Payment for MCH procedures: what are your thoughts?
SVD: 300
CS by IESO: 500
CS by OBGYN: 800
@HakimEthio
SVD: 300
CS by IESO: 500
CS by OBGYN: 800
@HakimEthio
የአፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች፣ አመራሮችና ሐኪሞች በቦርድ አመራርነት እና በሐኪምነት ያገለግል የነበረው ዶ/ር አንዷለም ዳኜን የሚዘክር የመታሰቢያ ፕሮግራም አካሂደዋል
@HakimEthio
@HakimEthio
In the Ethiopian healthcare context, is lack of USAID funding
Anonymous Poll
36%
a blessing
64%
a curse
Turning a Crisis into an Opportunity
To mitigate the impact of reduced USAID funding, Ethiopia can explore several policy recommendations and alternative funding sources to sustain and strengthen its healthcare system.
Policy Recommendations
1. Strengthening Domestic Healthcare Financing
• Increase Government Budget Allocation for Health
Ethiopia currently spends a relatively low percentage of its GDP on healthcare. Increasing budgetary allocations can help fill the funding gap (World Bank, 2023).
Progressive taxation (such as "sin taxes" on tobacco and alcohol) can generate additional revenue (WHO, 2022).
•Expand Health Insurance Coverage
Ethiopia launched the Community-Based Health Insurance (CBHI) scheme, but its coverage remains limited. Expanding CBHI nationwide can reduce reliance on external donors (USAID, 2021).
Encourage private health insurance schemes to provide more options for citizens (UNDP, 2022).
• Public-Private Partnerships (PPPs)
Incentivize private-sector investments in hospitals, clinics, and pharmaceutical production (African Development Bank, 2023).
PPPs can help develop infrastructure, improve service delivery, and enhance supply chains (World Bank, 2023).
1. Improving Efficiency in Healthcare Spending
• Reduce Corruption and Mismanagement
Strengthen transparency in healthcare budgets and donor funds to ensure efficient utilization (Transparency International, 2022).
Introduce digital financial tracking systems for accountability (WHO, 2023).
• Enhance Domestic Pharmaceutical Production
Reduce reliance on imported medicines by supporting local pharmaceutical industries (UNDP, 2021).
Encourage investment in domestic vaccine and drug manufacturing (World Bank, 2023).
• Leverage Technology for Cost-Effective Solutions
Expand telemedicine and digital health services to improve healthcare access in rural areas (USAID, 2022).
Implement e-health systems to enhance record-keeping and service delivery efficiency (African Union, 2023).
1. Alternative Funding Sources
Diversifying Donor Partnerships
• Seek Funding from Other International Partners
Engage with the EU, UN, World Bank, African Development Bank (AfDB), and BRICS countries (China, India, Russia, Brazil, South Africa) for health-related funding (World Bank, 2023).
Strengthen cooperation with regional bodies like the African Union (AU) for healthcare development initiatives (African Union, 2023).
• Engage Philanthropic Organizations
Non-profits like the Bill & Melinda Gates Foundation, Global Fund, and Gavi provide funding for health programs (especially in vaccines and disease control) (Gavi, 2023).
Strengthen partnerships with NGOs working in Ethiopia’s health sector (USAID, 2022).
Encouraging Private-Sector Investment
• Attract Foreign Direct Investment (FDI) in Healthcare
Provide tax incentives for multinational healthcare companies to establish hospitals, diagnostic centers, and pharmaceutical factories in Ethiopia (UNDP, 2022).
Encourage diaspora investment in the healthcare sector (World Bank, 2023).
• Develop a Health Bond System
Introduce health bonds where investors contribute to the healthcare sector with a return on investment. This has been successful in other developing countries (WHO, 2023).
Mobilizing Community and Domestic Resources
• Expand Charitable Contributions and Local Philanthropy
Encourage Ethiopian businesses, wealthy individuals, and community groups to contribute to healthcare initiatives (Transparency International, 2022).
Implement community-driven health initiatives where local organizations support hospitals and clinics (USAID, 2021).
• Introduce Pay-for-Performance (P4P) Programs
Hospitals and clinics can receive funding based on their service quality and patient outcomes, ensuring efficient use of resources (World Bank, 2023).
To mitigate the impact of reduced USAID funding, Ethiopia can explore several policy recommendations and alternative funding sources to sustain and strengthen its healthcare system.
Policy Recommendations
1. Strengthening Domestic Healthcare Financing
• Increase Government Budget Allocation for Health
Ethiopia currently spends a relatively low percentage of its GDP on healthcare. Increasing budgetary allocations can help fill the funding gap (World Bank, 2023).
Progressive taxation (such as "sin taxes" on tobacco and alcohol) can generate additional revenue (WHO, 2022).
•Expand Health Insurance Coverage
Ethiopia launched the Community-Based Health Insurance (CBHI) scheme, but its coverage remains limited. Expanding CBHI nationwide can reduce reliance on external donors (USAID, 2021).
Encourage private health insurance schemes to provide more options for citizens (UNDP, 2022).
• Public-Private Partnerships (PPPs)
Incentivize private-sector investments in hospitals, clinics, and pharmaceutical production (African Development Bank, 2023).
PPPs can help develop infrastructure, improve service delivery, and enhance supply chains (World Bank, 2023).
1. Improving Efficiency in Healthcare Spending
• Reduce Corruption and Mismanagement
Strengthen transparency in healthcare budgets and donor funds to ensure efficient utilization (Transparency International, 2022).
Introduce digital financial tracking systems for accountability (WHO, 2023).
• Enhance Domestic Pharmaceutical Production
Reduce reliance on imported medicines by supporting local pharmaceutical industries (UNDP, 2021).
Encourage investment in domestic vaccine and drug manufacturing (World Bank, 2023).
• Leverage Technology for Cost-Effective Solutions
Expand telemedicine and digital health services to improve healthcare access in rural areas (USAID, 2022).
Implement e-health systems to enhance record-keeping and service delivery efficiency (African Union, 2023).
1. Alternative Funding Sources
Diversifying Donor Partnerships
• Seek Funding from Other International Partners
Engage with the EU, UN, World Bank, African Development Bank (AfDB), and BRICS countries (China, India, Russia, Brazil, South Africa) for health-related funding (World Bank, 2023).
Strengthen cooperation with regional bodies like the African Union (AU) for healthcare development initiatives (African Union, 2023).
• Engage Philanthropic Organizations
Non-profits like the Bill & Melinda Gates Foundation, Global Fund, and Gavi provide funding for health programs (especially in vaccines and disease control) (Gavi, 2023).
Strengthen partnerships with NGOs working in Ethiopia’s health sector (USAID, 2022).
Encouraging Private-Sector Investment
• Attract Foreign Direct Investment (FDI) in Healthcare
Provide tax incentives for multinational healthcare companies to establish hospitals, diagnostic centers, and pharmaceutical factories in Ethiopia (UNDP, 2022).
Encourage diaspora investment in the healthcare sector (World Bank, 2023).
• Develop a Health Bond System
Introduce health bonds where investors contribute to the healthcare sector with a return on investment. This has been successful in other developing countries (WHO, 2023).
Mobilizing Community and Domestic Resources
• Expand Charitable Contributions and Local Philanthropy
Encourage Ethiopian businesses, wealthy individuals, and community groups to contribute to healthcare initiatives (Transparency International, 2022).
Implement community-driven health initiatives where local organizations support hospitals and clinics (USAID, 2021).
• Introduce Pay-for-Performance (P4P) Programs
Hospitals and clinics can receive funding based on their service quality and patient outcomes, ensuring efficient use of resources (World Bank, 2023).
While the lack of USAID funding presents a serious short-term challenge, it can serve as a catalyst for Ethiopia to build a more self-sufficient and resilient healthcare system. By implementing domestic financing strategies, improving efficiency, and diversifying funding sources, Ethiopia can reduce dependency on external donors and establish a sustainable healthcare model.
References
• African Development Bank. (2023). Public-Private Partnerships in Healthcare: Best Practices in Africa. AfDB.
• African Union. (2023). Health Infrastructure Development in Africa: The Road to 2063. AU Publications.
• Bill & Melinda Gates Foundation. (2023). Global Health Investments and their Impact in Africa.
• Gavi. (2023). Vaccine Funding and Distribution in Sub-Saharan Africa.
• Transparency International. (2022). Health Sector Corruption Index: Ethiopia Case Study.
• UNDP. (2022). Expanding Health Insurance in Developing Countries: Policy Lessons from Ethiopia and Rwanda.
• USAID. (2021). Ethiopia Community-Based Health Insurance: Progress and Challenges.
• USAID. (2022). Telemedicine and Digital Health Expansion in Ethiopia: A Policy Framework.
• WHO. (2022). Innovative Health Financing in Low-Income Countries: Case Studies from Asia and Africa.
• WHO. (2023). Universal Health Coverage and Sustainable Healthcare Systems: The Path Forward.
• World Bank. (2023). Ethiopia Health Sector Financing and Development Report.
With regards
Ibsa Mussa Abdulahi (PhD)
Associate Professor of Public Health in Health Service Management
College of Health and Medical Sciences
Haramaya University, Ethiopia
E-mail: ibsamussa93@gmail.com
ORCID-ID: https://orcid.org/0000-0002-6318-4092
@HakimEthio
References
• African Development Bank. (2023). Public-Private Partnerships in Healthcare: Best Practices in Africa. AfDB.
• African Union. (2023). Health Infrastructure Development in Africa: The Road to 2063. AU Publications.
• Bill & Melinda Gates Foundation. (2023). Global Health Investments and their Impact in Africa.
• Gavi. (2023). Vaccine Funding and Distribution in Sub-Saharan Africa.
• Transparency International. (2022). Health Sector Corruption Index: Ethiopia Case Study.
• UNDP. (2022). Expanding Health Insurance in Developing Countries: Policy Lessons from Ethiopia and Rwanda.
• USAID. (2021). Ethiopia Community-Based Health Insurance: Progress and Challenges.
• USAID. (2022). Telemedicine and Digital Health Expansion in Ethiopia: A Policy Framework.
• WHO. (2022). Innovative Health Financing in Low-Income Countries: Case Studies from Asia and Africa.
• WHO. (2023). Universal Health Coverage and Sustainable Healthcare Systems: The Path Forward.
• World Bank. (2023). Ethiopia Health Sector Financing and Development Report.
With regards
Ibsa Mussa Abdulahi (PhD)
Associate Professor of Public Health in Health Service Management
College of Health and Medical Sciences
Haramaya University, Ethiopia
E-mail: ibsamussa93@gmail.com
ORCID-ID: https://orcid.org/0000-0002-6318-4092
@HakimEthio
ያኔት ሆስፒታሎች በህክምና ዘርፍ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን አራት ዓለም አቀፍ የአገልግሎት ጥራት ዕውቅና አገኙ!
አራት ዓለም አቀፍ የጥራት ዕውቅናዎችን የጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት እና ሌሎች የመንግስትና የግል ተቋማት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት የዕውቅና ሰርቴፊኬት ርክክብ በያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከናውኗል ።
አለም አቀፍ ዕውቅና የተገኘባቸው አራቱ ዘርፎች፤
1. ሊያና ሄልዝ ኬር ዋና መስሪያ ቤት - በ Policy ,strategy , planning and performance evaluation - የISO 9001-2015 certification
2. ያኔት መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል( ሐዋሳ) - በመጀመሪያ ደረጃ ጤና አገልግሎት - ISO 9001-2015 Certification
3. ያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል (አዲስ አበባ) - በከፍተኛ ህክምና አገልግሎት - ISO 9001-2015 Certification
4.ያኔት የውስጥ ደዌ ስፔሻሊቲ ህክምና ማዕከል (ሐዋሳ) - በላቦራቶሪ ጥራት አመራር ስርዓት - ISO 15189-2012 Accreditation ናቸው ።
ሶስቱን የ ISO 9001-2015 Certification የተገኘው ጀርመን ሀገር ከሚገኘውና የኢትዮጵያ ስታንዳርድ ኢንስቲትዩትን ጨምሮ በርካታ አለም አቀፍ ተቋማትን መዝኖ ሰርቴፊኬት ከሚሰጠው DQS የዕውቅና ተቋም ሲሆን የላብራቶሪ ጥራት አመራር አክሬዲቴሽን (ISO 15189-2012) ከኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገለግሎት ማግኘት ችሏል ።
ከዕውቅና-ሰርተፊኬት በተጨማሪ የሦስቱ ተቋማት ስም አለም አቀፍ የጥራት ደረጃን ያሟሉ ተቋማት ስም ዝርዝር ከሚሰፍርበት የዓለም ISO ሰርተፍኬት ባህረ - መዝገብ (World ISO Certificate Database) ላይ እንደሰፈረ DQS በኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ገልፀዋል።
ከዕውቅና አገልግሎቱ ጎን ለጎን የ ተቋሙ የ13 ዓመት ጉዞ የሚያሳይ ኤግዚቢሽን እና 'ጥራት ለፈጣን እድገትና ዘላቂነት' በሚል መሪ ቃል ክብርት ሚኒስትርንና ዘርፋቸውን በመወከል በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አየለ ተሾመ፣ የኢትዮጵያ አገልግሎት አክረድቴሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ቦንሳ ባይሳ ፣ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ዋና ስራ አስፈፃሚ ቴዎድሮስ መብራቱ ፣ የግል ጤና ተቋማት ኘረዚደንት ዶ/ር ማርቆስ ፈለቀ እና የWHO ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ የተሳተፋበት የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
የጤና አገልግሎት ከተደራሽነት ባለፈ ጥራት ያለው እንዲሆን ማህበረሰቡ ባለው ፍላጎት ላይ ተመስርቶ ጤና ሚኒስቴር የሆስፒታል አገልግሎትን ጥራት ለማሻሻል የሚረዱ የተለያዩ ፕሮግራሞችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ በመርሃ-ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ የገለጹ ሲሆን፤ የግሉ የጤና ዘርፍ የተሻለ ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲያቀርብ ጤና ሚኒስቴር ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
የግሉ ዘርፍ ጥራትን እና ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ በሽታ የመከላከል ስራዎች ላይም እንዲሳተፍ ይደረጋል ያሉት ዶ/ር አየለ፤ የህብረተሰቡን ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማረጋገጥ የግሉ ዘርፍ ድርሻ ጉልህ ነው ብለዋል፡፡
ጤና ሚኒስቴር ለመንግስት የጤና ተቋማትን እና የግሉን ዘርፍ እኩል እንደሚደገፍ የተናገሩት ደግሞ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ሲሆኑ፤ በተለይም የአገልግሎት ጥራትን በመለከተ በአለም አቀፍ ደረጃ እና በመንግስት የተቀመጡ የጥራት መስፈርቶችን የግል ጤና ተቋማት እንዲያሟሉ ጤና ሚኒስቴር ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡
ያኔት ሆስፒታሎች የጤና ባለሙያዎችን በብቃት በማስተማር ጥራት ያለው የጤና
አገልግሎት እንዲሰጡ ከማድረጉ በተጨማሪ ተቋሙ ከሃገር ውስጥ ባለፈ ለጎረቤት ሃገራት ታካሚዎችም አገልግሎት መስጠት መቻሉን ሚኒስትር ዴኤታዋ አድንቀዋል፡፡
የውይይት መድረኩ የተዘጋጀው የግል የጤና ተቋማት ጥራት ያለው አገልግሎትን ለማስፋት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ለመምከር ታቅዶ መሆኑን የተናገሩት ወ/ሮ ፍሬህይወት፤ የጤና ተቋማት ከሃገር አቀፍ ባለፈ አለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን እንዲያሟሉ ለማስቻል ውይይት ይደረጋል ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የጤና ተቋማት አክሬዲቴሽን ለመስጠት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን የስታወቁት የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ቦናሳ ባይሳ፤ በኢትዮጵያ የሚሰጠው የጤና አገልግሎት ጥራቱን የጠበቀ እንዲሆን የጤና ተቋማት አክሬዲቴሽን ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
@HakimEthio
አራት ዓለም አቀፍ የጥራት ዕውቅናዎችን የጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት እና ሌሎች የመንግስትና የግል ተቋማት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት የዕውቅና ሰርቴፊኬት ርክክብ በያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከናውኗል ።
አለም አቀፍ ዕውቅና የተገኘባቸው አራቱ ዘርፎች፤
1. ሊያና ሄልዝ ኬር ዋና መስሪያ ቤት - በ Policy ,strategy , planning and performance evaluation - የISO 9001-2015 certification
2. ያኔት መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል( ሐዋሳ) - በመጀመሪያ ደረጃ ጤና አገልግሎት - ISO 9001-2015 Certification
3. ያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል (አዲስ አበባ) - በከፍተኛ ህክምና አገልግሎት - ISO 9001-2015 Certification
4.ያኔት የውስጥ ደዌ ስፔሻሊቲ ህክምና ማዕከል (ሐዋሳ) - በላቦራቶሪ ጥራት አመራር ስርዓት - ISO 15189-2012 Accreditation ናቸው ።
ሶስቱን የ ISO 9001-2015 Certification የተገኘው ጀርመን ሀገር ከሚገኘውና የኢትዮጵያ ስታንዳርድ ኢንስቲትዩትን ጨምሮ በርካታ አለም አቀፍ ተቋማትን መዝኖ ሰርቴፊኬት ከሚሰጠው DQS የዕውቅና ተቋም ሲሆን የላብራቶሪ ጥራት አመራር አክሬዲቴሽን (ISO 15189-2012) ከኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገለግሎት ማግኘት ችሏል ።
ከዕውቅና-ሰርተፊኬት በተጨማሪ የሦስቱ ተቋማት ስም አለም አቀፍ የጥራት ደረጃን ያሟሉ ተቋማት ስም ዝርዝር ከሚሰፍርበት የዓለም ISO ሰርተፍኬት ባህረ - መዝገብ (World ISO Certificate Database) ላይ እንደሰፈረ DQS በኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ገልፀዋል።
ከዕውቅና አገልግሎቱ ጎን ለጎን የ ተቋሙ የ13 ዓመት ጉዞ የሚያሳይ ኤግዚቢሽን እና 'ጥራት ለፈጣን እድገትና ዘላቂነት' በሚል መሪ ቃል ክብርት ሚኒስትርንና ዘርፋቸውን በመወከል በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አየለ ተሾመ፣ የኢትዮጵያ አገልግሎት አክረድቴሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ቦንሳ ባይሳ ፣ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ዋና ስራ አስፈፃሚ ቴዎድሮስ መብራቱ ፣ የግል ጤና ተቋማት ኘረዚደንት ዶ/ር ማርቆስ ፈለቀ እና የWHO ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ የተሳተፋበት የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
የጤና አገልግሎት ከተደራሽነት ባለፈ ጥራት ያለው እንዲሆን ማህበረሰቡ ባለው ፍላጎት ላይ ተመስርቶ ጤና ሚኒስቴር የሆስፒታል አገልግሎትን ጥራት ለማሻሻል የሚረዱ የተለያዩ ፕሮግራሞችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ በመርሃ-ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ የገለጹ ሲሆን፤ የግሉ የጤና ዘርፍ የተሻለ ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲያቀርብ ጤና ሚኒስቴር ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
የግሉ ዘርፍ ጥራትን እና ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ በሽታ የመከላከል ስራዎች ላይም እንዲሳተፍ ይደረጋል ያሉት ዶ/ር አየለ፤ የህብረተሰቡን ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማረጋገጥ የግሉ ዘርፍ ድርሻ ጉልህ ነው ብለዋል፡፡
ጤና ሚኒስቴር ለመንግስት የጤና ተቋማትን እና የግሉን ዘርፍ እኩል እንደሚደገፍ የተናገሩት ደግሞ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ሲሆኑ፤ በተለይም የአገልግሎት ጥራትን በመለከተ በአለም አቀፍ ደረጃ እና በመንግስት የተቀመጡ የጥራት መስፈርቶችን የግል ጤና ተቋማት እንዲያሟሉ ጤና ሚኒስቴር ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡
ያኔት ሆስፒታሎች የጤና ባለሙያዎችን በብቃት በማስተማር ጥራት ያለው የጤና
አገልግሎት እንዲሰጡ ከማድረጉ በተጨማሪ ተቋሙ ከሃገር ውስጥ ባለፈ ለጎረቤት ሃገራት ታካሚዎችም አገልግሎት መስጠት መቻሉን ሚኒስትር ዴኤታዋ አድንቀዋል፡፡
የውይይት መድረኩ የተዘጋጀው የግል የጤና ተቋማት ጥራት ያለው አገልግሎትን ለማስፋት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ለመምከር ታቅዶ መሆኑን የተናገሩት ወ/ሮ ፍሬህይወት፤ የጤና ተቋማት ከሃገር አቀፍ ባለፈ አለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን እንዲያሟሉ ለማስቻል ውይይት ይደረጋል ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የጤና ተቋማት አክሬዲቴሽን ለመስጠት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን የስታወቁት የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ቦናሳ ባይሳ፤ በኢትዮጵያ የሚሰጠው የጤና አገልግሎት ጥራቱን የጠበቀ እንዲሆን የጤና ተቋማት አክሬዲቴሽን ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
@HakimEthio
የዶ/ር አንዷለምን ቤተሰቦች ለማገዝ በወገን ፈንድ (Wegenfund) ስለተጀመረ ድጋፋችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ በታላቅ ትህትና እንጠይቃለን።
ከስር የተቀመጠውን ማስፈንጠርያ በመጫን አስተዋፅኦ መድረግ ትችላላችሁ።
https://www.wegenfund.com/causes/drandualem/
@HakimEthio
ከስር የተቀመጠውን ማስፈንጠርያ በመጫን አስተዋፅኦ መድረግ ትችላላችሁ።
https://www.wegenfund.com/causes/drandualem/
@HakimEthio
📣📣ኦንኮ የፓቶሎጂ ምርመራ ማእከል በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና አርማወር ሃንሰን ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ዓለም አቀፉ የካንሰር ቀንን ‹እኔም ስለ ካንሰር ያገባኛል፤ ካንሰርን በጋራ እንከላከል›! በሚል መሪ-ቃል በተካሄደው የካንሰር ግንዛቤ ማስጨበጫና መከላከያ ዝግጅት ላይ በመሳተፋችን ደስታ ተሰምቶናል።
ማእከላችን የካንሰር ህክምናን ቢቻል መከላከል፣ ካልተቻለ መርምሮና አክሞ ማዳን ይቻላል” በሚል የካንሰር ምርምራን በማስፋፋት እንደሚሰራ ቃል ይገባል።
📣📣ONCO pathology diagnostic Center is thrilled to be part of World Cancer Day under the theme “I Am and I Will: Together, We Can Fight Cancer!” Event hosted at ALERT Comprehensive Specialized Hospital and Armauer Hansen Research Institute together with Ministry of Health.
Under the theme “If Possible, Prevent Cancer; If Not, Early Detection Saves Lives”, ONCO emphasized its commitment to expanding cancer diagnostics and collaborating with hospitals and research institutions to improve cancer care and treatment across the country.
📞 0945606969 | 0949045555 | 0949112211 📞
https://g.page/r/CQhINFLCWV71EBM/review
#LeadingPathologyCenter
#WorldCancerDay #MoH #ALERTHospital #AHRI
ማእከላችን የካንሰር ህክምናን ቢቻል መከላከል፣ ካልተቻለ መርምሮና አክሞ ማዳን ይቻላል” በሚል የካንሰር ምርምራን በማስፋፋት እንደሚሰራ ቃል ይገባል።
📣📣ONCO pathology diagnostic Center is thrilled to be part of World Cancer Day under the theme “I Am and I Will: Together, We Can Fight Cancer!” Event hosted at ALERT Comprehensive Specialized Hospital and Armauer Hansen Research Institute together with Ministry of Health.
Under the theme “If Possible, Prevent Cancer; If Not, Early Detection Saves Lives”, ONCO emphasized its commitment to expanding cancer diagnostics and collaborating with hospitals and research institutions to improve cancer care and treatment across the country.
📞 0945606969 | 0949045555 | 0949112211 📞
https://g.page/r/CQhINFLCWV71EBM/review
#LeadingPathologyCenter
#WorldCancerDay #MoH #ALERTHospital #AHRI