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የስራ መደቡ መጠሪያ: ግራፊክ ዲዛይነር እና በኮምፒውተር ፁሁፍ ፈጣን የሆነች
※ ብዛት 1
※ ጾታ:- ሴት
※ ኢስላማዊ አለባበስ የምትልብስ
※ Adobe Photoshop ላይ መስራት የምትችል
※ ኮምፒዩተር ላይ አረብኛ መጻፍ እና ማንበብ የምትችል ቢሆን የተመረጠ
※ ለስራ ቦታው ቅርብ የሆነች
※ ከ ጠዋት 2:00 -ማታ 1:30
※ የስራ ቦታ:- ካራ ግራር ኮንዶሚኒየም
※ የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
※ ደሞዝ:- በስምምነት
ከላይ የተዘረዘረዉን የመመዘኛ መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች
በ @Alfethp
ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላለችሁ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ:- 0974746074
❤9👏1
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ:
እንግሊዝኛና ዐረብኛ በአካል እና በኦንላይን ማስተማር የሚችል ልምድ ያለው አስተማሪ ይፈለጋል።
@HalalDigitalNetwork_bot ላይ CV እና ልምድዎን የሚያሳይ አጭር የድምፅ ሪከርድ ይላኩልን።
እንግሊዝኛና ዐረብኛ በአካል እና በኦንላይን ማስተማር የሚችል ልምድ ያለው አስተማሪ ይፈለጋል።
@HalalDigitalNetwork_bot ላይ CV እና ልምድዎን የሚያሳይ አጭር የድምፅ ሪከርድ ይላኩልን።
❤5
የአፍልጉኝ ጥሪ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ስም ጀሚላ ሙዘይን ኪያር
እድሜ 21
ፆታ ሴት
አለባበስ ሙተነቂብ
ጥላ ኢዛ ነበር
የለበሰችዉ ጫማ ጥቁር
ልዩምልክት መነፅር ትለብሳለች
ትላንት ከዙሁር በፊት የወጣች አልተመለሰች
ስልጤ ሰፈር አከባቢ
0923962083
ፈላጊዎቿ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ስም ጀሚላ ሙዘይን ኪያር
እድሜ 21
ፆታ ሴት
አለባበስ ሙተነቂብ
ጥላ ኢዛ ነበር
የለበሰችዉ ጫማ ጥቁር
ልዩምልክት መነፅር ትለብሳለች
ትላንት ከዙሁር በፊት የወጣች አልተመለሰች
ስልጤ ሰፈር አከባቢ
0923962083
ፈላጊዎቿ
❤8👍2
አፋልጉን!
ትናንት ማታ አዳር ባቆምንባት ከቀራኒዬ አዳባባይ ቦኖ ሰፈር ይህቺን መኪና ሰርቀውናል።
CAA15069
0908490808
0911629970
0986189914
ትናንት ማታ አዳር ባቆምንባት ከቀራኒዬ አዳባባይ ቦኖ ሰፈር ይህቺን መኪና ሰርቀውናል።
CAA15069
0908490808
0911629970
0986189914
❤2👍2
ተባበሩን!
አሰላሙአለይኩም ከወለቴ አዉቶቢስ ተራ በታክሲ ተሳፍሬ የኡምራ ቪዛ አሰርቼ ትኬት ቆርጬ ፓስፖርት ስለጠፋብኝ በአንተ በኩል ብታፈላልግልኝ
ስም: ነፊሳ ናስር ሐሚድ
0911242529
0911689316
አሰላሙአለይኩም ከወለቴ አዉቶቢስ ተራ በታክሲ ተሳፍሬ የኡምራ ቪዛ አሰርቼ ትኬት ቆርጬ ፓስፖርት ስለጠፋብኝ በአንተ በኩል ብታፈላልግልኝ
ስም: ነፊሳ ናስር ሐሚድ
0911242529
0911689316
👍6❤1
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= በስምምነት
የስራ ሰዓት= ጠዋት 3፡00-6፡00 እና ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 28 እስከ ሐምሌ 01 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ቴሌግራም @Albeck1
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= በስምምነት
የስራ ሰዓት= ጠዋት 3፡00-6፡00 እና ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 28 እስከ ሐምሌ 01 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ቴሌግራም @Albeck1
❤4
ብራይት ዲስፕሌይ / Bright Display
የስራው አይነት:- የእንጨት ሰራተኛ/አናፂ
※ የስራው ቦታ:- አማኑኤል ቶታል
※ ደመወዝ:- በስምምነት
※ ፆታ:- ወንድ
※ ብዛት:- 3
ተፈላጊ ሰራተኛው ከስራ ቦታው ብዙም ያልራቀ ሰፈር ወሳኝ ነዉ እና ልምድ ያለው/ለመልመድ ዝግጁ የሆነ ::
ስልክ:- 0936704570
Telegram:- @fuayy ላይ ያናግሩን
የስራው አይነት:- የእንጨት ሰራተኛ/አናፂ
※ የስራው ቦታ:- አማኑኤል ቶታል
※ ደመወዝ:- በስምምነት
※ ፆታ:- ወንድ
※ ብዛት:- 3
ተፈላጊ ሰራተኛው ከስራ ቦታው ብዙም ያልራቀ ሰፈር ወሳኝ ነዉ እና ልምድ ያለው/ለመልመድ ዝግጁ የሆነ ::
ስልክ:- 0936704570
Telegram:- @fuayy ላይ ያናግሩን
❤2