አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምህርቷን አቋረጠች አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት !
አግኝቶ ማጣት ከባድ ነው ። ebs ቲቪ ከውበት በላይ የተሰኘ የተቀደሰ ፕሮግራም አለው።ገቢያቸው ዝቅተኛ የሆኑ ስራዎችን የሚሰሩ ሰዎችንሙሉ ቀንወጪያቸውን ሸፍኖ ልብሶች በመግዛት ምሳና እራት በመጋበዝ ተጨማሪ የሚቋቋሙበት ገንዘብ በመስጠት ያግዛቸዋል።
ዛሬ ያገዙት ተረኛው ሰው ዳንኤል ፀጋዬ ይባላል።በደረሰበት አደጋ ንብረቱን በሙሉ ሸጦ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ስራ በመስራት የሚተዳደር ሰው ነው።የዳንኤል ታሪክ አሳዛኝ ቢሆንም የእህቱ ትዕግስት ታሪክ ግን በጣም ያሳዝናል።
ትዕግስት ከሮቤል ጋር በነበራት ቆይታ በእንባ
እየታጠበች የተናገረችው ታሪክ ያሳዝናል። ወንድሜ ዳንኤል የሚያከራየው 6 ሞተር ነበረው።
በአደጋ ምክንያት ዛሬ ሳንቡሳ በመሸጥ ልጅ ማስተዳደር ይከብዳል። ባለቤቴ ራሱ ስትሮክ ታሞ ቤት ከተኛ ስድስት ዓመቱ ነው።
ተሳቢ መኪና ፣ ሚኒባስ እና ብዙ ንብረት ነበረን። ንብረቶቻችንን ለህክምና ሸጠን ጨረስነው።ያለንን ንብረት በሱ ህክምና አጣን።
ሶስት ልጆች አሉኝ። ልጆቼ ብዙ ነገር ለምደዋል። ሻይ ሸጬ ለነሱ እንጀራ ይዞ መግባት ከብዶኛል።አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምትርቷን አቋረጠች።
አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት። ሁሉም ነገር በእንድ ጊዜ ጎደላት።የመሐከለኛው ልጄ ትንሽ ይረዳ'ኛል። የበፊት ህይወታችንን ትተን አዲስ ህይወት ጀምረናል።
አንዳንድ ጊዜ መኪና ስር ግቢ ግቢ ይለኛል።ዘመዶቼም ሆኑ ጓደኞቼ አሁን ያለሁበትን ቤት አያውቁትም። ድሮ ሲያልፉ ሲያገድሙ ግን የእኛ ቤት ቤታቸው ነበር።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
አግኝቶ ማጣት ከባድ ነው ። ebs ቲቪ ከውበት በላይ የተሰኘ የተቀደሰ ፕሮግራም አለው።ገቢያቸው ዝቅተኛ የሆኑ ስራዎችን የሚሰሩ ሰዎችንሙሉ ቀንወጪያቸውን ሸፍኖ ልብሶች በመግዛት ምሳና እራት በመጋበዝ ተጨማሪ የሚቋቋሙበት ገንዘብ በመስጠት ያግዛቸዋል።
ዛሬ ያገዙት ተረኛው ሰው ዳንኤል ፀጋዬ ይባላል።በደረሰበት አደጋ ንብረቱን በሙሉ ሸጦ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ስራ በመስራት የሚተዳደር ሰው ነው።የዳንኤል ታሪክ አሳዛኝ ቢሆንም የእህቱ ትዕግስት ታሪክ ግን በጣም ያሳዝናል።
ትዕግስት ከሮቤል ጋር በነበራት ቆይታ በእንባ
እየታጠበች የተናገረችው ታሪክ ያሳዝናል። ወንድሜ ዳንኤል የሚያከራየው 6 ሞተር ነበረው።
በአደጋ ምክንያት ዛሬ ሳንቡሳ በመሸጥ ልጅ ማስተዳደር ይከብዳል። ባለቤቴ ራሱ ስትሮክ ታሞ ቤት ከተኛ ስድስት ዓመቱ ነው።
ተሳቢ መኪና ፣ ሚኒባስ እና ብዙ ንብረት ነበረን። ንብረቶቻችንን ለህክምና ሸጠን ጨረስነው።ያለንን ንብረት በሱ ህክምና አጣን።
ሶስት ልጆች አሉኝ። ልጆቼ ብዙ ነገር ለምደዋል። ሻይ ሸጬ ለነሱ እንጀራ ይዞ መግባት ከብዶኛል።አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምትርቷን አቋረጠች።
አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት። ሁሉም ነገር በእንድ ጊዜ ጎደላት።የመሐከለኛው ልጄ ትንሽ ይረዳ'ኛል። የበፊት ህይወታችንን ትተን አዲስ ህይወት ጀምረናል።
አንዳንድ ጊዜ መኪና ስር ግቢ ግቢ ይለኛል።ዘመዶቼም ሆኑ ጓደኞቼ አሁን ያለሁበትን ቤት አያውቁትም። ድሮ ሲያልፉ ሲያገድሙ ግን የእኛ ቤት ቤታቸው ነበር።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
😭29❤18💔15🤔6🙏2🥱2
ግብረሰዶማውያንን የጫነችው የቅንጦት መርከብ በቱርክና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከለከለች።
ከሰሞኑን " አትላንቲስ ኢቨንትስ " በተባለ የአሜሪካ የጉዞ ድርጅት የተከራየችና 2,000 ገደማ ግብረሰዶማውያንን የጫነች " ስካርሌት ሌዲ " የተሰኘች የሜዲትራኒያን ባህር የቅንጦት መርከብ ወደ ቱርክ እና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከልክላለች።
መርከቧ በቱርክ ኩሻዳሲ እና ኢስታንቡል ወደቦች እንዳታርፍ የተከለከለች ሲሆን፣ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ውሳኔው የጉዞው ዓላማ ከሀገሪቱ ሞራላዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶች እንዲሁም ማኅበራዊ ደንቦችና እሴቶች ጋር ስለማይጣጣም መሆኑን ገልጸዋል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሪች ካምቤል በኩባንያው 36 ዓመታት ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለው ንገረ ሲገጥማቸው የመጀመሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።
መርከቧ ከቱርክ እገዳ በኋላ የጉዞ አቅጣጫዋን ወደ እስክንድርያ ግብፅ ብታዞርም፣ የግብፅ ባለሥልጣናትም መርከቧ ወደ ሀገሪቱ የባህር ክልል እንዳትገባ አግደዋታል።
ግብፅ ለእገዳው የሰጠችው ይፋዊ ማብራሪያ ባይኖርም፣ ድርጅቱ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ማድረጉን አስታውሶ በውሳኔው መደነቁን ገልጿል።
በእነዚህ እገዳዎች ምክንያት ተሳፋሪዎች በግብፅ ሊያደርጓቸው የነበሩት የፒራሚድ እና የታሪክ ስፍራዎች ጉብኝቶች የተሰረዙ ሲሆን፣ መርከቧ መስመሯን ቀይራ ወደ ክሬት ግሪክ እና ኮቶር ሞንቴኔግሮ ለማምራት ተገድዳለች።መረጃው ከ ' ዘ-ጋርዲያን ' የተወሰደ ነው ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ከሰሞኑን " አትላንቲስ ኢቨንትስ " በተባለ የአሜሪካ የጉዞ ድርጅት የተከራየችና 2,000 ገደማ ግብረሰዶማውያንን የጫነች " ስካርሌት ሌዲ " የተሰኘች የሜዲትራኒያን ባህር የቅንጦት መርከብ ወደ ቱርክ እና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከልክላለች።
መርከቧ በቱርክ ኩሻዳሲ እና ኢስታንቡል ወደቦች እንዳታርፍ የተከለከለች ሲሆን፣ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ውሳኔው የጉዞው ዓላማ ከሀገሪቱ ሞራላዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶች እንዲሁም ማኅበራዊ ደንቦችና እሴቶች ጋር ስለማይጣጣም መሆኑን ገልጸዋል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሪች ካምቤል በኩባንያው 36 ዓመታት ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለው ንገረ ሲገጥማቸው የመጀመሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።
መርከቧ ከቱርክ እገዳ በኋላ የጉዞ አቅጣጫዋን ወደ እስክንድርያ ግብፅ ብታዞርም፣ የግብፅ ባለሥልጣናትም መርከቧ ወደ ሀገሪቱ የባህር ክልል እንዳትገባ አግደዋታል።
ግብፅ ለእገዳው የሰጠችው ይፋዊ ማብራሪያ ባይኖርም፣ ድርጅቱ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ማድረጉን አስታውሶ በውሳኔው መደነቁን ገልጿል።
በእነዚህ እገዳዎች ምክንያት ተሳፋሪዎች በግብፅ ሊያደርጓቸው የነበሩት የፒራሚድ እና የታሪክ ስፍራዎች ጉብኝቶች የተሰረዙ ሲሆን፣ መርከቧ መስመሯን ቀይራ ወደ ክሬት ግሪክ እና ኮቶር ሞንቴኔግሮ ለማምራት ተገድዳለች።መረጃው ከ ' ዘ-ጋርዲያን ' የተወሰደ ነው ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
👍41❤13👏9🙏3🔥1
በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
❤4👍3🤔1🤝1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቦሌ አትላስ አካባቢ በጣለው ከባድ ዝናብና ንፋስ በአንድ ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት ደረሰ
በትናንትናው ዕለት ከላይ በቪዲዮ እንደምትመለከቱት በአስደንጋጭ ሁኔታበዋና ከተማዋ ቦሌ አትላስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ኃይለኛ ዝናብ እና በነፈሰው ብርቱ ንፋስ ምክንያት...
ከአንድ የግንባታ ቦታ ላይ የብረት ቁሳቁሶች ተፈንቅለው በመውደቃቸው በአቅራቢያው በነበረ ዘመናዊ መኪና ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ታውቋል።
ምንም እንኳን በንብረት ላይ አደጋው ጉዳት ቢያስከትልም፣ በአምላክ ምስጋና ይግባና በአደጋው ወቅት በሰው ሕይወትም ሆነ አካል ላይ የደረሰ ምንም ዓይነት ጉዳት እንደሌለ ተረጋግጧል።
Video Credit:- bereket de
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በትናንትናው ዕለት ከላይ በቪዲዮ እንደምትመለከቱት በአስደንጋጭ ሁኔታበዋና ከተማዋ ቦሌ አትላስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጣለው ኃይለኛ ዝናብ እና በነፈሰው ብርቱ ንፋስ ምክንያት...
ከአንድ የግንባታ ቦታ ላይ የብረት ቁሳቁሶች ተፈንቅለው በመውደቃቸው በአቅራቢያው በነበረ ዘመናዊ መኪና ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ታውቋል።
ምንም እንኳን በንብረት ላይ አደጋው ጉዳት ቢያስከትልም፣ በአምላክ ምስጋና ይግባና በአደጋው ወቅት በሰው ሕይወትም ሆነ አካል ላይ የደረሰ ምንም ዓይነት ጉዳት እንደሌለ ተረጋግጧል።
Video Credit:- bereket de
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤34🥱9🤝4💔2👎1🤬1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰው አይጠመዳችሁ በፈጣሪ ስም መጨረሻውን ሳትመለከቱ አንዳታቋርጡት😀😀
ይህቺ ከቪዲዮ ላይ የምትመለከቷት እህታችን እንደዚህ የለፋችበት ዘፈኗን ከዩትዩብ በኮፒራይት አስወርደውባት የሷን ዩቲዩብ አዘግተውባታል ። አሁን ላይ የራሷን ዘፈን የራሳቸው ገጽ ላይ ለጥፈውት እየሸቀሉበት ነው
ብዙዎች መብቷ ነው ለምን አተዋትም ሲሉ ጥቂቶች ደግሞ ይገባታል እያሉ ይገኛሉ ። ቀሪዎቹ ደግሞ ገና ልጅ ናት ይሄንን ያህል እውቀት ላይኖራት ይችላል እያሉ ነው ። እናንተስ ምን ትላላችሁ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ይህቺ ከቪዲዮ ላይ የምትመለከቷት እህታችን እንደዚህ የለፋችበት ዘፈኗን ከዩትዩብ በኮፒራይት አስወርደውባት የሷን ዩቲዩብ አዘግተውባታል ። አሁን ላይ የራሷን ዘፈን የራሳቸው ገጽ ላይ ለጥፈውት እየሸቀሉበት ነው
ብዙዎች መብቷ ነው ለምን አተዋትም ሲሉ ጥቂቶች ደግሞ ይገባታል እያሉ ይገኛሉ ። ቀሪዎቹ ደግሞ ገና ልጅ ናት ይሄንን ያህል እውቀት ላይኖራት ይችላል እያሉ ነው ። እናንተስ ምን ትላላችሁ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
😁14❤8💔4👍2🥱2🖕1🤝1
የምርጫ ቀን ስለሆነ መንግስትም የለም በማለት የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው ወጣት
አቶ አክሊሉ አለማየሁ የተባለው ግለሰብ በኣሪ ዞን በደቡብ ኣሪ ወረዳ ሲዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ ደብተር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 15 ዓመት የሚሆናትን ታዳጊ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፍዱ 4 ሰዓት ገደማ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈፅሟል።
ተከሳሹ 7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት ተበዳይን መንገድ ላይ ጠብቋት ዛሬ የምርጫ ቀን ስለሆነ መንግስትም የለም በማለት አንድ ጊዜ ወገቧ ላይ እና አንድ ጊዜ ትከሻዋ ላይ በመምታት እራሷን ከሳተች በኋላ ያለፍላጎቷ የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈፅሞባታል።
የወረዳው ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ብርቱ ክትትል በማድረግ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር በማዋል የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አደራጅቶ መዝገቡን ለወረዳው ዐቃቤ ህግ ልኳል።
የወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ዐቃቤ ህግ ከፖሊስ መዝገቡን ተመልክቶ ክስ መመስረቱን የአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ ጉዶ ተናግረዋል።
ክሱ የቀረበለት የደቡብ ኣሪ ወረዳ ፍርድ ቤት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት በ12 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወስኗል፡፡ Via፦ዳጉ ጆርናል
የ12 አመት ጽኑ እስራት ውሳኔ አስተማሪ ነው ብላችሁ ታስባላችሁ ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
አቶ አክሊሉ አለማየሁ የተባለው ግለሰብ በኣሪ ዞን በደቡብ ኣሪ ወረዳ ሲዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ ደብተር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 15 ዓመት የሚሆናትን ታዳጊ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፍዱ 4 ሰዓት ገደማ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈፅሟል።
ተከሳሹ 7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት ተበዳይን መንገድ ላይ ጠብቋት ዛሬ የምርጫ ቀን ስለሆነ መንግስትም የለም በማለት አንድ ጊዜ ወገቧ ላይ እና አንድ ጊዜ ትከሻዋ ላይ በመምታት እራሷን ከሳተች በኋላ ያለፍላጎቷ የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈፅሞባታል።
የወረዳው ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ብርቱ ክትትል በማድረግ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር በማዋል የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አደራጅቶ መዝገቡን ለወረዳው ዐቃቤ ህግ ልኳል።
የወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ዐቃቤ ህግ ከፖሊስ መዝገቡን ተመልክቶ ክስ መመስረቱን የአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ ጉዶ ተናግረዋል።
ክሱ የቀረበለት የደቡብ ኣሪ ወረዳ ፍርድ ቤት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት በ12 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወስኗል፡፡ Via፦ዳጉ ጆርናል
የ12 አመት ጽኑ እስራት ውሳኔ አስተማሪ ነው ብላችሁ ታስባላችሁ ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤10👎9🤪8🥱4🤬3👍2
ዶናልድ ትራምፕን የምትመስለው ስፔናዊቷ ገበሬ የመገናኛ ብዙኃን መነጋገሪያ ሆናለች!
በሰሜን ምዕራብ ስፔን ገጠራማ ስፍራ (ጋሊሲያ) የምትኖረው ዶሎሬስ ሌይስ አንቴሎ የተባለችው አዛውንት፣ ከአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባላት አስገራሚ መመሳሰል የተነሳ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በድጋሚ ከፍተኛ ትኩረት እየሳበች ትገኛለች።
እ.ኤ.አ. በ2018 ስለ ገጠር ህይወት የሚዘግብ አንድ ጋዜጠኛ የዕድሜ ባለጸጋዋን ዶሎሬስን በፈረንቃ (አካፋ) ተደግፋ በፎቶ ካሜራው አስቀርቷት ነበር።
በፎቶው ላይ ያላት የፀጉር ቀለም፣ የፊት አወቃቀር እና አስተያየት ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ፍጹም አንድ አይነት በመሆኑ በወቅቱ ዓለምን አስገርሞ የነበረ ሲሆን...
ይህ ምስል አሁን በ2026 በድጋሚ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ በስፋት እየተጋራ ይገኛል። የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች የሁለቱን ምስሎች ጎን ለጎን በማነፃፀር "መንትዮች ናቸው" እስከማለት ደርሰዋል።
ዶሎሬስ ይህንን አጋጣሚ በጣም በሚያስቅ ሁኔታ የተቀበለችው ሲሆን፣ በወቅቱ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ በሰጠችው አስተያየት፦
"ምስሌ በጣም ሩቅ ቦታ የተጓዘ ይመስላል፤ እኔ እንደማስበው ግን ይህ የሆነው በፀጉሬ ቀለም ምክንያት ነው" ስትል በፈገግታ ተናግራለች።
ይህ ድንገተኛ ዝና በገጠሯ ስፔን የምትመራውን ቀለል ያለ የግብርና ህይወት አላስተጓጎላትም፤ ይልቁንም አሁንም ድረስ በደስታ ስራዋን እየቀጠለች ትገኛለች ነው የተባለው። Via፦ መናኸሪያ ሬዲዮ
እናንተ እንዴት አያችሁት ዶናልድ ትራምፕን ትመስላለች ወይስ አትመስልም ? ሀሳባችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በሰሜን ምዕራብ ስፔን ገጠራማ ስፍራ (ጋሊሲያ) የምትኖረው ዶሎሬስ ሌይስ አንቴሎ የተባለችው አዛውንት፣ ከአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባላት አስገራሚ መመሳሰል የተነሳ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በድጋሚ ከፍተኛ ትኩረት እየሳበች ትገኛለች።
እ.ኤ.አ. በ2018 ስለ ገጠር ህይወት የሚዘግብ አንድ ጋዜጠኛ የዕድሜ ባለጸጋዋን ዶሎሬስን በፈረንቃ (አካፋ) ተደግፋ በፎቶ ካሜራው አስቀርቷት ነበር።
በፎቶው ላይ ያላት የፀጉር ቀለም፣ የፊት አወቃቀር እና አስተያየት ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ፍጹም አንድ አይነት በመሆኑ በወቅቱ ዓለምን አስገርሞ የነበረ ሲሆን...
ይህ ምስል አሁን በ2026 በድጋሚ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ በስፋት እየተጋራ ይገኛል። የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች የሁለቱን ምስሎች ጎን ለጎን በማነፃፀር "መንትዮች ናቸው" እስከማለት ደርሰዋል።
ዶሎሬስ ይህንን አጋጣሚ በጣም በሚያስቅ ሁኔታ የተቀበለችው ሲሆን፣ በወቅቱ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ በሰጠችው አስተያየት፦
"ምስሌ በጣም ሩቅ ቦታ የተጓዘ ይመስላል፤ እኔ እንደማስበው ግን ይህ የሆነው በፀጉሬ ቀለም ምክንያት ነው" ስትል በፈገግታ ተናግራለች።
ይህ ድንገተኛ ዝና በገጠሯ ስፔን የምትመራውን ቀለል ያለ የግብርና ህይወት አላስተጓጎላትም፤ ይልቁንም አሁንም ድረስ በደስታ ስራዋን እየቀጠለች ትገኛለች ነው የተባለው። Via፦ መናኸሪያ ሬዲዮ
እናንተ እንዴት አያችሁት ዶናልድ ትራምፕን ትመስላለች ወይስ አትመስልም ? ሀሳባችሁን አካፍሉን እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
😁13❤6👏3👍2👎1🤔1🤝1
ሲዳማ ቡና 200 መቶ ካሬ መሬት በሀዋሳ ከነካርታውና በተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር ለእያንዳንዱ ተጫዋቾች ሸለመ
የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምዮን የሆነው ሲዳማ ቡና እግርኳስ ክለብ ለክለቡ ተጫዋቾች ለእያንዳንዳቸው የ200 ካሬ መሬት እና የ1 ሚሊዮን ብር የሲዳማ ክልል ሸልሟል ። የክለቡ ወሳኝ አስጨፋሪ ለሆነዉም ለኢያ ቡኒዬ የ200 ካሬ ሽልማት ማበርከቱን ግዮን ማለዳ ተመልክቷል ።
ከዚህ በተጨማሪ የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊው ሲዳማ ቡና በሀዋሳ ሐይሌ ሪዞርት የዕራት እና የሽልማት ስነስርዓት ተደርጓል ።
የሲዳማ ቡና ከ20 አመት በታች ክለብን ቻምፒዮን ያደረገው ወጣቱ አሰልጣኝ አመሀ ዘውዴ የ2 መቶ ካሬ መሬት ሀዋሳ ላይ እንዲሁም የክለቡ አጠቃላይ 6 ሚሊዮን ተሸልመዋል!
ለሲዳማ ቡና እዚህ መድረስ መሠረቱ የሆኑት የቀድሞው ስራ አስኪያጅ አቶ መንግስቱ ሳሳሞ እውቅ እና የ2 መቶ ሺህ ብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል!
በሌላ በኩል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ለአንድ የአሰልጣኝ ፊርማ ለማግኝት እስከ 28 ሚሊዮን ብር ደርሷል ። ክለቦች ይሄ ነው የሚባል ገቢ ስለሌላቸው ከመንግሥት በጀት ተቀንሶ ነው ውድድሮችን ሆነ የቡድኑን አባላቶች ወጭ የሚሸፍኑት ።
በቀጣይ አመታት የኢትዮጵያ ክለቦች የህዝብን በጀት ከመጋራት ወጥተው እራሳቸውን እንዲሚችሉ ተስፋ እናደርጋለን !
የሲዳማ ቡና ተጫዋቾችና የቡድን አባላት እንዲሁም የክለቡ ደጋፊዎች በግዮን ማለዳ ስም እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንፈልጋለን 👏👏 እንኳን ደስ አላቸው ሲዳማዎች 🥰
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምዮን የሆነው ሲዳማ ቡና እግርኳስ ክለብ ለክለቡ ተጫዋቾች ለእያንዳንዳቸው የ200 ካሬ መሬት እና የ1 ሚሊዮን ብር የሲዳማ ክልል ሸልሟል ። የክለቡ ወሳኝ አስጨፋሪ ለሆነዉም ለኢያ ቡኒዬ የ200 ካሬ ሽልማት ማበርከቱን ግዮን ማለዳ ተመልክቷል ።
ከዚህ በተጨማሪ የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊው ሲዳማ ቡና በሀዋሳ ሐይሌ ሪዞርት የዕራት እና የሽልማት ስነስርዓት ተደርጓል ።
የሲዳማ ቡና ከ20 አመት በታች ክለብን ቻምፒዮን ያደረገው ወጣቱ አሰልጣኝ አመሀ ዘውዴ የ2 መቶ ካሬ መሬት ሀዋሳ ላይ እንዲሁም የክለቡ አጠቃላይ 6 ሚሊዮን ተሸልመዋል!
ለሲዳማ ቡና እዚህ መድረስ መሠረቱ የሆኑት የቀድሞው ስራ አስኪያጅ አቶ መንግስቱ ሳሳሞ እውቅ እና የ2 መቶ ሺህ ብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል!
በሌላ በኩል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ለአንድ የአሰልጣኝ ፊርማ ለማግኝት እስከ 28 ሚሊዮን ብር ደርሷል ። ክለቦች ይሄ ነው የሚባል ገቢ ስለሌላቸው ከመንግሥት በጀት ተቀንሶ ነው ውድድሮችን ሆነ የቡድኑን አባላቶች ወጭ የሚሸፍኑት ።
በቀጣይ አመታት የኢትዮጵያ ክለቦች የህዝብን በጀት ከመጋራት ወጥተው እራሳቸውን እንዲሚችሉ ተስፋ እናደርጋለን !
የሲዳማ ቡና ተጫዋቾችና የቡድን አባላት እንዲሁም የክለቡ ደጋፊዎች በግዮን ማለዳ ስም እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንፈልጋለን 👏👏 እንኳን ደስ አላቸው ሲዳማዎች 🥰
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤31🥱8😁5🤝4
መልካም ልደት ብላቴናው👑🎂
ሸገር አዲሳባ ዕልልታ ተሰምቷል
የሴቱን ባናቅም ወንድ አንድ ሰው ተወልዷል
ከራዬ ማህፀን ተወለደ ቴዲ
ካሣ ብሎ ማልቀሰ አበቃ ከእንግዲ
እምዬ ጦቢያ ምንኛ ቀንቶሻል
መቅደላ ያጣሽውን በአዲስ አግኝተሻል
ፍቅር አስተማሪ ጀግና መቶልሻል …!!
ቴዲ አፍሮ ዛሬ 50 አመት ልደቱን ያከብራል ።
የምንወድህ በምክንያት ነው!!ፍቅር ያሸንፋል!!!
መልካም ልደት በሉት እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ሸገር አዲሳባ ዕልልታ ተሰምቷል
የሴቱን ባናቅም ወንድ አንድ ሰው ተወልዷል
ከራዬ ማህፀን ተወለደ ቴዲ
ካሣ ብሎ ማልቀሰ አበቃ ከእንግዲ
እምዬ ጦቢያ ምንኛ ቀንቶሻል
መቅደላ ያጣሽውን በአዲስ አግኝተሻል
ፍቅር አስተማሪ ጀግና መቶልሻል …!!
ቴዲ አፍሮ ዛሬ 50 አመት ልደቱን ያከብራል ።
የምንወድህ በምክንያት ነው!!ፍቅር ያሸንፋል!!!
መልካም ልደት በሉት እስኪ ?
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤90👍17🙏7👏5🔥3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአዲስ አበባ ግራር ኮንዶሚኒየም አካባቢ ከባድ የትራፊክ አደጋ ደረሰ
በዛሬው እለት ከስልጤ ሰፈር ወደ ግራር ኮንዶሚኒየም በሚወርደው መንገድ ላይ አስደንጋጭ የትራፊክ አደጋ ተከስቷል።
አንድ የጭነት መኪና (ሲኖ ትራክ) ቁልቁለቱን በሚወርድበት ወቅት ፍሬን እምቢ በማለቱ (በመበላሸቱ) ምክንያት ቁጥጥር ውጪ ሆኗል። በአደጋው ምክንያት በግምት እስከ 6 የሚደርሱ መኪናዎች ላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በአደጋው አንድ ሰው ቪትስ (Vitz) መኪና ውስጥ የነበረ በአስቸኳይ ወደ አለርት ሆስፒታል ተወስዶ የሕክምና እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
እንዲሁም በአዲስ አበባ ግራር ኮንዶሚኒየም አካባቢ በሲኖ መኪና ሙሉ በሙሉ በወደመው የቪትዝ (Vitz) መኪና ውስጥ የነበረችው ህጻን ሴት ልጅ ያለምንም ጉዳት በሰላም ተርፋለች!
የመኪናውን ስባሪና ፍርስራሽ ስንመለከት ማመን ቢከብድም፣ ህጻኗ ከፍርስራሹ ውስጥ በሰላም ስትወጣ በቦታው የነበረው የሰዎች ጩኸትና የደስታ ልቅሶ በእውነት እጅግ የሚገርምና ልብ የሚነካ ነበር! የሰውን ልጅ ተስፋ መቁረጥ ወደ ታላቅ ደስታ የቀየረ ድንቅ ቅጽበት ነበር።
ሰው ተስፋ በሚቆርጥበትና ሁሉም ነገር አከተመለት በሚባልበት ቅጽበት፣ እርሱ በሚያስደንቅ ጥበቡ ተአምርን ያሳያል።
በእውነት ፈጣሪ ካለማን ይነካል?
የማይታመን ነው ለተጎዱት ወገኖቻችን ፈጣን ማገገምን እንመኛለን! ፈጣሪ ሀገራችንንና ህዝባችንን ከአደጋ ይጠብቅ።
Via አደም ከስፍራው
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በዛሬው እለት ከስልጤ ሰፈር ወደ ግራር ኮንዶሚኒየም በሚወርደው መንገድ ላይ አስደንጋጭ የትራፊክ አደጋ ተከስቷል።
አንድ የጭነት መኪና (ሲኖ ትራክ) ቁልቁለቱን በሚወርድበት ወቅት ፍሬን እምቢ በማለቱ (በመበላሸቱ) ምክንያት ቁጥጥር ውጪ ሆኗል። በአደጋው ምክንያት በግምት እስከ 6 የሚደርሱ መኪናዎች ላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በአደጋው አንድ ሰው ቪትስ (Vitz) መኪና ውስጥ የነበረ በአስቸኳይ ወደ አለርት ሆስፒታል ተወስዶ የሕክምና እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል።
እንዲሁም በአዲስ አበባ ግራር ኮንዶሚኒየም አካባቢ በሲኖ መኪና ሙሉ በሙሉ በወደመው የቪትዝ (Vitz) መኪና ውስጥ የነበረችው ህጻን ሴት ልጅ ያለምንም ጉዳት በሰላም ተርፋለች!
የመኪናውን ስባሪና ፍርስራሽ ስንመለከት ማመን ቢከብድም፣ ህጻኗ ከፍርስራሹ ውስጥ በሰላም ስትወጣ በቦታው የነበረው የሰዎች ጩኸትና የደስታ ልቅሶ በእውነት እጅግ የሚገርምና ልብ የሚነካ ነበር! የሰውን ልጅ ተስፋ መቁረጥ ወደ ታላቅ ደስታ የቀየረ ድንቅ ቅጽበት ነበር።
ሰው ተስፋ በሚቆርጥበትና ሁሉም ነገር አከተመለት በሚባልበት ቅጽበት፣ እርሱ በሚያስደንቅ ጥበቡ ተአምርን ያሳያል።
በእውነት ፈጣሪ ካለማን ይነካል?
የማይታመን ነው ለተጎዱት ወገኖቻችን ፈጣን ማገገምን እንመኛለን! ፈጣሪ ሀገራችንንና ህዝባችንን ከአደጋ ይጠብቅ።
Via አደም ከስፍራው
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤33🙏19💔5🥱3😭3
እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን በእናተ እገዛ እዚህ አድርሰናታል🙏
እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው እንደሚገኙ ከወራት በፊት ዘግበን ነበር።
ይቺ ቤተክርስቲያን በዚህ በማህበራዊ ሚዲያ በተጀመረ በተጀመረ ንቅናቄ እዚህ ደረጃ አድርሰናታል።
በእናንተው በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ፣ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የመቅደስ ቅድስትና የቅኔ ማኅሌት የኮሎን ሥራዎች በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀዋል። ለዚህ ላበረከታችሁት ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
ነገር ግን በአቅርቦት እጥረት ምክንያት 24 የበራንዳ ኮሎኖችን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ አልተቻለም። ለዚህ የሚያስፈልጉት፦
🔹 ባለ14 ፌሮ ብረት – 72 ቤርጋ
🔹 ባለ8 ፌሮ ብረት – 48 ቤርጋ
🔹 ሲሚንቶ – 36 ኩንታል
🔹 የባለሙያዎች የሥራ ክፍያ
በአጠቃላይ 490,800 ብር ያስፈልጋል። ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትገኙ ሁላችሁም በዚህ ታላቅ የበረከት ሥራ የበኩላችሁን አሻራ እንድታኖሩ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
እመቤታችን ድንግል ማርያም በምልጃዋ ዘወትር ትጠብቃችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ትሰውራችሁ፣ መልካም ምኞታችሁንም ትፈጽምላችሁ። ከ10 ብር ጀመረን ሃያ አራቱን የበራንዳ ኮሎን እንሙላ 🙏
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
🏦 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🏦 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ፦ 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ከጎናቸው መሆንዎን ይግለጹ።
በቴሌግራም ለማግኘት፦ @degnet0321
#ትኩረት ለገጠር ቤተክርስቲያን
@GhionMaleda
እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው እንደሚገኙ ከወራት በፊት ዘግበን ነበር።
ይቺ ቤተክርስቲያን በዚህ በማህበራዊ ሚዲያ በተጀመረ በተጀመረ ንቅናቄ እዚህ ደረጃ አድርሰናታል።
በእናንተው በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ፣ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የመቅደስ ቅድስትና የቅኔ ማኅሌት የኮሎን ሥራዎች በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀዋል። ለዚህ ላበረከታችሁት ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
ነገር ግን በአቅርቦት እጥረት ምክንያት 24 የበራንዳ ኮሎኖችን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ አልተቻለም። ለዚህ የሚያስፈልጉት፦
🔹 ባለ14 ፌሮ ብረት – 72 ቤርጋ
🔹 ባለ8 ፌሮ ብረት – 48 ቤርጋ
🔹 ሲሚንቶ – 36 ኩንታል
🔹 የባለሙያዎች የሥራ ክፍያ
በአጠቃላይ 490,800 ብር ያስፈልጋል። ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትገኙ ሁላችሁም በዚህ ታላቅ የበረከት ሥራ የበኩላችሁን አሻራ እንድታኖሩ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
እመቤታችን ድንግል ማርያም በምልጃዋ ዘወትር ትጠብቃችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ትሰውራችሁ፣ መልካም ምኞታችሁንም ትፈጽምላችሁ። ከ10 ብር ጀመረን ሃያ አራቱን የበራንዳ ኮሎን እንሙላ 🙏
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
🏦 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🏦 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ፦ 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ከጎናቸው መሆንዎን ይግለጹ።
በቴሌግራም ለማግኘት፦ @degnet0321
#ትኩረት ለገጠር ቤተክርስቲያን
@GhionMaleda
❤13🙏9👍3👏2
እኔን በመተዉ ሌላ ሴት ሊያገባ ነዉ በሚል በበቀል የፍቅረኛዋን እናት የገደለችዉ ወጣት
የ35 ዓመቷ መሠረት ወርቅነህ ነዋሪነቷ በምዕራብ አርሲ ዞን ነገሌ አርሲ ከተማ ሲሆን ከዚህ ቀደም በነበራት ትዳር ሑለት ልጆች ብታፈራም በፍቺ ትዳሯ መፍረሱን የዞኑ ፖሊስ ዋና መምርያ የወንጀል ምርመራ ዋና ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ከድር ጅቦ ተናግረዋል፡፡
በ2014 ዓመት መሠረት ልጆቿን የቀድሞ ባለቤቷ ጋር በማስቀመጥ በተለያየ የንግድ ስራ ላይ ተሠማርታ በነገሌ አርሲ ከተማ 01 ቀበሌ መጃ ቂልጦ የተባለ አካባቢ ቤት ተከራይታ መኖር ጀምራለች፡፡ በሂደት ጉተማ ሒርዾ ከተባለ በእድሜ ከእርሷ ከሚያንስ ወጣት ጋር መግባባት ትጀምራለች፡፡
በ2014 የተጀመረው ይህ ትዉዉቅ ወደ ፍቅር ግንኙነት ተቀይሮ ለአራት አመት አብረዉ ይቆያሉ፡፡በድንገት ግን ጉተማ ሌላ ልጅ ሊያገባና ሰርጉ በወላጆቹ ቤት እየተደገሠ መሆኑን እንደሠማች በጣም በመናደድ ክሕደት ፈፅሞብኛል የምትለውን ጉተማን ለመበቀል ትዘጋጃለች።
ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓም ምሽት 12 ሠዓት ላይ የጉተማ ሠርግ አንድ ሣምንት ሲቀረው መሠረት በቀጥታ ወላጅ እናቱ ቤት በመሔድ የስልሣ አመት ወይዘሮ ሚኒሉ ሴፉ አግኝታ በሠላማዊ መንገድ አናግራ ቡና ተፈልቶ እየጠጡ እያለ፣ ወይዘሮዋ ለሰርጉ የሚሆን በርበሬ አነሰኝ ብለው እንደ ወዳጅ ሲያናግሯት ፣ መሠረትም ምን ችግር አለው፣ እኔ ጋ አንድ ኩንታል በርበሬ አለ እንውሰድ ብላ ለእቅዷ መንገድ እንዳመቻቸች በሠጠችው የእምነት ቃል አረጋግጣለች፡፡
ወይዘሮ ምኒሉ ሴፉ በቀጥታ የተባለውን በርበሬ ለመውሰድ ከመሠረት ጋር ወደ ቤቷ ይሔዳሉ።እዚያም ሲደርሱ ምግብ ቀርቦላቸዉ ከበሉ በኃላ ልጆት እኮ እኔን አገባሻለሁ ብሎ ለአራት አመታት አብሮኝ ነበረ ፣ዛሬ ደግሞ ሌላ ሊያገባነው ስትላቸው እናት በርበሬውን ሣይወስዱ ተነስተው ሊወጡ ሲሉ ከኃላ ጭንቅላታቸውን በብረት ዘነዘና በመምታት ከጣለቻቸው በኋላ ደጋግሞ በብረት ዘነዘናው በመምታት ሕይወታቸው እንዲያልፍ በማድረግ በር ዘግታ ዞር ትላለች።
ምሽት ላይ ታናሽ ወንድሟን በመጥራት አስክሬኑን ተባብረው አራት መቶ ሊትር የሚይዝ የውኃ ማከማቻ ውስጥ በመክተት ያድራሉ።በነጋታው መሠረት አባቷን ኮንትሮባንድ እቃ እዚህ ዉሃ ማከማቻ ውስጥ ስላስቀመጥን አንተ ቤት ጓሮ ተሸሽጎ ይቀመጥ ጋሪ ይዘሕ ና በማለት አባቷ ኮንትሮባንድ ነው የተባለው አስክሬን ጭነው ከጓሮ ያስቀምጣሉ።
በዚያን እለት ማታ መሠረት ከታናሽ ወንድሟ ጋር በመሆን ጓሮ ውስጥ በመቆፈር አስክሬኑን ይቀብራሉ። ሚያያዝያ 29 ልጃቸውን የሚድሩት ወይዘሮ ድንገት መሠወር ተከትሎ በቤተሠብ ድንጋጤ ፈጥሮ ባለበት ሠዓት ከመሠረት ጋር ተያይዘው ከቤት መውጣታቸው ለልጃቸው ጉተማ ሒርዻ መረጃ ይደርሰውና ለፖሊስ ያመለክታል።
ፖሊስም መረጃው እንደደረሰው መሠረት ወርቅነህ እና ታናሽ ወንድሟን ዳንኤል ወርቅነሕን በቁጥጥር ስር ያውላቸዋል።ተከሳሾቹ ድርጊቱን መፈፀማቸውን አምነው ቃላቸውን በመስጠት አስክሬኑን ቆፍረው የቀበሩበትን ቦታ ያሳያሉ፡፡
ፖሊስ አስክሬኑን ለምርመራ ወደ ኩዬራ ስፔሻላይዝድ አጠቃላይ ሆስፒታል በመመላክ የምርመራ መዝገቡን ይልካል። አቃቢ በከባድ የሠው መግደል ወንጀልና የተሠራ ወንጀል በመሸሸግ በእሕትና ወንድም ላይ ክስ ይመሠርታል።
ክሱን የተመለከተው የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት፣1ኛ ተከሣሽ መሠረት ወርቅነሕ፣ አስቀድማ ሰው ለመግደል አስባ ፣ተዘጋጅታ በብረት ዘነዘና ደጋግማ በመምታት ከገደለች በኃላ የፈፀመችው ድርጊት እንዳይገለፅና እንዳይታወቅባት....
በማለት በውሐ ማጠራቀሚ ውስጥ አስክሬንን በማስቀመጥና ክብር በሌለው ሑኔታ መቅበሯ ጨካኝ፣ ነውረኛና አደገኛ ነዉ በማለት በሑለት የክስ ማቅለያዎች በሐያ ሶስት አመት እስራት እንድትቀጣ ሲወሠን፣
2ኛ ተከሳሽ ታናሽ ወንድሟና ተባባሪዋ ዳንኤል ወርቅነሕ፣ ወንጀል መፈፀሙን እያወቀ ወንጀል አድራጊው ከተጠያቂነ ለማዳን የረዳ በመሆኑ በአንድ አመት ከዘጠኝ ወራት እስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑን ፣ምክትል ኮማንደር ከድር ጅቦ ጨምረው ለጣቢያችን ተናግረዋል።
በተጨማሪ ይሕንን ዘገባ በተጠናከረ መንገድ እንድንሰራ የተባበሩንን የነገሌ አርሲ ከተማ ፖሊስ ፅፈት ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል ሐላፊ ኢንስፔክተር ወርቁ ሑሪሣና መርማሪ ፖሊስ ዋና ሣጅን ፍቃዱ ጉደታን ብ ያመሰግናል፡፡
በብረት ዘነዘና በመምታት ከጣለቻቸው በኋላ ደጋግሞ በብረት ዘነዘናው በመምታት ሕይወታቸው እንዲያልፍ በማድረግ በር ዘግታ ዞር ትላለች።
Via፦የነገሌ አርሲ ከተማ ፖሊስ ፅፈት ቤት
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
የ35 ዓመቷ መሠረት ወርቅነህ ነዋሪነቷ በምዕራብ አርሲ ዞን ነገሌ አርሲ ከተማ ሲሆን ከዚህ ቀደም በነበራት ትዳር ሑለት ልጆች ብታፈራም በፍቺ ትዳሯ መፍረሱን የዞኑ ፖሊስ ዋና መምርያ የወንጀል ምርመራ ዋና ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ከድር ጅቦ ተናግረዋል፡፡
በ2014 ዓመት መሠረት ልጆቿን የቀድሞ ባለቤቷ ጋር በማስቀመጥ በተለያየ የንግድ ስራ ላይ ተሠማርታ በነገሌ አርሲ ከተማ 01 ቀበሌ መጃ ቂልጦ የተባለ አካባቢ ቤት ተከራይታ መኖር ጀምራለች፡፡ በሂደት ጉተማ ሒርዾ ከተባለ በእድሜ ከእርሷ ከሚያንስ ወጣት ጋር መግባባት ትጀምራለች፡፡
በ2014 የተጀመረው ይህ ትዉዉቅ ወደ ፍቅር ግንኙነት ተቀይሮ ለአራት አመት አብረዉ ይቆያሉ፡፡በድንገት ግን ጉተማ ሌላ ልጅ ሊያገባና ሰርጉ በወላጆቹ ቤት እየተደገሠ መሆኑን እንደሠማች በጣም በመናደድ ክሕደት ፈፅሞብኛል የምትለውን ጉተማን ለመበቀል ትዘጋጃለች።
ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓም ምሽት 12 ሠዓት ላይ የጉተማ ሠርግ አንድ ሣምንት ሲቀረው መሠረት በቀጥታ ወላጅ እናቱ ቤት በመሔድ የስልሣ አመት ወይዘሮ ሚኒሉ ሴፉ አግኝታ በሠላማዊ መንገድ አናግራ ቡና ተፈልቶ እየጠጡ እያለ፣ ወይዘሮዋ ለሰርጉ የሚሆን በርበሬ አነሰኝ ብለው እንደ ወዳጅ ሲያናግሯት ፣ መሠረትም ምን ችግር አለው፣ እኔ ጋ አንድ ኩንታል በርበሬ አለ እንውሰድ ብላ ለእቅዷ መንገድ እንዳመቻቸች በሠጠችው የእምነት ቃል አረጋግጣለች፡፡
ወይዘሮ ምኒሉ ሴፉ በቀጥታ የተባለውን በርበሬ ለመውሰድ ከመሠረት ጋር ወደ ቤቷ ይሔዳሉ።እዚያም ሲደርሱ ምግብ ቀርቦላቸዉ ከበሉ በኃላ ልጆት እኮ እኔን አገባሻለሁ ብሎ ለአራት አመታት አብሮኝ ነበረ ፣ዛሬ ደግሞ ሌላ ሊያገባነው ስትላቸው እናት በርበሬውን ሣይወስዱ ተነስተው ሊወጡ ሲሉ ከኃላ ጭንቅላታቸውን በብረት ዘነዘና በመምታት ከጣለቻቸው በኋላ ደጋግሞ በብረት ዘነዘናው በመምታት ሕይወታቸው እንዲያልፍ በማድረግ በር ዘግታ ዞር ትላለች።
ምሽት ላይ ታናሽ ወንድሟን በመጥራት አስክሬኑን ተባብረው አራት መቶ ሊትር የሚይዝ የውኃ ማከማቻ ውስጥ በመክተት ያድራሉ።በነጋታው መሠረት አባቷን ኮንትሮባንድ እቃ እዚህ ዉሃ ማከማቻ ውስጥ ስላስቀመጥን አንተ ቤት ጓሮ ተሸሽጎ ይቀመጥ ጋሪ ይዘሕ ና በማለት አባቷ ኮንትሮባንድ ነው የተባለው አስክሬን ጭነው ከጓሮ ያስቀምጣሉ።
በዚያን እለት ማታ መሠረት ከታናሽ ወንድሟ ጋር በመሆን ጓሮ ውስጥ በመቆፈር አስክሬኑን ይቀብራሉ። ሚያያዝያ 29 ልጃቸውን የሚድሩት ወይዘሮ ድንገት መሠወር ተከትሎ በቤተሠብ ድንጋጤ ፈጥሮ ባለበት ሠዓት ከመሠረት ጋር ተያይዘው ከቤት መውጣታቸው ለልጃቸው ጉተማ ሒርዻ መረጃ ይደርሰውና ለፖሊስ ያመለክታል።
ፖሊስም መረጃው እንደደረሰው መሠረት ወርቅነህ እና ታናሽ ወንድሟን ዳንኤል ወርቅነሕን በቁጥጥር ስር ያውላቸዋል።ተከሳሾቹ ድርጊቱን መፈፀማቸውን አምነው ቃላቸውን በመስጠት አስክሬኑን ቆፍረው የቀበሩበትን ቦታ ያሳያሉ፡፡
ፖሊስ አስክሬኑን ለምርመራ ወደ ኩዬራ ስፔሻላይዝድ አጠቃላይ ሆስፒታል በመመላክ የምርመራ መዝገቡን ይልካል። አቃቢ በከባድ የሠው መግደል ወንጀልና የተሠራ ወንጀል በመሸሸግ በእሕትና ወንድም ላይ ክስ ይመሠርታል።
ክሱን የተመለከተው የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት፣1ኛ ተከሣሽ መሠረት ወርቅነሕ፣ አስቀድማ ሰው ለመግደል አስባ ፣ተዘጋጅታ በብረት ዘነዘና ደጋግማ በመምታት ከገደለች በኃላ የፈፀመችው ድርጊት እንዳይገለፅና እንዳይታወቅባት....
በማለት በውሐ ማጠራቀሚ ውስጥ አስክሬንን በማስቀመጥና ክብር በሌለው ሑኔታ መቅበሯ ጨካኝ፣ ነውረኛና አደገኛ ነዉ በማለት በሑለት የክስ ማቅለያዎች በሐያ ሶስት አመት እስራት እንድትቀጣ ሲወሠን፣
2ኛ ተከሳሽ ታናሽ ወንድሟና ተባባሪዋ ዳንኤል ወርቅነሕ፣ ወንጀል መፈፀሙን እያወቀ ወንጀል አድራጊው ከተጠያቂነ ለማዳን የረዳ በመሆኑ በአንድ አመት ከዘጠኝ ወራት እስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑን ፣ምክትል ኮማንደር ከድር ጅቦ ጨምረው ለጣቢያችን ተናግረዋል።
በተጨማሪ ይሕንን ዘገባ በተጠናከረ መንገድ እንድንሰራ የተባበሩንን የነገሌ አርሲ ከተማ ፖሊስ ፅፈት ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል ሐላፊ ኢንስፔክተር ወርቁ ሑሪሣና መርማሪ ፖሊስ ዋና ሣጅን ፍቃዱ ጉደታን ብ ያመሰግናል፡፡
በብረት ዘነዘና በመምታት ከጣለቻቸው በኋላ ደጋግሞ በብረት ዘነዘናው በመምታት ሕይወታቸው እንዲያልፍ በማድረግ በር ዘግታ ዞር ትላለች።
Via፦የነገሌ አርሲ ከተማ ፖሊስ ፅፈት ቤት
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤26😭6🥱3🤣2💔2🤬1🤮1🙏1🤝1
ስፔን ፈረንሳይን በአሳማኝ ሁኔታ በማሸነፍ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ አለፈች!
በዳላስ ስታዲየም በተደረገው የአለም ዋንጫ ተጠባቂ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ስፔን ጠንካራዋን ፈረንሳይን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት በድንቅ ብቃት ለፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
የመጀመሪያው አጋማሽ በ22ኛው ደቂቃ ላሚን ያማል ላይ በተሰራ ጥፋት የተገኘውን ፍጹም ቅጣት ምት ሚኬል ኦያርዛባል ወደ ጎልነት በመቀየር ስፔንን መሪ አድርጓል።
በ31ኛው ደቂቃ ላይ የፈረንሳይ ቁልፍ ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ በጉዳት ምክንያት ሜዳውን መልቀቁ ለፈረንሳይ መከላከያ ትልቅ ድክመት ፈጥሯል።
በሁለተኛው አጋማሽ በ58ኛው ደቂቃ ላይ የመስመር ተከላካዩ ፔድሮ ፖሮ ሁለተኛውን ጎል በማስቆጠር የፈረንሳይን ቡድን ተስፋ አጨልሟል።ስፔን እሁድ በኒው ጀርሲ በሚደረገው ታላቅ የፍጻሜ ጨዋታ የነገ የአርጀንቲና እና እንግሊዝ ጨዋታ አሸናፊን የምትጠብቅ ይሆናል።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በዳላስ ስታዲየም በተደረገው የአለም ዋንጫ ተጠባቂ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ስፔን ጠንካራዋን ፈረንሳይን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት በድንቅ ብቃት ለፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
የመጀመሪያው አጋማሽ በ22ኛው ደቂቃ ላሚን ያማል ላይ በተሰራ ጥፋት የተገኘውን ፍጹም ቅጣት ምት ሚኬል ኦያርዛባል ወደ ጎልነት በመቀየር ስፔንን መሪ አድርጓል።
በ31ኛው ደቂቃ ላይ የፈረንሳይ ቁልፍ ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ በጉዳት ምክንያት ሜዳውን መልቀቁ ለፈረንሳይ መከላከያ ትልቅ ድክመት ፈጥሯል።
በሁለተኛው አጋማሽ በ58ኛው ደቂቃ ላይ የመስመር ተከላካዩ ፔድሮ ፖሮ ሁለተኛውን ጎል በማስቆጠር የፈረንሳይን ቡድን ተስፋ አጨልሟል።ስፔን እሁድ በኒው ጀርሲ በሚደረገው ታላቅ የፍጻሜ ጨዋታ የነገ የአርጀንቲና እና እንግሊዝ ጨዋታ አሸናፊን የምትጠብቅ ይሆናል።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤20👍4💔4🔥1💊1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዚህችን ህፃን ቪዲዮ አያችሁት ወይ?
በtiktok አልቅሳ ብዙዎችን ያስለቀሰችው ህፃን
ይህች ህፃን የኬጂ ተመራቂ ስትሆን ትምህርት ቤቱ ባዘጋጀው መድረክ ፕሮግራም ላይ ይርዳው ጤናው እናቴ ነሽ አለሜ ህመምሽ ነው ህመሜ ብሎ ስለ እናት በዘፈነው ሙዚቃው ጋር እንባዋ እየፈሰሰ አብራ ስትዘፍን ነበር።
በዚህ ለጋ ዕድሜዋ የእናት ፍቅር እና ውለታ በዚያ ልክ ተሰምቷት፣ በብዙ ህዝብ ፊት እንባዋ እየፈሰሰ በስሜት ስትዘፍን ማየት በጣም ይገርማል።
የልጅቷ የስሜት ጥልቀት እና የንጹህ ልቧ መግለጫ የሆነው እንባዋ፣ ዘፈኑን ከመዝፈን ባለፈ መልዕክቱን በጥልቀት እንደተረዳችው ያሳያል። የእናት ውለታ ማንም ምንም ቢለው የማይከፈል ትልቅ የህይወት ስጦታ መሆኑን በዚህ ዕድሜዋ መረዳቷ ይደንቃል።
እግዚአብሔር ያሳድግሽ በሏት እስኪ
ፈጣሪ ለእናቶቻችን ረዥም እድሜ ከጤና ጋር ይስጣቸው። መልካም ቀን ይሁንላችሁ 🙏
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በtiktok አልቅሳ ብዙዎችን ያስለቀሰችው ህፃን
ይህች ህፃን የኬጂ ተመራቂ ስትሆን ትምህርት ቤቱ ባዘጋጀው መድረክ ፕሮግራም ላይ ይርዳው ጤናው እናቴ ነሽ አለሜ ህመምሽ ነው ህመሜ ብሎ ስለ እናት በዘፈነው ሙዚቃው ጋር እንባዋ እየፈሰሰ አብራ ስትዘፍን ነበር።
በዚህ ለጋ ዕድሜዋ የእናት ፍቅር እና ውለታ በዚያ ልክ ተሰምቷት፣ በብዙ ህዝብ ፊት እንባዋ እየፈሰሰ በስሜት ስትዘፍን ማየት በጣም ይገርማል።
የልጅቷ የስሜት ጥልቀት እና የንጹህ ልቧ መግለጫ የሆነው እንባዋ፣ ዘፈኑን ከመዝፈን ባለፈ መልዕክቱን በጥልቀት እንደተረዳችው ያሳያል። የእናት ውለታ ማንም ምንም ቢለው የማይከፈል ትልቅ የህይወት ስጦታ መሆኑን በዚህ ዕድሜዋ መረዳቷ ይደንቃል።
እግዚአብሔር ያሳድግሽ በሏት እስኪ
ፈጣሪ ለእናቶቻችን ረዥም እድሜ ከጤና ጋር ይስጣቸው። መልካም ቀን ይሁንላችሁ 🙏
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤44💔7😭7😁3🙏2
በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
❤4👍3🤔1