የጨለማው ዓለም በሮችን መዝጋት || ሲየር ዶ/ር ሃብታሙ (ዳዊት) ዛሬ መጋቢት 21 /2017 🚀 የቀጥታ ስርጭት...
https://youtube.com/live/hw6KH3kk9a4?si=x6wOC2d3w1ktl86o
https://youtube.com/live/hw6KH3kk9a4?si=x6wOC2d3w1ktl86o
Youtube
- YouTube
Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
🔥1
📌 🎤
🚀 🎈 መጋቢት 21/2017 ዓም
የእሁድ አገልግሎት ላይ :-
የእግዚአብሔር ሰው ሲየር ዶር ሀብታሙ ወ/የስ
ማርቆስ 5 ፥1-17
¯¯¯¯¯¯¯
¹ ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።
² ከታንኳይቱም በወጣ ጊዜ፥ ርኵስ መንፈስ የያዘው ሰው ከመቃብር ወጥቶ ወዲያው ተገናኘው፤
³ እርሱም በመቃብር ይኖር ነበር፥ በሰንሰለትም ስንኳ ማንም ሊያስረው በዚያን ጊዜ አይችልም ነበር፤
⁴ ብዙ ጊዜ በእግር ብረትና በሰንሰለት ይታሰር ነበርና ዳሩ ግን ሰንሰለቱን ይበጣጥስ እግር ብረቱንም ይሰባብር ነበር፥ ሊያሸንፈውም የሚችል አልነበረም፤
⁵ ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር።
⁶ ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፥
⁷ በታላቅ ድምፅም እየጮኸ፦ የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ አለ፤
ይህን ቃልመሰረት በማድረግ ድንቅ መልዕክት ለጉባኤው አስተላልፈዋል ።
🚀🚀 🎺🎺 🚀🚀
🚀 🎈 መጋቢት 21/2017 ዓም
የእሁድ አገልግሎት ላይ :-
የእግዚአብሔር ሰው ሲየር ዶር ሀብታሙ ወ/የስ
ማርቆስ 5 ፥1-17
¯¯¯¯¯¯¯
¹ ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።
² ከታንኳይቱም በወጣ ጊዜ፥ ርኵስ መንፈስ የያዘው ሰው ከመቃብር ወጥቶ ወዲያው ተገናኘው፤
³ እርሱም በመቃብር ይኖር ነበር፥ በሰንሰለትም ስንኳ ማንም ሊያስረው በዚያን ጊዜ አይችልም ነበር፤
⁴ ብዙ ጊዜ በእግር ብረትና በሰንሰለት ይታሰር ነበርና ዳሩ ግን ሰንሰለቱን ይበጣጥስ እግር ብረቱንም ይሰባብር ነበር፥ ሊያሸንፈውም የሚችል አልነበረም፤
⁵ ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር።
⁶ ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፥
⁷ በታላቅ ድምፅም እየጮኸ፦ የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ አለ፤
ይህን ቃልመሰረት በማድረግ ድንቅ መልዕክት ለጉባኤው አስተላልፈዋል ።
🚀🚀 🎺🎺 🚀🚀
🔥1