የ5 ዓመት ህፃን የደፈረ የ50 ዓመት የትምህርት ቤት ጥበቃ !
ከላይ በምስሉ የምትመለከቱት ተከሳሽ አቶ ሲሳይ ረጋሳ ደብሶ የተባለው ግለሰብ ዕድሜ 50 የመኖሪያ አድራሻ ቀቤና ልዩ ወረዳ ፍቃዶ ቀበሌ ባለትዳር እና የልጆች አባት ሲሆን በቀን 20/08/2018 ዓ.ም የወትሮ ስራ የሆነውን የብራይት አካዳሚ ት/ቤት ጥበቃ እየሰራ ባለበት......
ሰዓት የት/ቤት ተማርዎች የመለቀቂያ ጊዜ ደርሶ ወላጆች ልጆቻቸውን ሲወስዱ ከተማሪዎች መካከል የ5 አመት የሆነች ህጻን ልጅ ወላጆች አርፍደው ስለነበር ይህን እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም.....
ወላጆችሽ እስከሚመጡ እኔ ጋ ትሆኛለሽ ብሎ በመታለል የራሱን ክፍል አስጋብቷት በተደጋጋሚ ከንፈሯን በመሳም እና መራቢያ አካሉዋን በጣት በመሸት ያልጠነከራ ብልቱዋንና ፊንጢጠዋን በመፈራረቅ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ.....
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙን ወለጅ እናቷ በወቅቱ ስለደረሰች ወዲያው ለህግ አካላት ስለደረሰች ግለሰቡ ለይ ክስ በመመስረት ፖሊስ ተከሳሽ ግለሰብን በቁጥጥር ስር በመዋል የምርመራ መዝገብ ተደራጅቶ ለአቃቤ ህግ በተላከው መሠረት አቃቤ ህግ ክስ ቻርጅ በመስጠት ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ሲመረምር ቆይቷል።
በዚህም መሠረት የቀቤና ልዩ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተከሳሽ ግለሰብ ለይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመስጠት በቀን 1/11/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት 7 አመት ከሁለት ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
አያይዘውም የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የወንጀል ትራፊክ አደጋ ታክቲክ ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ሳጅን ኢናያ ኃይሩ በሰጡት መግለጫ ወላጆች ልጆቻቸውን በትምህርት ቤትም ሆነ ሌሎች ቦታዎች ለይ የቅርብ ክትትል እና ጥንቃቄ በማድረግ የልጆችን አዕምሮአዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳት ከሚያስከትሉ ነገሮች መከላከል እንዳለባቸው አሳስቧል። ግዮን ማለዳ መረጃውን ያገኘው የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ነው ።
ለወላጆች ለአሳዳጊዎች የጥንቃቄ መልዕክት ከግዮን ማለዳ ፦
ልጆችን ከትምህርት ቤት ለመውሰድ የተቀመጠውን ሰዓት በጥብቅ ማክበር ተገቢ ነው። ወላጆች በምክንያት የሚዘገዩ ከሆነ ለትምህርት ቤቱ አመራር አስቀድመው በማሳወቅ ህፃኑ በዋናው አስተዳደር ቢሮ ውስጥ በአስተማሪዎች ጥበቃ ስር እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው።
ለልጆች ስለ "ጥሩ እና መጥፎ ንክኪ" ማስተማር፦ ህፃናት ገና በearly ዕድሜያቸው ማንም ሰው (የቤተሰብ አባል፣ ዘመድ፣ ጎረቤት ወይም ጥበቃ) የውስጥ ልብሳቸውን ወይም ሚስጥራዊ የሰውነት ክፍሎቻቸውን የመንካት መብት እንደሌለው ማስተማር ይገባል።
ክፍት ግንኙነት መፍጠር፦ ልጆች በዕለት ተዕለት ውሎአቸው ያጋጠማቸውን ነገር ሳይፈሩ እንዲናገሩ ማበረታታት። ማንኛውም ሰው "ይህ ሚስጥር ነው፣ ለማንም እንዳትናገር" ካላቸው ወዲያውኑ ለቤተሰብ እንዲናገሩ ማስተማር ያስፈልጋል።
በቀላሉ አለማመን፦ ልጆችን የምናውቃቸውም ቢሆኑ ከወላጅ ውጭ ለሌላ ለማንኛውም ሰው (የቅርብ ዘመድ፣ የትምህርት ቤት ሰራተኞች ወይም ጎረቤቶች) ብቻቸውን ትቶ አለመሄድ።
ውድ የግዮን ማለዳ ቤተሰቦች ህፃናት የሁላችንም ልጆች ናቸው። ከትምህርት ቤት ውጭም ሆነ በማንኛውም ስፍራ አደጋ ላይ ያሉ ወይም ብቻቸውን የቆሙ ህፃናትን ስናይ በመጠየቅና በመርዳት የዜግነት ድርሻችንን መወጣት አለብን።
የ5 አመት ህፃንን ደፍሮ 7 አመት ከ2ወር አስተማሪ ውሳኔ ነው ፍርድቤቱ የወሰነው ብላችሁ ታስባላችሁ ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
የህፃናት ጥቃት ይቁም ! አስተማሪ ውሳኔ ይወሰን !
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
ከላይ በምስሉ የምትመለከቱት ተከሳሽ አቶ ሲሳይ ረጋሳ ደብሶ የተባለው ግለሰብ ዕድሜ 50 የመኖሪያ አድራሻ ቀቤና ልዩ ወረዳ ፍቃዶ ቀበሌ ባለትዳር እና የልጆች አባት ሲሆን በቀን 20/08/2018 ዓ.ም የወትሮ ስራ የሆነውን የብራይት አካዳሚ ት/ቤት ጥበቃ እየሰራ ባለበት......
ሰዓት የት/ቤት ተማርዎች የመለቀቂያ ጊዜ ደርሶ ወላጆች ልጆቻቸውን ሲወስዱ ከተማሪዎች መካከል የ5 አመት የሆነች ህጻን ልጅ ወላጆች አርፍደው ስለነበር ይህን እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም.....
ወላጆችሽ እስከሚመጡ እኔ ጋ ትሆኛለሽ ብሎ በመታለል የራሱን ክፍል አስጋብቷት በተደጋጋሚ ከንፈሯን በመሳም እና መራቢያ አካሉዋን በጣት በመሸት ያልጠነከራ ብልቱዋንና ፊንጢጠዋን በመፈራረቅ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ.....
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙን ወለጅ እናቷ በወቅቱ ስለደረሰች ወዲያው ለህግ አካላት ስለደረሰች ግለሰቡ ለይ ክስ በመመስረት ፖሊስ ተከሳሽ ግለሰብን በቁጥጥር ስር በመዋል የምርመራ መዝገብ ተደራጅቶ ለአቃቤ ህግ በተላከው መሠረት አቃቤ ህግ ክስ ቻርጅ በመስጠት ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ሲመረምር ቆይቷል።
በዚህም መሠረት የቀቤና ልዩ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተከሳሽ ግለሰብ ለይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመስጠት በቀን 1/11/2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት 7 አመት ከሁለት ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
አያይዘውም የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የወንጀል ትራፊክ አደጋ ታክቲክ ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ሳጅን ኢናያ ኃይሩ በሰጡት መግለጫ ወላጆች ልጆቻቸውን በትምህርት ቤትም ሆነ ሌሎች ቦታዎች ለይ የቅርብ ክትትል እና ጥንቃቄ በማድረግ የልጆችን አዕምሮአዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳት ከሚያስከትሉ ነገሮች መከላከል እንዳለባቸው አሳስቧል። ግዮን ማለዳ መረጃውን ያገኘው የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ነው ።
ለወላጆች ለአሳዳጊዎች የጥንቃቄ መልዕክት ከግዮን ማለዳ ፦
ልጆችን ከትምህርት ቤት ለመውሰድ የተቀመጠውን ሰዓት በጥብቅ ማክበር ተገቢ ነው። ወላጆች በምክንያት የሚዘገዩ ከሆነ ለትምህርት ቤቱ አመራር አስቀድመው በማሳወቅ ህፃኑ በዋናው አስተዳደር ቢሮ ውስጥ በአስተማሪዎች ጥበቃ ስር እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው።
ለልጆች ስለ "ጥሩ እና መጥፎ ንክኪ" ማስተማር፦ ህፃናት ገና በearly ዕድሜያቸው ማንም ሰው (የቤተሰብ አባል፣ ዘመድ፣ ጎረቤት ወይም ጥበቃ) የውስጥ ልብሳቸውን ወይም ሚስጥራዊ የሰውነት ክፍሎቻቸውን የመንካት መብት እንደሌለው ማስተማር ይገባል።
ክፍት ግንኙነት መፍጠር፦ ልጆች በዕለት ተዕለት ውሎአቸው ያጋጠማቸውን ነገር ሳይፈሩ እንዲናገሩ ማበረታታት። ማንኛውም ሰው "ይህ ሚስጥር ነው፣ ለማንም እንዳትናገር" ካላቸው ወዲያውኑ ለቤተሰብ እንዲናገሩ ማስተማር ያስፈልጋል።
በቀላሉ አለማመን፦ ልጆችን የምናውቃቸውም ቢሆኑ ከወላጅ ውጭ ለሌላ ለማንኛውም ሰው (የቅርብ ዘመድ፣ የትምህርት ቤት ሰራተኞች ወይም ጎረቤቶች) ብቻቸውን ትቶ አለመሄድ።
ውድ የግዮን ማለዳ ቤተሰቦች ህፃናት የሁላችንም ልጆች ናቸው። ከትምህርት ቤት ውጭም ሆነ በማንኛውም ስፍራ አደጋ ላይ ያሉ ወይም ብቻቸውን የቆሙ ህፃናትን ስናይ በመጠየቅና በመርዳት የዜግነት ድርሻችንን መወጣት አለብን።
የ5 አመት ህፃንን ደፍሮ 7 አመት ከ2ወር አስተማሪ ውሳኔ ነው ፍርድቤቱ የወሰነው ብላችሁ ታስባላችሁ ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
የህፃናት ጥቃት ይቁም ! አስተማሪ ውሳኔ ይወሰን !
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤19😭11👎9🤬4🥱2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሜዳ ውስጥ ጭዋታ እየዳኝ በነበረት ጊዜ ከ50በላይ ደጋፊወች ወደ ሜዳ ዘለው በመግባት ዳኛ የደበደቡ ወጣቶች
ከላይ በቪዲዮ እንደምታዩት ሰሞኑን በጅማ ስታዲየም የክረምት ውድድር ላይ ከፍተኛ ድብደባ ሲደርስበት የታየው ወጣቱ ዳኛ መታደል አበራ ፤ የብስራተ FM ስፖርት ጋዜጠኛ ባንቺ አበራ ወንድም መሆኑ ታውቋል።
የቀድሞ የጅማ አባ ቡና ክለብ ግብ ጠባቂ የነበረው መታደል አበራ በኦሮሚያ ሻምፒዮና በደረሰበት የጉልበት ጉዳት ምክኒያት በጊዜ እግር ኳስ አቁሞ ነበር።
የስፖርት ፍቅሩ ወደ ሚወደው የዳኝነት ሙያ የመራው ወጣቱ መታደል ኮርስ ወስዶ የተለያዩ ውድድሮችን በመምራት ይታወቃል።
ክረምት ጅማ ከተማ የሚዘጋጅ ውድድር ላይ በኮሚሽኑ ተመድቦ ውድድር እየመራ ለዋንጫ የሚደረግ ጨዋታ አቻ አልቆ በመለያ ምት ከተለያዩ በኋላ ነበር ..ከፍተኛ ድብደባ ደርሶበት ሆስፒታል የገባው ። (ቪዲዮው Ghion Maleda ቴሌራግም ቻናል ላይ በአሳዛኝ ሁኔታ ማግኝት ትችላላችሁ )
የ27 አመቱ ወጣቱ ዳኛ በ ጅማ ፍሮምሲስ ሆስፒታል ህክምና ክትትል በማድረግ የአፍንጫ ስብራት ኦፕራሲዮን ከተሰራ በኋላ ዛሬ በተሻለ ጤንነት ከሆስፒታሉ መውጣቱን እህቱ Banchi Abera አረጋግጣለች።
አብዛኞቹ ደጋፊዎች በቪዲዮ ላይ እንደሚታየው በግልጽ ማንነታቸው ይታወቃል አንድን ሰው ከ50 በላይ ሰው በደቦ እያሮሯጡ መደብደብ ምን አይነት ጭካኔ ነው?
በተለይ በኢትዮጵያ እግርኳስ በየትኛውም አካባቢ መሰል ስፓርታዊ ጭዋነት የጎዳላቸው ተግባራት ይፈፀማሉ ። ይሄንን ችግር በላቂነት መፍታት የሚቻለው እንዴት ነው ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ከላይ በቪዲዮ እንደምታዩት ሰሞኑን በጅማ ስታዲየም የክረምት ውድድር ላይ ከፍተኛ ድብደባ ሲደርስበት የታየው ወጣቱ ዳኛ መታደል አበራ ፤ የብስራተ FM ስፖርት ጋዜጠኛ ባንቺ አበራ ወንድም መሆኑ ታውቋል።
የቀድሞ የጅማ አባ ቡና ክለብ ግብ ጠባቂ የነበረው መታደል አበራ በኦሮሚያ ሻምፒዮና በደረሰበት የጉልበት ጉዳት ምክኒያት በጊዜ እግር ኳስ አቁሞ ነበር።
የስፖርት ፍቅሩ ወደ ሚወደው የዳኝነት ሙያ የመራው ወጣቱ መታደል ኮርስ ወስዶ የተለያዩ ውድድሮችን በመምራት ይታወቃል።
ክረምት ጅማ ከተማ የሚዘጋጅ ውድድር ላይ በኮሚሽኑ ተመድቦ ውድድር እየመራ ለዋንጫ የሚደረግ ጨዋታ አቻ አልቆ በመለያ ምት ከተለያዩ በኋላ ነበር ..ከፍተኛ ድብደባ ደርሶበት ሆስፒታል የገባው ። (ቪዲዮው Ghion Maleda ቴሌራግም ቻናል ላይ በአሳዛኝ ሁኔታ ማግኝት ትችላላችሁ )
የ27 አመቱ ወጣቱ ዳኛ በ ጅማ ፍሮምሲስ ሆስፒታል ህክምና ክትትል በማድረግ የአፍንጫ ስብራት ኦፕራሲዮን ከተሰራ በኋላ ዛሬ በተሻለ ጤንነት ከሆስፒታሉ መውጣቱን እህቱ Banchi Abera አረጋግጣለች።
አብዛኞቹ ደጋፊዎች በቪዲዮ ላይ እንደሚታየው በግልጽ ማንነታቸው ይታወቃል አንድን ሰው ከ50 በላይ ሰው በደቦ እያሮሯጡ መደብደብ ምን አይነት ጭካኔ ነው?
በተለይ በኢትዮጵያ እግርኳስ በየትኛውም አካባቢ መሰል ስፓርታዊ ጭዋነት የጎዳላቸው ተግባራት ይፈፀማሉ ። ይሄንን ችግር በላቂነት መፍታት የሚቻለው እንዴት ነው ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤21🤣10🥱5🖕4🤔2🤬2
" ኢትዮጵያ የቀይ ባህር መዳረሻዋን ያጣችው በውስጥ ድክመት እንጂ በጠላት ብርታት አይደለም " - ዐብይ አሕመድ ጠ/ሚ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው የብሔራዊ ምክክር ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ ለሺህ ዓመታት በባለቤትነት ያስተዳደረችውን የቀይ ባህር በር ያጣችው በጠላት ብርታት ሳይሆን በውስጥ ድክመትና በፖለቲካዊ ሸፍጥ መሆኑን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ በተለይ ሲናገሩ፣ " ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን፣ በባለቤትነት የያዘችውን፣ ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠ መንግስት፣ ያልተወያየ መንግስት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋናው ምክንያት በውስጥ ያለን ስንፍና እንጂ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል ስለነበረ፣ ስላለ፣ ስለሚኖር አይደለም " ብለዋል።
ሀገሪቱ ስትዳከም ጣልቃ ስለሚገቡ ኃይሎችም ሲናገሩ፣ " ሁልጊዜም ጥቅማችን አሳልፈን የምንሰጠው ስንገነባ ያልነበሩ፣ ስንሿኮት ስንጣላ የሚያንዣቡ አሞሮች ስላሉ ነው " ብለዋል።
" አሞራ ሲታረድ ይመጣል፤ ሲገነባ የለም፤ ህዳሴን ስንገነባ እኛ ጋር አልነበሩም፣ ከተሞቻችን ሲያሸበርቁ እኛ ጋር ያልነበሩ፣ ልማት ስንጀምር እኛ ጋር ያልነበሩ፣ እርስ በርስ ስንጨቃጨቅ ግን ከየት መጡ ሳይባሉ ጥይት ሲያቀብሉ፣ ብር ሲያቀብሉ፣ በሚዲያ ፕሮፖጋንዳ ሲያደርጉ ይታያል" ሲሉም ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ " እጅግ የተከበረው የኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ነገር ልብ እንዲል እፈልጋለሁ " በማለት፣ " ምንም ጉዳይ በውስጥ ቢያከራክረን፣ ምንም ጉዳይ በውስጥ ቢያጨቃጭቀን፣ እንዲህ ባለው መድረክ መነጋገር፣ መወያየት፣ መፍታት ስለምንችል...
ለሌሎች ኃይሎች ጥቅም የኢትዮጵያን መሻትና ብሔራዊ ፍላጎት አሳልፈን የምንሰጥ፣ በታሪክ ውስጥ እንክርዳድ ሆነን የምንታይ ዜጎች ላለመሆን እያንዳንዳችን ጥረት ማድረግ ይኖርብናል " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ጥቅም ላይ ለሚደራደሩ የውጭ ኃይሎችም ጠንካራ መልዕክት አስተላልፈዋል።
" በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣቡ አሞሮች ያለኝ መልዕክት፤ ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን " ብለዋል።
" የተረፈንን የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር፣ የትኛውም አሞራ በጉልበት ከየትኛውም ቅርጫ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ አይችልም።
ስንፈልግ ስንወድ ለማጋራት ዝግጁ ነን፤ ከፈቃዳችን ውጭ ግን ለሺህ ዓመታት የኖረችና የጸናች ኢትዮጵያ አሁን ባለው ፕሮፖጋንዳ ትዘናጋለች፣ ጥቅሟን አሳልፋ ትሰጣለች ብሎ መገመት ከንቱ ምኞት ነው " ሲሉም ገልጸዋል።
" ከወዲው የእኛን ታሪክ በትክክለኛው መንገድ አገላብጣችሁና አውቃችሁ፣ ቀልባችሁን በመመለስ ለጋራ ጥቅም በጋራ እንድንሰራ ጥሪዬን ላቀርብላችሁ እፈልጋለሁ " ሲሉ መልዕክታቸውን አጠናቀዋል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው የብሔራዊ ምክክር ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ ለሺህ ዓመታት በባለቤትነት ያስተዳደረችውን የቀይ ባህር በር ያጣችው በጠላት ብርታት ሳይሆን በውስጥ ድክመትና በፖለቲካዊ ሸፍጥ መሆኑን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ በተለይ ሲናገሩ፣ " ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን፣ በባለቤትነት የያዘችውን፣ ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠ መንግስት፣ ያልተወያየ መንግስት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋናው ምክንያት በውስጥ ያለን ስንፍና እንጂ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል ስለነበረ፣ ስላለ፣ ስለሚኖር አይደለም " ብለዋል።
ሀገሪቱ ስትዳከም ጣልቃ ስለሚገቡ ኃይሎችም ሲናገሩ፣ " ሁልጊዜም ጥቅማችን አሳልፈን የምንሰጠው ስንገነባ ያልነበሩ፣ ስንሿኮት ስንጣላ የሚያንዣቡ አሞሮች ስላሉ ነው " ብለዋል።
" አሞራ ሲታረድ ይመጣል፤ ሲገነባ የለም፤ ህዳሴን ስንገነባ እኛ ጋር አልነበሩም፣ ከተሞቻችን ሲያሸበርቁ እኛ ጋር ያልነበሩ፣ ልማት ስንጀምር እኛ ጋር ያልነበሩ፣ እርስ በርስ ስንጨቃጨቅ ግን ከየት መጡ ሳይባሉ ጥይት ሲያቀብሉ፣ ብር ሲያቀብሉ፣ በሚዲያ ፕሮፖጋንዳ ሲያደርጉ ይታያል" ሲሉም ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ " እጅግ የተከበረው የኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ነገር ልብ እንዲል እፈልጋለሁ " በማለት፣ " ምንም ጉዳይ በውስጥ ቢያከራክረን፣ ምንም ጉዳይ በውስጥ ቢያጨቃጭቀን፣ እንዲህ ባለው መድረክ መነጋገር፣ መወያየት፣ መፍታት ስለምንችል...
ለሌሎች ኃይሎች ጥቅም የኢትዮጵያን መሻትና ብሔራዊ ፍላጎት አሳልፈን የምንሰጥ፣ በታሪክ ውስጥ እንክርዳድ ሆነን የምንታይ ዜጎች ላለመሆን እያንዳንዳችን ጥረት ማድረግ ይኖርብናል " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ጥቅም ላይ ለሚደራደሩ የውጭ ኃይሎችም ጠንካራ መልዕክት አስተላልፈዋል።
" በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ለሚያንዣቡ አሞሮች ያለኝ መልዕክት፤ ከብቱን መርጠን የምንገዛ እኛ ነን፤ የቅርጫውን ባለቤት የምንወስን እኛ ነን " ብለዋል።
" የተረፈንን የማንፈልገውን ካልሆነ በቀር፣ የትኛውም አሞራ በጉልበት ከየትኛውም ቅርጫ ላይ አንዲት ኪሎ ስጋ መውሰድ አይችልም።
ስንፈልግ ስንወድ ለማጋራት ዝግጁ ነን፤ ከፈቃዳችን ውጭ ግን ለሺህ ዓመታት የኖረችና የጸናች ኢትዮጵያ አሁን ባለው ፕሮፖጋንዳ ትዘናጋለች፣ ጥቅሟን አሳልፋ ትሰጣለች ብሎ መገመት ከንቱ ምኞት ነው " ሲሉም ገልጸዋል።
" ከወዲው የእኛን ታሪክ በትክክለኛው መንገድ አገላብጣችሁና አውቃችሁ፣ ቀልባችሁን በመመለስ ለጋራ ጥቅም በጋራ እንድንሰራ ጥሪዬን ላቀርብላችሁ እፈልጋለሁ " ሲሉ መልዕክታቸውን አጠናቀዋል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤13👍6🤬4🤣4🤝2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ድንግልናሽን በስንት አመትሽ ነው ያጣሽው ተብላ ስትጠየቅ ፍልቅልቅ ብላ እየሳቀች ካለ ሀፍረት በ 16 አመቴ ያለችው ወጣት
ይህች በቪዲዮ ከላይ የምትመለከቷት ልጅ ድንግልናሽን በስንት አመትሽ ነው ያጣሽው ተብላ ስትጠየቅ ፍልቅልቅ ብላ እየሳቀች ካለ ሀፍረት በ 16 አመቴ ትላለች
ሌላኛው የአርሰናል ማልያ የለበሰች ልጅ ደግሞ ከ1 አመት በፊት በ18 አመቴ በማለት እንደምናት በመማል ትናገራለች ።
ቆይ ግን ማፈሩ ከኛ ሆነ በቃ አንድ ሴት ሳታገባ ክብሯን አሳልፋ መስጠቷ ሊያሳፍራት እሚገባ እንጂ እንዲህ በጀብድ በአደባባይ እሚመሰከርለት ጉዳይ አልነበረም እሷ ብቻ ሳትሆን የሌሎችንም በ Ghion Maleda ቴሌግራም ቻናል ያገኙታል በ 16 እና 17 አመታቸው ክብራቸውን እንዳጡ በኩራት ሲናገሩ ነበር።
በባህላችንና በሃይማኖታችን ድንግልናን ጠብቆ ለትዳር መብቃት እጅግ ትልቅ ክብርና ኩራት ተደርጎ ይወሰዳል። ይህንን ማጣት አልፎ ተርፎም በአደባባይ መናገር እንደ ነውር ይቆጠራል።
ማህበራዊ ሚዲያዎችና የምዕራባውያን ባህል ተጽዕኖ በወጣቱ ትውልድ ላይ ትልቅ ለውጥ እያመጡ ነው። ። via ቤኪ
"ነውር" ወይም "ሚስጢር" የሚባሉ የግል ጉዳዮች በጎዳና ላይ ቃለ-መጠይቆች በማድረግ ወደ አደባባይ ማምጣት ትክክል ነው አይደለም ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ይህች በቪዲዮ ከላይ የምትመለከቷት ልጅ ድንግልናሽን በስንት አመትሽ ነው ያጣሽው ተብላ ስትጠየቅ ፍልቅልቅ ብላ እየሳቀች ካለ ሀፍረት በ 16 አመቴ ትላለች
ሌላኛው የአርሰናል ማልያ የለበሰች ልጅ ደግሞ ከ1 አመት በፊት በ18 አመቴ በማለት እንደምናት በመማል ትናገራለች ።
ቆይ ግን ማፈሩ ከኛ ሆነ በቃ አንድ ሴት ሳታገባ ክብሯን አሳልፋ መስጠቷ ሊያሳፍራት እሚገባ እንጂ እንዲህ በጀብድ በአደባባይ እሚመሰከርለት ጉዳይ አልነበረም እሷ ብቻ ሳትሆን የሌሎችንም በ Ghion Maleda ቴሌግራም ቻናል ያገኙታል በ 16 እና 17 አመታቸው ክብራቸውን እንዳጡ በኩራት ሲናገሩ ነበር።
በባህላችንና በሃይማኖታችን ድንግልናን ጠብቆ ለትዳር መብቃት እጅግ ትልቅ ክብርና ኩራት ተደርጎ ይወሰዳል። ይህንን ማጣት አልፎ ተርፎም በአደባባይ መናገር እንደ ነውር ይቆጠራል።
ማህበራዊ ሚዲያዎችና የምዕራባውያን ባህል ተጽዕኖ በወጣቱ ትውልድ ላይ ትልቅ ለውጥ እያመጡ ነው። ። via ቤኪ
"ነውር" ወይም "ሚስጢር" የሚባሉ የግል ጉዳዮች በጎዳና ላይ ቃለ-መጠይቆች በማድረግ ወደ አደባባይ ማምጣት ትክክል ነው አይደለም ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤17😭12🤪5🤬3🤣3🥱2👎1🤔1🖕1
ስምንተኛው ሺ ማለት ይሄን ይሄን እያዩ ነው። ቲክቶክ ላይ atif_አቲፍ የተባለው ወጣት የሚጥይቃቸው ጥያቄዎችና ምላሾች እጅግ አደገኛና አስደንጋጭ ነው ለትውልዱ ። የልጁ ተግባሩን ማቆም አለበት ። ቆይ ወላጅስ እንዴት እንዴት አድርጎ ቢያሳድጋቸው ነው የፈጣሪ ያለህ 😭
🤬16❤13🤣5🤪4🙏3🥱3🍌3🤝2👎1
Ghion Maleda
በእድሜ የምትበልጥን ሴት ማግባት ጥሩ ነው ወይስ አይደለም? ድሬደዋ ተወልዳ በአሁን ሰአት በአሜሪካ ኒውዮርክ ነዋሪ የሆነችው ሮዛ በሶሻል ሚዲያ መነጋገሪያ ሆናለች። ከላይ በቪዲዮ እንደምትመለከቱት ከፍቅረኛዋ ጋር ሆና የምትለቃቸው ቪዲዮዎች ብዙ አስተያየቶችን እያስተናገደ ቢሆንም ሁለቱ ጥንዶች ግን ሳይከፉ በቀልድ መልክ ምላሽ እየሰጡበት ነው። ድሬዳዋ የተወለደችው ሮዛ ህይወትን ቀለል አድርጋ የምትኖር…
#Update
በእድሜ ከ20 አመታት በላይ የምትበልጥን ሴት ማግባት መጨረሻው ይሄ ይሆን ?
ድሬደዋ ተወልዳ በአሁን ሰአት በአሜሪካ ኒውዮርክ ነዋሪ የሆነችው የ56 አመቷ ሮዛ በ30ዎቹ መጀመሪያ የሆነ ወጣት በማግባት በሶሻል ሚዲያ መነጋገሪያ መሆኗን ከወረቶች በፊት አጋርተናችሁ ነበር ።
ከላይ በቪዲዮ እንደምትመለከቱት ከፍቅረኛዋ ጋር ሆና የምትለቃቸው ቪዲዮዎች ብዙ አስተያየቶችን እያስተናገደ ቢሆንም ሁለቱ ጥንዶች ግን ሳይከፉ በቀልድ መልክ ምላሽ እየሰጡበት ነበር።
ድሬዳዋ የተወለደችው ሮዛ ህይወትን ቀለል አድርጋ የምትኖር ሰው እንደሆነች ወዳጆቿ ይናገራሉ። ከወራቶች በኋላ በቪዲዮ እንደመትመለከቱት በእንባ ተሞልታ በተሰበረ ልብ መለያየታቸው አብስራልች
አሁን አሁን ወጣቱ በእድሜ የምትበልጠውን ሴት እያገባ ይገኛል። አንዳንዱ ፍቅር ካለ እድሜ ችግር የለውም ይላል ልላዉ ደግሞ ይተቻል። እስኪ ሃሳብ ስጡበት?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በእድሜ ከ20 አመታት በላይ የምትበልጥን ሴት ማግባት መጨረሻው ይሄ ይሆን ?
ድሬደዋ ተወልዳ በአሁን ሰአት በአሜሪካ ኒውዮርክ ነዋሪ የሆነችው የ56 አመቷ ሮዛ በ30ዎቹ መጀመሪያ የሆነ ወጣት በማግባት በሶሻል ሚዲያ መነጋገሪያ መሆኗን ከወረቶች በፊት አጋርተናችሁ ነበር ።
ከላይ በቪዲዮ እንደምትመለከቱት ከፍቅረኛዋ ጋር ሆና የምትለቃቸው ቪዲዮዎች ብዙ አስተያየቶችን እያስተናገደ ቢሆንም ሁለቱ ጥንዶች ግን ሳይከፉ በቀልድ መልክ ምላሽ እየሰጡበት ነበር።
ድሬዳዋ የተወለደችው ሮዛ ህይወትን ቀለል አድርጋ የምትኖር ሰው እንደሆነች ወዳጆቿ ይናገራሉ። ከወራቶች በኋላ በቪዲዮ እንደመትመለከቱት በእንባ ተሞልታ በተሰበረ ልብ መለያየታቸው አብስራልች
አሁን አሁን ወጣቱ በእድሜ የምትበልጠውን ሴት እያገባ ይገኛል። አንዳንዱ ፍቅር ካለ እድሜ ችግር የለውም ይላል ልላዉ ደግሞ ይተቻል። እስኪ ሃሳብ ስጡበት?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤40🤣36💔13🤪9😭7👍5🥱4👻2🤬1
ሴት መስሎ በመቅረብ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።
10/11/2018ዓ/ም | በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ሴት መስሎ በመቅረብ ህብረተሰቡን ለመሸወድ እና የተለያየ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር በሜጦማ ቀበሌ ልዩ ስሙ መምህራን መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ታውቋል።
አቡሽ የተባለውና የትውልድ ስፍራው በምዕራብ ባደዋቾ ቆቶ ቀበሌ የሆነው ይህ ግለሰብ ወንድነቱን በመደበቅ ራሱን ሙሉ በሙሉ ወደ ሴትነት በመለወጥ ህዝብን ሲያታልል እንደነበር ተገልጿል።
ግለሰቡ የወንጀል ዓላማውን ለማሳካት የሴት ቀሚስ ፣ ሰው ሰራሽ ፀጉር (ዊግ) እና የሴት ጡት መያዣ በመጠቀም ራሱን በመለወጥ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ ነበር።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አድማሱ ሱሎሮ እንደገለጹት ግለሰቡ በተደረገበት የህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም በጸጥታ ኃይሎች ተይዞ ጥልቀት ያለው ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
Via፦ ሺንሽቾ መንግስት ኮሙኒኬሽን
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
10/11/2018ዓ/ም | በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ሴት መስሎ በመቅረብ ህብረተሰቡን ለመሸወድ እና የተለያየ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር በሜጦማ ቀበሌ ልዩ ስሙ መምህራን መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ታውቋል።
አቡሽ የተባለውና የትውልድ ስፍራው በምዕራብ ባደዋቾ ቆቶ ቀበሌ የሆነው ይህ ግለሰብ ወንድነቱን በመደበቅ ራሱን ሙሉ በሙሉ ወደ ሴትነት በመለወጥ ህዝብን ሲያታልል እንደነበር ተገልጿል።
ግለሰቡ የወንጀል ዓላማውን ለማሳካት የሴት ቀሚስ ፣ ሰው ሰራሽ ፀጉር (ዊግ) እና የሴት ጡት መያዣ በመጠቀም ራሱን በመለወጥ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ ነበር።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አድማሱ ሱሎሮ እንደገለጹት ግለሰቡ በተደረገበት የህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም በጸጥታ ኃይሎች ተይዞ ጥልቀት ያለው ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
Via፦ ሺንሽቾ መንግስት ኮሙኒኬሽን
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤13🤪8🤣7👍3🥱2🤬1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰርፕራይዝ አድራጊ ወጣቶች አሳዛኝ የወጣት ምት ለቅሶ ላይ በመገኝት የሟች ፍቅረኛ የላከችውን ሰርፕራይዝ ለቤተሰቡ አስረከቡ !
እኒሁ ከላይ በቪዲዮ የምትመለከቷቸው ሰርፕራይዝ አድራጊ የሆኑ እንስቶች በወላይታ ሶዶ ከተማ እንደሚገኙ በሚጠቅስ አንድ ደንበኛቸው ከአረብ ሀገር እንደምትኖር በመጠቀስ ፍቅረኛዋ እንደሞተና ለሟች ወይም ለሟች ቤተሰቦች ከፍቅረኛው ነው የተላከ በማለት ሰርፕራይዝ አደርጉልኝ ትላቸዋለች ።
እኒሁ ሰርፕራይዝ አድራጊ ወጣቶችም አሳዛኝ የወጣት ምት ለቅሶ ላይ በመገኝት ሰው በሙሉ አሳዝኖ ባለበት ሰዓት ለቅሶው ላይ እያለቀሱ በመግባት የዴሊቨርያቸውን ስም ገልጸው እያለቀሱ ወደ ለቅሶው ቤት ሲገቡ እና ሰውን ሲያላቅሱ እና ሌሎችንም ነገሮች ሲያደርጉ ከላይ በቪዲዮ ይታያሉ ።
ወጣቶች ለስራ ያላቸው ፍላጎት አለማድነቅ አይቻልም ነገር ግን የማህበረሰብ ወግ ባህል ልማድ የማክበር ግዴታ አለባቸው ። ሰርፕራይዝ ለደስታ ሲሆን እንጂ ለለቅሶ ታይቶ ተሰምቶም አይታወቅም ለሟች ወይም የሟች ቤተሰቦች የምን ሰርፕራይዝ ነው የሚደረገው!?
ምን አይነት ነገር ነው አልተግባብቶም የሆነ ዘመን ላይ ነው ያለነው ግን ?ሰርፕራይዝ ለደስታ ነው እንጂ ለሀዘን ይደረጋል ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
እኒሁ ከላይ በቪዲዮ የምትመለከቷቸው ሰርፕራይዝ አድራጊ የሆኑ እንስቶች በወላይታ ሶዶ ከተማ እንደሚገኙ በሚጠቅስ አንድ ደንበኛቸው ከአረብ ሀገር እንደምትኖር በመጠቀስ ፍቅረኛዋ እንደሞተና ለሟች ወይም ለሟች ቤተሰቦች ከፍቅረኛው ነው የተላከ በማለት ሰርፕራይዝ አደርጉልኝ ትላቸዋለች ።
እኒሁ ሰርፕራይዝ አድራጊ ወጣቶችም አሳዛኝ የወጣት ምት ለቅሶ ላይ በመገኝት ሰው በሙሉ አሳዝኖ ባለበት ሰዓት ለቅሶው ላይ እያለቀሱ በመግባት የዴሊቨርያቸውን ስም ገልጸው እያለቀሱ ወደ ለቅሶው ቤት ሲገቡ እና ሰውን ሲያላቅሱ እና ሌሎችንም ነገሮች ሲያደርጉ ከላይ በቪዲዮ ይታያሉ ።
ወጣቶች ለስራ ያላቸው ፍላጎት አለማድነቅ አይቻልም ነገር ግን የማህበረሰብ ወግ ባህል ልማድ የማክበር ግዴታ አለባቸው ። ሰርፕራይዝ ለደስታ ሲሆን እንጂ ለለቅሶ ታይቶ ተሰምቶም አይታወቅም ለሟች ወይም የሟች ቤተሰቦች የምን ሰርፕራይዝ ነው የሚደረገው!?
ምን አይነት ነገር ነው አልተግባብቶም የሆነ ዘመን ላይ ነው ያለነው ግን ?ሰርፕራይዝ ለደስታ ነው እንጂ ለሀዘን ይደረጋል ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤15😁15💔8😭7🤬4🥱2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ ከሌሊቱ 6ሰአት በሚደረገው የሶስተኛ ደረጃ የዓለም ዋን ጭዋታ ፍልሚያ ላይ የትኛው ቡድን እንደሚያሸንፍ ከላይ በቪዲዮ የምትመለከቱት "ሾክ" አስቀድሞ ተናግሯል።
100% የትንበያ ስኬት ያስመዘገበው የዱባዩ አስደናቂ ጭልፊት ‘ሾክ’ (Shawk the Hawk) ግምቱን መስጠት ቀጥሏል።
በዱባይ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በትክክል በመገመት ዝናው የናኘው ይህ አስገራሚ ጭልፊት፣ የጀመረውን አስደናቂ ጉዞ ወደ ፍፃሜው አሳድጓል።
እስካሁን የገመታቸው ጨዋታዎች በሙሉ አንድም ሳይስት በትክክል ደርሰዋል። ግብፅ አውስትራሊያን፣ስፔን ኦስትሪያን፣ሞሮኮ ኔዘርላንድስን፦ስፔን በቤልጂየም ላይ፣እንግሊዝ በኖርዌይ ላይ....
እንዲሁም ፈረንሳይ በሞሮኮ ላይ ድል እንደሚያስመዘግቡ ገምቶ ሶስቱም ልክ እንደተናገረው በትክክል ደርሰዋል!ፈረንሳይ እንግሊዝን በማሸነፍ የዓለም ዋንጫውን በ3ኛነት (የነሐስ ሜዳሊያ) እንደምታጠናቅቅ ተንብዮአል!
ለመሆኑ ይሄ ጭልፊት የ100% ስኬት ታሪኩን ነገስ ያስጠብቅ ይሆን? ወይስ እንግሊዞች የሾክን ግምት ውድቅ ያደርጉታል? የእናንተስ ግምት ምንድነው? ከታች በኮሜንት አጋሩን!
Via፦ Gulf News
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
100% የትንበያ ስኬት ያስመዘገበው የዱባዩ አስደናቂ ጭልፊት ‘ሾክ’ (Shawk the Hawk) ግምቱን መስጠት ቀጥሏል።
በዱባይ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በትክክል በመገመት ዝናው የናኘው ይህ አስገራሚ ጭልፊት፣ የጀመረውን አስደናቂ ጉዞ ወደ ፍፃሜው አሳድጓል።
እስካሁን የገመታቸው ጨዋታዎች በሙሉ አንድም ሳይስት በትክክል ደርሰዋል። ግብፅ አውስትራሊያን፣ስፔን ኦስትሪያን፣ሞሮኮ ኔዘርላንድስን፦ስፔን በቤልጂየም ላይ፣እንግሊዝ በኖርዌይ ላይ....
እንዲሁም ፈረንሳይ በሞሮኮ ላይ ድል እንደሚያስመዘግቡ ገምቶ ሶስቱም ልክ እንደተናገረው በትክክል ደርሰዋል!ፈረንሳይ እንግሊዝን በማሸነፍ የዓለም ዋንጫውን በ3ኛነት (የነሐስ ሜዳሊያ) እንደምታጠናቅቅ ተንብዮአል!
ለመሆኑ ይሄ ጭልፊት የ100% ስኬት ታሪኩን ነገስ ያስጠብቅ ይሆን? ወይስ እንግሊዞች የሾክን ግምት ውድቅ ያደርጉታል? የእናንተስ ግምት ምንድነው? ከታች በኮሜንት አጋሩን!
Via፦ Gulf News
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤16🔥2👏2😁1👻1🤪1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አምለሰት ሙጨ በፈጠረሽ ፖድካስት ይቅርብሽ ከላይ ቪዲዮ ላይ እንደምታዩት
ያሲኖ ፦ ሲክስ ፓክ አለኝ !
አምለሰት ፦ ስፖርት ሰርተህ ነው እርቦህ ?
ያሲኖ ፦ ሲክስ ፓክ ያለው ሁሉ ረሃብተኛ ነው እንዴ ?
ኸረ በደመነፍስ አትጠይቂ !ቴዲን እንወደዋለን እናከብረዋለን የቴዲን ስም በክፉ አታስነሺ !
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ያሲኖ ፦ ሲክስ ፓክ አለኝ !
አምለሰት ፦ ስፖርት ሰርተህ ነው እርቦህ ?
ያሲኖ ፦ ሲክስ ፓክ ያለው ሁሉ ረሃብተኛ ነው እንዴ ?
ኸረ በደመነፍስ አትጠይቂ !ቴዲን እንወደዋለን እናከብረዋለን የቴዲን ስም በክፉ አታስነሺ !
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤12🤣10🥱4🖕4
የ4 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የነፃ ትምህርት ዕድል ተወዳድሮ ያሸነፈው ተማሪ ኃይሌ አዳነ
የ4 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የነፃ ትምህርት ዕድል ተወዳድሮ በማሸነፍ 11 የአሜሪካ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች መግባት መቻሉን ያረጋገጠው ተማሪ ኃይሌ አዳነ ትውልድ እና እድገቱ በአሶሳ ከተማ ነው።
የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአሶሳ ከተማ የተከታተለው ተማሪ ኃይሌ፤ ያገኘው ዕድል በዓለም ላይ ለመግባት እጅግ በጣም ከባድ ውድድር የሚጠይቁ እና የዓለምን ታሪክ የቀየሩ ሰዎችን ያፈሩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ናቸው።
ተማሪ ኃይሌ ነፃ የትምህርት ዕድል ካሸነፈባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ማሳቹሴትስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ፣ ፕሪንስተን ዩኒቨርሲቲ እና ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ፔንስልቬንያ ይገኙበታል።
ከቅዳሜ ማለዳ ፋና 90 ጋር ቆይታ ያደረገው ተማሪ ኃይሌ በራሱ ተነሳሽነት የተለያዩ የኦንላይን አማራጮችን በመጠቀም ዌብዴቨሎፕመንት ይማር እንደነበር ተናግሯል።
የክረምት ወቅትን አዳዲስ ክህሎቶችን ለመማር ባለው ጉጉት በአዲስኮደር የኮዲንግ ስልጠና በሀገር ውስጥ፤ ቲኤኤስኤስ እና ዋይዋይኤኤስ የተሰኙ ፕሮግራሞችን ደግሞ በአሜሪካ እና ዚምባቡዌ ተከታትሏል።
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሰመር ካምፕ ስልጠናም በዘርፉ ልምድ ያላቸው መምህራን ከመሰረታዊ ጽንሰ ሀሳብ ጀምሮ እስከ የተለያዩ ደረጃዎችን በማለፍ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂዎችን በግልጽ እና በተግባር ቀስሟል።
ኃይሌ እና ጓደኞቹ ያገኙትን ዕውቀት በመጠቀም የአየር ንብረት ድርቅን የመጪዎቹን 6 ወራት አስቀድሞ በ95 በመቶ ትክክለኛነት ደረጃ መተንበይ የሚችል የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሞዴል አበልጽገዋል።
የዌብዴቨሎፕመንት ክህሎቱን ከየአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ጋር በማዋሃድ (ethioexam.et) የተሰኘ ተማሪዎች ለሀገር አቀፍ ፈተና እንዲዘጋጁ የሚረዳ የትምህርት መተግበሪያ ያበለጸገ ሲሆን፤ መተግበሪያው ከ20 ሺህ በላይ ተማሪዎችን እያገለገለ ይገኛል፡፡
የ19 ዓመቱ የኃይሌ ታሪክ በሀገራችን ለሚገኙ ተማሪዎች በትጋት ከሰሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ መወዳደርና ማሸነፍ እንደሚችሉ ማረጋገጫ ነው።
ለኮምፒውተር እና ለቴክኖሎጂ ከፍተኛ ፍቅር ያለው ኃይሌ የመጨረሻ ምርጫውን በዓለም ላይ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ቁጥር አንድ በሆነው ማሳቹሴትስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ በማድረግ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ትምህርቱን ይጀምራል።
በመጪው ሐምሌ ወር ወደ አሜሪካ በመጓዝ መላው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ይወክላል።Via፦ሄኖክ ለሜ fbc
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
የ4 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የነፃ ትምህርት ዕድል ተወዳድሮ በማሸነፍ 11 የአሜሪካ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች መግባት መቻሉን ያረጋገጠው ተማሪ ኃይሌ አዳነ ትውልድ እና እድገቱ በአሶሳ ከተማ ነው።
የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአሶሳ ከተማ የተከታተለው ተማሪ ኃይሌ፤ ያገኘው ዕድል በዓለም ላይ ለመግባት እጅግ በጣም ከባድ ውድድር የሚጠይቁ እና የዓለምን ታሪክ የቀየሩ ሰዎችን ያፈሩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ናቸው።
ተማሪ ኃይሌ ነፃ የትምህርት ዕድል ካሸነፈባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ማሳቹሴትስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ፣ ፕሪንስተን ዩኒቨርሲቲ እና ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ፔንስልቬንያ ይገኙበታል።
ከቅዳሜ ማለዳ ፋና 90 ጋር ቆይታ ያደረገው ተማሪ ኃይሌ በራሱ ተነሳሽነት የተለያዩ የኦንላይን አማራጮችን በመጠቀም ዌብዴቨሎፕመንት ይማር እንደነበር ተናግሯል።
የክረምት ወቅትን አዳዲስ ክህሎቶችን ለመማር ባለው ጉጉት በአዲስኮደር የኮዲንግ ስልጠና በሀገር ውስጥ፤ ቲኤኤስኤስ እና ዋይዋይኤኤስ የተሰኙ ፕሮግራሞችን ደግሞ በአሜሪካ እና ዚምባቡዌ ተከታትሏል።
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሰመር ካምፕ ስልጠናም በዘርፉ ልምድ ያላቸው መምህራን ከመሰረታዊ ጽንሰ ሀሳብ ጀምሮ እስከ የተለያዩ ደረጃዎችን በማለፍ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂዎችን በግልጽ እና በተግባር ቀስሟል።
ኃይሌ እና ጓደኞቹ ያገኙትን ዕውቀት በመጠቀም የአየር ንብረት ድርቅን የመጪዎቹን 6 ወራት አስቀድሞ በ95 በመቶ ትክክለኛነት ደረጃ መተንበይ የሚችል የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሞዴል አበልጽገዋል።
የዌብዴቨሎፕመንት ክህሎቱን ከየአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ጋር በማዋሃድ (ethioexam.et) የተሰኘ ተማሪዎች ለሀገር አቀፍ ፈተና እንዲዘጋጁ የሚረዳ የትምህርት መተግበሪያ ያበለጸገ ሲሆን፤ መተግበሪያው ከ20 ሺህ በላይ ተማሪዎችን እያገለገለ ይገኛል፡፡
የ19 ዓመቱ የኃይሌ ታሪክ በሀገራችን ለሚገኙ ተማሪዎች በትጋት ከሰሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ መወዳደርና ማሸነፍ እንደሚችሉ ማረጋገጫ ነው።
ለኮምፒውተር እና ለቴክኖሎጂ ከፍተኛ ፍቅር ያለው ኃይሌ የመጨረሻ ምርጫውን በዓለም ላይ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ቁጥር አንድ በሆነው ማሳቹሴትስ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ በማድረግ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ትምህርቱን ይጀምራል።
በመጪው ሐምሌ ወር ወደ አሜሪካ በመጓዝ መላው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ይወክላል።Via፦ሄኖክ ለሜ fbc
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤11👍8👏3🔥2🤝1
ጥቆማ ስጡ!
በትላንትናው እለት በዱባይ ተቀምጠዉ በህገ ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ተሰማርተቸዉ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ ለገሰ እና ደስታ ተገኝ አበጋዝ የተባሉ ....
ተጠረጣሪዎች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ዱባይ ፖሊስ የተቀናጀ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸዉ ይታወቃል።
በቀጣይም በህገ ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ላይ ተሰማረተዉ የሚገኙ ወንጀለኞች ላይ የሚወሰደዉ ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለጽን.....
ማንኛዉም መረጃና ማስረጃ መስጠት የሚፈልግ ተጎጂ ወይም ማንኛዉም ግለሰብ ወደ ቆንስላ ጽ/ቤቱ በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታቸ በተቀመጡ የስልክ ቁጥሮች ጥቆማ እንድትሰጡ እንጠይቃለን።
ስልክ ቁጥር:- +971 4 269 9111
+971 4 269 9162
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በትላንትናው እለት በዱባይ ተቀምጠዉ በህገ ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ተሰማርተቸዉ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ ለገሰ እና ደስታ ተገኝ አበጋዝ የተባሉ ....
ተጠረጣሪዎች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ዱባይ ፖሊስ የተቀናጀ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸዉ ይታወቃል።
በቀጣይም በህገ ወጥ የሰዎች ዝዉዉር ላይ ተሰማረተዉ የሚገኙ ወንጀለኞች ላይ የሚወሰደዉ ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለጽን.....
ማንኛዉም መረጃና ማስረጃ መስጠት የሚፈልግ ተጎጂ ወይም ማንኛዉም ግለሰብ ወደ ቆንስላ ጽ/ቤቱ በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታቸ በተቀመጡ የስልክ ቁጥሮች ጥቆማ እንድትሰጡ እንጠይቃለን።
ስልክ ቁጥር:- +971 4 269 9111
+971 4 269 9162
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
👍11❤5🤝2🤔1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስራ የሚጀምሩበት ሱቅ ይፈልጋሉ ?
ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ
የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም ለኢንቨስትመንትዎ የሚሆን እጅግ አትራፊ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበናል።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በካሬ ሜትር)
1ኛ ፎቅ ላይ፦ 300,000 ብር
2ኛ ፎቅ ላይ፦ 250,000 ብር
3ኛ ፎቅ ላይ፦ 200,000 ብር
💳 ምቹ የክፍያ አማራጭ
ቅድመ ክፍያ፦ 40%
2ኛ ክፍያ፦ 30%
3ኛ ክፍያ፦ 30%
ለምን ካዛንቺስ? ከፍተኛ የሰዎች ፍሰት ያለበት፣ አስተማማኝ የገበያ ቀጠና እና የኢንቨስትመንትዎ ዋጋ በየቀኑ የሚጨምርበት ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ!
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ
የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም ለኢንቨስትመንትዎ የሚሆን እጅግ አትራፊ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበናል።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በካሬ ሜትር)
1ኛ ፎቅ ላይ፦ 300,000 ብር
2ኛ ፎቅ ላይ፦ 250,000 ብር
3ኛ ፎቅ ላይ፦ 200,000 ብር
💳 ምቹ የክፍያ አማራጭ
ቅድመ ክፍያ፦ 40%
2ኛ ክፍያ፦ 30%
3ኛ ክፍያ፦ 30%
ለምን ካዛንቺስ? ከፍተኛ የሰዎች ፍሰት ያለበት፣ አስተማማኝ የገበያ ቀጠና እና የኢንቨስትመንትዎ ዋጋ በየቀኑ የሚጨምርበት ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ!
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
👍5❤3🤔1