Ghion Maleda
Photo
#Update
የኢንተርኔትና የማኅበራዊ ሚዲያ ዓለም የሰዎችን ሕይወት መለወጡን በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ አዲሱ የዕድል ብርሃን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በምትገኝ አንዲት ታዳጊ ላይ በድምቀት አብርቷል።
ነገርየው የጀመረው ታዋቂው ፎቶግራፍ አንሺ ምስክር ከበደ ወደ ገጠር መንደር ባደረገው ጉብኝት ወቅት ኤልሳቤጥ ደስታ የተባለችውን ታዳጊ እጅግ ማራኪ፣ ተፈጥሯዊና አስደናቂ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ማጋራቱን ተከትሎ ነው።
የኤልሳቤጥ ልዩ ተፈጥሯዊ ውበት፣ ሳቢ ፈገግታና አቋም የብዙዎችን ቀልብ በአንድ ጊዜ የሳበ ሲሆን፣ ይህ በፈገግታ የታጀበ የቫይራል ክስተትም በፍጥነት ወደ ትልቅ የሕይወትና የዓለም አቀፍ የሙያ ዕድል ተቀይሯል።
በአሁኑ ወቅት የኤልሳቤጥ አስደናቂ ገጽታ የዓለም አቀፍ ሞዴሊንግ ኤጀንሲዎችንና ታዋቂ ዓለም አቀፍ ብራንዶችን ትኩረት በእጅጉ የሳበ በመሆኑ በርካታ የሥራ ጥያቄዎችና ጥቆማዎች እየጎረፉላት ይገኛል።
ይህን ተከትሎም ታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ይህችን የከምባታ እንቁ የሆነች ታዳጊ ሕይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥና ወደ ላቀ የስኬት ማማ ለማድረስ ወደ አዲስ አበባ ይዟት እየመጣ ይገኛል።
ይህ ተፈጥሯዊ ተሰጥኦ ከዲጂታል ዕድል ጋር የተገናኘበት ልብ የሚነካ ታሪክ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን (ዲያስፖራውን) ጭምር በእጅጉ ያነጋገረ ሲሆን፣ ኤልሳቤጥን በቅርቡ በዓለም አቀፍ የፋሽን መድረኮች ላይ የኢትዮጵያን ውበት ስታስተዋውቅ ለማየት ትልቅ ጉጉት ተፈጥሯል።
የግዮን ማለዳ የዝግጅት ክፍል የዚህችን አዲስ የኢትዮጵያ ዕንቁ የሕይወት ለውጥና የጉዞ ስኬት በቅርበት መከታተሉን ይቀጥላል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
የኢንተርኔትና የማኅበራዊ ሚዲያ ዓለም የሰዎችን ሕይወት መለወጡን በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ አዲሱ የዕድል ብርሃን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በምትገኝ አንዲት ታዳጊ ላይ በድምቀት አብርቷል።
ነገርየው የጀመረው ታዋቂው ፎቶግራፍ አንሺ ምስክር ከበደ ወደ ገጠር መንደር ባደረገው ጉብኝት ወቅት ኤልሳቤጥ ደስታ የተባለችውን ታዳጊ እጅግ ማራኪ፣ ተፈጥሯዊና አስደናቂ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ማጋራቱን ተከትሎ ነው።
የኤልሳቤጥ ልዩ ተፈጥሯዊ ውበት፣ ሳቢ ፈገግታና አቋም የብዙዎችን ቀልብ በአንድ ጊዜ የሳበ ሲሆን፣ ይህ በፈገግታ የታጀበ የቫይራል ክስተትም በፍጥነት ወደ ትልቅ የሕይወትና የዓለም አቀፍ የሙያ ዕድል ተቀይሯል።
በአሁኑ ወቅት የኤልሳቤጥ አስደናቂ ገጽታ የዓለም አቀፍ ሞዴሊንግ ኤጀንሲዎችንና ታዋቂ ዓለም አቀፍ ብራንዶችን ትኩረት በእጅጉ የሳበ በመሆኑ በርካታ የሥራ ጥያቄዎችና ጥቆማዎች እየጎረፉላት ይገኛል።
ይህን ተከትሎም ታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ይህችን የከምባታ እንቁ የሆነች ታዳጊ ሕይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥና ወደ ላቀ የስኬት ማማ ለማድረስ ወደ አዲስ አበባ ይዟት እየመጣ ይገኛል።
ይህ ተፈጥሯዊ ተሰጥኦ ከዲጂታል ዕድል ጋር የተገናኘበት ልብ የሚነካ ታሪክ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን (ዲያስፖራውን) ጭምር በእጅጉ ያነጋገረ ሲሆን፣ ኤልሳቤጥን በቅርቡ በዓለም አቀፍ የፋሽን መድረኮች ላይ የኢትዮጵያን ውበት ስታስተዋውቅ ለማየት ትልቅ ጉጉት ተፈጥሯል።
የግዮን ማለዳ የዝግጅት ክፍል የዚህችን አዲስ የኢትዮጵያ ዕንቁ የሕይወት ለውጥና የጉዞ ስኬት በቅርበት መከታተሉን ይቀጥላል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
❤40👏12👍6🤔1🖕1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
በአዲስ አበባ እምብርት ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በሚያማምሩ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
ከመንግስት ጋር በጋራ (70/30) እየገነባን ያለነውን ይህንን እጅግ ዘመናዊ አፓርታማ ከ2 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ እናስረክባለን።
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
Fixed Rate፦ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት የሚከፈል ማራኪ የክፍያ ስልት።
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ የሚስተናገዱበት አስተማማኝ እድል።
📐 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
📞 አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
እድሉ ሳያመልጥዎት ቀጠሮ ለመያዝ እና ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በታማኝነት እና በሃላፊነት እጠብቆታለሁ።
📱 ስልክ፦ 09-11-63-67-90
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪ ፦ ካሳሁን አንዷለም
💬 Telegram: @kassu23
🟢 WhatsApp:
https://wa.me/251777636790
❤7👍5👏1🤔1
ነፍሰ ጡሯን ጨምሮ በሿሿ ወንጀል የተሰማሩ
ዘጠኝ ሿሿ አድራጊዎች ተያዙ!
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 1:40 በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ሪቼ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው። የግል ተበዳይ ከአጎና ወደ እስታዲየም ለመሄድ በማሰብ ኮድ 3-83620 ኦሮ ነጭ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በማስቆም ትገባለች።
ተጠርጣሪዎችም የግለሰቧን ወደ ተሽከርካሪው መግባት ተከትለው በማዋከብ እና ትኩረቷን በማሳጣት ይዛው ከነበረው ቦርሳ ውስጥ 32 ሺ ብር ግምት ያለው ሳምሰንግ ስልክ ሰርቀው ጥለዋት ይሄዳሉ።
ይህን የተመለከቱ የትራፊክ ፖሊሶች ተሽከርካሪውን በማስቆም እና ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ ሰርተዋል። ተጠርጣሪዎቹ ከተያዙ በኋላ በተሽከርካሪው ውስጥ በተደረገ ፍተሻ 7 ስልኮች መገኘታቸውን የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል።
ከተጠርጣሪዎቹ መካከል ነፍሰ ጡር መኖሯ የተገለጸ ሲሆን የቀን ውሎ አበል በመክፈል እና ተሽከርካሪ በመከራየት ወንጀሉን የሚፈፅሙ ግለሰቦች....
እንዳሉ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ትራንስፖርት ሲጠቀም ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Via፦ የአዲስ አበባ ፖሊስ
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ዘጠኝ ሿሿ አድራጊዎች ተያዙ!
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 1:40 በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ሪቼ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው። የግል ተበዳይ ከአጎና ወደ እስታዲየም ለመሄድ በማሰብ ኮድ 3-83620 ኦሮ ነጭ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በማስቆም ትገባለች።
ተጠርጣሪዎችም የግለሰቧን ወደ ተሽከርካሪው መግባት ተከትለው በማዋከብ እና ትኩረቷን በማሳጣት ይዛው ከነበረው ቦርሳ ውስጥ 32 ሺ ብር ግምት ያለው ሳምሰንግ ስልክ ሰርቀው ጥለዋት ይሄዳሉ።
ይህን የተመለከቱ የትራፊክ ፖሊሶች ተሽከርካሪውን በማስቆም እና ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ ሰርተዋል። ተጠርጣሪዎቹ ከተያዙ በኋላ በተሽከርካሪው ውስጥ በተደረገ ፍተሻ 7 ስልኮች መገኘታቸውን የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል።
ከተጠርጣሪዎቹ መካከል ነፍሰ ጡር መኖሯ የተገለጸ ሲሆን የቀን ውሎ አበል በመክፈል እና ተሽከርካሪ በመከራየት ወንጀሉን የሚፈፅሙ ግለሰቦች....
እንዳሉ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ትራንስፖርት ሲጠቀም ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
Via፦ የአዲስ አበባ ፖሊስ
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤12🙏9😁3🤬3🥱3🤮2
ከዓለም ዋንጫ ጭዋታዎችን እንዳይዳኝ በአሜሪካ የታገደው ሶማሊያዊው ዳኛ ዑመር በጅግጅጋ ከተማ በታላቅ እና ደማቅ አቀባበል ተደረገለት ።
ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አርታን በሶማሊ ክልል በሁለት ዞኖች መካከል የሚደርግ የእግር ኳስ ጨዋታን ለመዳኘት ኢትዮጵያ መግባቱን ግዮን ማለዳ ተመልክቷል ።
በአቀባበሉ ላይ የክልሉ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት፣ ከንቲባው፣ የወጣቶች ሚኒስትር፣ የባምቤዳ ኃይል፣ የባህልና የሙዚቃ ቡድኖች እንዲሁም የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዳኛ ዑመር አሜሪካ ከሽብርተኛ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው በሚል የዓለም ዋንጫ ጭዋታዎችን ለመዳኘነት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ክልከላ ማስቀመጧ ይታወሳል ። በዚህም ምክንያት በዓለም ዋንጫ የሚገኘው ገቢ 100ሺ $ የሀገሩ ባለሀብቶች አሰባስበው አብርክተውለታል።
ኦማር አብዱልከድር አርታን ሰኔ 22 ቀን የኩዌት ፕሪሚየር ሊግ የፍጻሜ ጨዋታን የዳኘ ሲሆን ነሐሴ 6 በኦስትሪያ ሳልዝበርግ በፒኤስጂ እና አስቶን ቪላ መካከል የሚካሄደውን የዩኤፋ ሱፐር ካፕ ጨዋታ እንዲዳኝም ግብዣ ቀርቦለታል።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
@GhionMaleda
ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አርታን በሶማሊ ክልል በሁለት ዞኖች መካከል የሚደርግ የእግር ኳስ ጨዋታን ለመዳኘት ኢትዮጵያ መግባቱን ግዮን ማለዳ ተመልክቷል ።
በአቀባበሉ ላይ የክልሉ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት፣ ከንቲባው፣ የወጣቶች ሚኒስትር፣ የባምቤዳ ኃይል፣ የባህልና የሙዚቃ ቡድኖች እንዲሁም የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዳኛ ዑመር አሜሪካ ከሽብርተኛ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው በሚል የዓለም ዋንጫ ጭዋታዎችን ለመዳኘነት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ክልከላ ማስቀመጧ ይታወሳል ። በዚህም ምክንያት በዓለም ዋንጫ የሚገኘው ገቢ 100ሺ $ የሀገሩ ባለሀብቶች አሰባስበው አብርክተውለታል።
ኦማር አብዱልከድር አርታን ሰኔ 22 ቀን የኩዌት ፕሪሚየር ሊግ የፍጻሜ ጨዋታን የዳኘ ሲሆን ነሐሴ 6 በኦስትሪያ ሳልዝበርግ በፒኤስጂ እና አስቶን ቪላ መካከል የሚካሄደውን የዩኤፋ ሱፐር ካፕ ጨዋታ እንዲዳኝም ግብዣ ቀርቦለታል።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
@GhionMaleda
❤18😁4🤪2
በግ ሰርቆ ሲያርድ የተያዘው ወጣት!
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው በጭልጋ ወረዳ፣ ልዩ ስሙ ሰራቆ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ነው። አንድ ግለሰብ በግ ሰርቆ ብቻ ሳይሆን ደፍሮ እዚያው ሲያርድ በኅብረተሰቡ ንቁ ጥቆማ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። ወጣቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ባደረጉት ፈጣን ጥቆማ ሌባው በጉን አርዶ ሳይጨርስ በቁጥጥር ሥር ውሏል።
የተቆጡት ነዋሪዎች ግለሰቡ የሠራውን ወንጀል ለሁሉም ማስተማሪያ እንዲሆን የታረደውን በግ አሸክመው በአካባቢው ሲያዞሩት ቆይተዋል። ማኅበረሰቡ አካላዊ ጉዳት ሳያደርስበት፣ በመጨረሻም ተጠርጣሪውን ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስዶ አስረክቧል።
“ሌባና አውጪ መቼም ቢሆን መቀጣት አለበት!” በሚለው ሐሳብ ላይ ማንም አይስማማም። የኅብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ እና ለሕግ አስከባሪዎች የሚያደርገው ጥቆማ ወንጀልን በዘላቂነት ለመከላከል እጅግ አስፈላጊ ነው።
ነገር ግን ከዚህ ክስተት ጀርባ ልናሰምርበት የሚገባ አንድ ትልቅ ስጋት አለ። በአሁኑ ወቅት ወንጀል የፈጸሙ ሰዎችን በአደባባይ እያዞሩ ማዋረድና መሰል የሕዝብ ቅጣቶች እየተበራከቱ መጥተዋል። ይህ አካሄድ በወቅቱ ወንጀልን የሚቀንስ ቢመስልም፣ ውሎ አድሮ ግን ማኅበረሰቡ ራሱ ፈራጅና አስፈጻሚ የሚሆንበትን የደቦ ፍርድ እንዳያበረታታ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ ይገኛል።
ወንጀልን የመከላከል ትግላችን ሁልጊዜም ከሕግ ሥርዓት ባልወጣ መልኩ መሆን አለበት። ማኅበረሰቡ ሌባውን በንቃት ይዞ ለፖሊስ ማስረከቡ የሚበራታታ ቢሆንም ቅጣቱንና ውሳኔውን ግን ሙሉ በሙሉ ለሕግና ለፍርድ ቤት መተው ለነገው ማኅበራዊ ሰላማችን አስተማማኝ ዋስትና ነው።
በዚህ ጉዳይ ላይ ምን አስተያየት ይኖራችኋል? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው በጭልጋ ወረዳ፣ ልዩ ስሙ ሰራቆ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ነው። አንድ ግለሰብ በግ ሰርቆ ብቻ ሳይሆን ደፍሮ እዚያው ሲያርድ በኅብረተሰቡ ንቁ ጥቆማ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። ወጣቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ባደረጉት ፈጣን ጥቆማ ሌባው በጉን አርዶ ሳይጨርስ በቁጥጥር ሥር ውሏል።
የተቆጡት ነዋሪዎች ግለሰቡ የሠራውን ወንጀል ለሁሉም ማስተማሪያ እንዲሆን የታረደውን በግ አሸክመው በአካባቢው ሲያዞሩት ቆይተዋል። ማኅበረሰቡ አካላዊ ጉዳት ሳያደርስበት፣ በመጨረሻም ተጠርጣሪውን ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስዶ አስረክቧል።
“ሌባና አውጪ መቼም ቢሆን መቀጣት አለበት!” በሚለው ሐሳብ ላይ ማንም አይስማማም። የኅብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ እና ለሕግ አስከባሪዎች የሚያደርገው ጥቆማ ወንጀልን በዘላቂነት ለመከላከል እጅግ አስፈላጊ ነው።
ነገር ግን ከዚህ ክስተት ጀርባ ልናሰምርበት የሚገባ አንድ ትልቅ ስጋት አለ። በአሁኑ ወቅት ወንጀል የፈጸሙ ሰዎችን በአደባባይ እያዞሩ ማዋረድና መሰል የሕዝብ ቅጣቶች እየተበራከቱ መጥተዋል። ይህ አካሄድ በወቅቱ ወንጀልን የሚቀንስ ቢመስልም፣ ውሎ አድሮ ግን ማኅበረሰቡ ራሱ ፈራጅና አስፈጻሚ የሚሆንበትን የደቦ ፍርድ እንዳያበረታታ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ ይገኛል።
ወንጀልን የመከላከል ትግላችን ሁልጊዜም ከሕግ ሥርዓት ባልወጣ መልኩ መሆን አለበት። ማኅበረሰቡ ሌባውን በንቃት ይዞ ለፖሊስ ማስረከቡ የሚበራታታ ቢሆንም ቅጣቱንና ውሳኔውን ግን ሙሉ በሙሉ ለሕግና ለፍርድ ቤት መተው ለነገው ማኅበራዊ ሰላማችን አስተማማኝ ዋስትና ነው።
በዚህ ጉዳይ ላይ ምን አስተያየት ይኖራችኋል? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤15🤣6🤬2🥱2💔2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከላይ እንደምታዩት አንድ ወጣት በምሽት በከተማ አስፓልት ዳርቻ ላይ ለቆመ ጅብ የታሸገ ላስቲክ ወተት ሲያጠጣው የሚያሳይ ሲሆን፣ ድርጊቱ በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያና መደነቅን ፈጥሯል።
በአንድ የከተማ መንገድ ላይ የኢትዮጵያ ታርጋ ከለጠፈ መኪና አጠገብ የቆመው ፈርጠም ያለ ጅብ፣ ወጣቱ የያዘለትን የላስቲክ ወተት በሰላማዊ ሁኔታ ሲጠጣ ይስተዋላል።
ወጣቱም እንስሳውን “ጠጣ... አትናከስ” እያለ በረጋ መንፈስ ሲያናግረውና ወተቱን ሲያጋራው ይሰማል። ጅቡም ወተቱን በተረጋጋ ሁኔታ ከጠጣ በኋላ የተደፋውን ጭምር ከመሬት ላይ ሲልስ ይታያል።
ይህ ዓይነቱ ከዱር እንስሳት ጋር የሚደረግ የቅርብ ንክኪ በሐረር ከተማ “የጅብ መጋቢዎች” ዘንድ የተለመደ ባህል ቢሆንም፣ እንዲህ ባለው መደበኛ የከተማ አስፓልትና የመኖሪያ መንደር ውስጥ ጅብን በቅርበት ወተት መመገብ ግን ለብዙኃኑ እንግዳና አስገራሚ ክስተት ሆኖባቸዋል።
በርካታ የቪዲዮው ተመልካቾች በወጣቱ ድፍረትና ለእንስሳው ባሳየው ሩኅሩኅነት ሲደነቁ፣ ሌሎች ደግሞ አደገኛ ሊሆን ከሚችል የዱር እንስሳ ጋር እንዲህ ያለ የቅርብ ግንኙነት ማድረግ የሚያስከትለውን የደኅንነት ስጋት በሃሳብነት አንስተዋል።
እናንተ ጨክናችሁ ከጅብ ጋር እንዲህ ታደርጋላችሁ ? ቀጣይ ምን የሚደረገው ይመስላችኋል ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
@GhionMaleda
@GhionMaleda
በአንድ የከተማ መንገድ ላይ የኢትዮጵያ ታርጋ ከለጠፈ መኪና አጠገብ የቆመው ፈርጠም ያለ ጅብ፣ ወጣቱ የያዘለትን የላስቲክ ወተት በሰላማዊ ሁኔታ ሲጠጣ ይስተዋላል።
ወጣቱም እንስሳውን “ጠጣ... አትናከስ” እያለ በረጋ መንፈስ ሲያናግረውና ወተቱን ሲያጋራው ይሰማል። ጅቡም ወተቱን በተረጋጋ ሁኔታ ከጠጣ በኋላ የተደፋውን ጭምር ከመሬት ላይ ሲልስ ይታያል።
ይህ ዓይነቱ ከዱር እንስሳት ጋር የሚደረግ የቅርብ ንክኪ በሐረር ከተማ “የጅብ መጋቢዎች” ዘንድ የተለመደ ባህል ቢሆንም፣ እንዲህ ባለው መደበኛ የከተማ አስፓልትና የመኖሪያ መንደር ውስጥ ጅብን በቅርበት ወተት መመገብ ግን ለብዙኃኑ እንግዳና አስገራሚ ክስተት ሆኖባቸዋል።
በርካታ የቪዲዮው ተመልካቾች በወጣቱ ድፍረትና ለእንስሳው ባሳየው ሩኅሩኅነት ሲደነቁ፣ ሌሎች ደግሞ አደገኛ ሊሆን ከሚችል የዱር እንስሳ ጋር እንዲህ ያለ የቅርብ ግንኙነት ማድረግ የሚያስከትለውን የደኅንነት ስጋት በሃሳብነት አንስተዋል።
እናንተ ጨክናችሁ ከጅብ ጋር እንዲህ ታደርጋላችሁ ? ቀጣይ ምን የሚደረገው ይመስላችኋል ? ሀሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን እስኪ ?
@GhionMaleda
@GhionMaleda
❤20😁9🥱3🤝3🤬1
" ከ2010 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም የዲግሪ ተመራቂዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ በድጋሚ ፈተና ሊፈተኑ ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተና ህዝብ አደናጋሪ ነው።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (በፌስቡክ እና ቲክቶክ) ላይ የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ያዘጋጀውንና ለህዝብ አስተያየት ይፋ ያዳረገውን አዲስ ረቂቅ መመሪያ በማዛበት....
" ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የተመረቁ ተማሪዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ ሲባል በድጋሚ ፈተና ሊሰጣቸው ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ፍጹም የተሳሳተ እና ህዝብን የሚያደናግር ነው።
ህዝብ አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ የተደረገው መመሪያ በትክክል እነማንን ነው የሚመለከተው ?
ይህ መመሪያ/አሰራር የሚመለከተው በቀድሞው ዲፕሎማ (10+3፣ 12+2 ወይም ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 ስልጠና) ተመርቀው፣ ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ (COC) ሳይኖራቸው የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ሁለተኛ ዲግሪ (MA) ወይም ሦስተኛ ዲግሪ (PhD) የያዙትን ብቻ ነው።
እነዚህ ዜጎች የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ አሁን በያዙት የትምህርት ደረጃ/የያዙት ዲግሪን መሰረት ተደርጎ የሚሰጠውን ፈተና መውሰድና ማለፍ ይኖርባቸዋል።
በአጭሩ የሚመለከተው ወይም ተፈጻሚነቱ :-
- ለዲግሪ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ የተማሩ እና የተመረቁ።
- የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) የወሰዱት ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የሆኑ ተማሪዎች ላይ ነው።
በመደበኛው መንገድ የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው (ለምሳሌ የ12ኛ ክፍል ማለፊያ አምጥተው) የገቡ፣ ወይም ከዲፕሎማ ተነስተው የCOC ፈተና አልፈው ዲግሪ የጫኑ እና የተመረቁ ዜጎችን ይህ መመሪያ አይመለከታቸውም። የትምህርት ማስረጃቸውም ያለ ምንም ተጨማሪ ፈተና እንደ ቀድሞው ይረጋገጥላቸዋል።
መመሪያው በአሁኑ ወቅት በረቂቅ ደረጃ ላይ ያለና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለህዝብ አስተያየት ክፍት የተደረገ መሆኑ ታውቋል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (በፌስቡክ እና ቲክቶክ) ላይ የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ያዘጋጀውንና ለህዝብ አስተያየት ይፋ ያዳረገውን አዲስ ረቂቅ መመሪያ በማዛበት....
" ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የተመረቁ ተማሪዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ ሲባል በድጋሚ ፈተና ሊሰጣቸው ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ፍጹም የተሳሳተ እና ህዝብን የሚያደናግር ነው።
ህዝብ አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ የተደረገው መመሪያ በትክክል እነማንን ነው የሚመለከተው ?
ይህ መመሪያ/አሰራር የሚመለከተው በቀድሞው ዲፕሎማ (10+3፣ 12+2 ወይም ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 ስልጠና) ተመርቀው፣ ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ (COC) ሳይኖራቸው የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ሁለተኛ ዲግሪ (MA) ወይም ሦስተኛ ዲግሪ (PhD) የያዙትን ብቻ ነው።
እነዚህ ዜጎች የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ አሁን በያዙት የትምህርት ደረጃ/የያዙት ዲግሪን መሰረት ተደርጎ የሚሰጠውን ፈተና መውሰድና ማለፍ ይኖርባቸዋል።
በአጭሩ የሚመለከተው ወይም ተፈጻሚነቱ :-
- ለዲግሪ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ የተማሩ እና የተመረቁ።
- የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) የወሰዱት ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የሆኑ ተማሪዎች ላይ ነው።
በመደበኛው መንገድ የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው (ለምሳሌ የ12ኛ ክፍል ማለፊያ አምጥተው) የገቡ፣ ወይም ከዲፕሎማ ተነስተው የCOC ፈተና አልፈው ዲግሪ የጫኑ እና የተመረቁ ዜጎችን ይህ መመሪያ አይመለከታቸውም። የትምህርት ማስረጃቸውም ያለ ምንም ተጨማሪ ፈተና እንደ ቀድሞው ይረጋገጥላቸዋል።
መመሪያው በአሁኑ ወቅት በረቂቅ ደረጃ ላይ ያለና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለህዝብ አስተያየት ክፍት የተደረገ መሆኑ ታውቋል።
T.me/GhionMaleda
ግዮን ማለዳ
Telegram
Ghion Maleda
እንኳን ደህና መጡ !
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @GhionMaleda13
ቴሌግራም ቻናሉን ለመቀላቀል👉@GhionMaleda
ፌስቡክ 👇
https://www.facebook.com/GhionMaleda
ደግና ቅን እንሁን ❤🙏
❤24👏5👍3😁3🤝2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አባብን ይዞ የተገኘው ጠንቋይ በቁጥጥር ስር ዋለ
በቆጋታ ወረዳ ኤዞ ከተማ በተደረገ ክትትል፣ “እባብ” በባንዲራና በእንጨት ላይ ጠምጥሞ በህዝብ መሃል ሲንቀሳቀስ የነበረ አንድ ጠንቋይ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
ድርጊቱን የታዘቡ የአካባቢው ነዋሪዎችና ህዝብ በሁኔታው በመገረም በከፍተኛ ሁኔታ ድምፃቸውን እያሰሙ አካባቢውን ሲያናውጡት እንደነበር ግዮን ማለዳ ከቦታው የተላከለት ቪዲዮ ላይ ተመልክቷል።
ግለሰቡ ድርጊቱን ሲፈጽም በነበረበት ወቅት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ያዋሉት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በህግ እየተመረመረ መሆኑ ተገልጿል።
ወንጀልን የመከላከል ትግላችን ሁልጊዜም ከሕግ ሥርዓት ባልወጣ መልኩ መሆን አለበት። ማኅበረሰቡ መሰል ድርጊቶችን በንቃት ይዞ ለፖሊስ ማስረከቡ የሚበራታታ ቢሆንም ቅጣቱንና ውሳኔውን ግን ሙሉ በሙሉ ለሕግና ለፍርድ ቤት መተው ለነገው ማኅበራዊ ሰላማችን አስተማማኝ ዋስትና ነው።
ህብረተሰቡ ከእንዲህ አይነት አደገኛ እና አሳሳች የጠንቋዮች ድርጊት ራሱን እንዲጠብቅ እንዲሁም መሰል ድርጊቶችን ሲመለከት በአፋጣኝ ለጸጥታ አካላት ሪፖርት በማድረግ የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ መልዕክት ተላልፏል።ከዚያ ወጭ የደቦ ፍርዶችን መፍረድ በፍጹም ትክክል አይደለም ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
በቆጋታ ወረዳ ኤዞ ከተማ በተደረገ ክትትል፣ “እባብ” በባንዲራና በእንጨት ላይ ጠምጥሞ በህዝብ መሃል ሲንቀሳቀስ የነበረ አንድ ጠንቋይ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
ድርጊቱን የታዘቡ የአካባቢው ነዋሪዎችና ህዝብ በሁኔታው በመገረም በከፍተኛ ሁኔታ ድምፃቸውን እያሰሙ አካባቢውን ሲያናውጡት እንደነበር ግዮን ማለዳ ከቦታው የተላከለት ቪዲዮ ላይ ተመልክቷል።
ግለሰቡ ድርጊቱን ሲፈጽም በነበረበት ወቅት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ያዋሉት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በህግ እየተመረመረ መሆኑ ተገልጿል።
ወንጀልን የመከላከል ትግላችን ሁልጊዜም ከሕግ ሥርዓት ባልወጣ መልኩ መሆን አለበት። ማኅበረሰቡ መሰል ድርጊቶችን በንቃት ይዞ ለፖሊስ ማስረከቡ የሚበራታታ ቢሆንም ቅጣቱንና ውሳኔውን ግን ሙሉ በሙሉ ለሕግና ለፍርድ ቤት መተው ለነገው ማኅበራዊ ሰላማችን አስተማማኝ ዋስትና ነው።
ህብረተሰቡ ከእንዲህ አይነት አደገኛ እና አሳሳች የጠንቋዮች ድርጊት ራሱን እንዲጠብቅ እንዲሁም መሰል ድርጊቶችን ሲመለከት በአፋጣኝ ለጸጥታ አካላት ሪፖርት በማድረግ የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ መልዕክት ተላልፏል።ከዚያ ወጭ የደቦ ፍርዶችን መፍረድ በፍጹም ትክክል አይደለም ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤13👍4🥱4🤣2🤝2🤬1👻1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንዲሁ አይነት ኢፍትሀዊ የመንጋ ፍርድ ሊቆም ይገባል !
🤣13👍6💔6❤4👏3🥱3💊1
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጥቂ የሆነው አዲስ ግደይ በስርአተ ተክሊል ዛሬ ተሞሸረ!
አዲስ ግደይ ከጅማ ባሻገር ከምትገኘው አጋሮ ከተማ ትውልዱ ነው። በቀድሞው አጠራሩ በብሔራዊ ሊጉ ስልጤ ወራቤ ያሳየውን ድንቅ ብቃት ተከትሎ በሲዳማ ቡና እንዲፈለግ ሆነ።
በክለቡም በነበረው አምስት አመታትን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ማህበረሰብ ጋር ተዋወቀ ፣ በክለቡ ደጋፊዎችም ዘንድ ተዜመለት ፣ በሚያስቆጥራቸው አስደናቂ ጎሎች ፣ በሚያሳያቸውም የደስታ አገላለፅም በበርካቶች ለመታወቅ በቃ።
በሲዳማ ቡና ሲጫወት ከሀዋሳ ጓደኛው ካደረጋት የአሁኗ ባለቤቱ ማርታ ወርቁ ጋር ዘለግ ካለው ጎደኝነት በኋላም ከቅዱስ ጊዮርጊስ አሁን ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀጥሎ ዛሬ በሰኔ ፆም የፍቺ ቀን በስርአተ ተክሊል ጋብቻቸውን ፈፀሙ።
አዲስ ግደይ ከአመት በፊት ሳይታሰብ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ለፍቅረኛው የታገቢኛለሽ ጥያቄ ቀለበት ማበርከቱን ግዮን ማለዳ ከአመታት በፊት በፍቅር ህይወታቸው ጊዜ አጋርቶ ነበር።
አስገራሚ የቅጣት ምት ጎሎች ፣ ፈገግ ከሚያስብሉ የደስታ አገላለጶች ፣ ከእነዛ አስከፊ ጉዳቶች በኋላ በደስታ ሲቃ ለዚህች ቀን ስለደረስክ እንኳን ደስ አለህ አዲስ ግደይ እንዲሁ የቤተክርስቲያን ስርዓት ጨብቆ ለዚህ ክብር መብቃት ትልቅ ፅናትና መታደል ይጠይቃል ። እንኳን ደስ አለህ ወኝድማችን ❤🙏
Via፦ ጋዜጠኛ ቴወድሮስ ታከለ
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
አዲስ ግደይ ከጅማ ባሻገር ከምትገኘው አጋሮ ከተማ ትውልዱ ነው። በቀድሞው አጠራሩ በብሔራዊ ሊጉ ስልጤ ወራቤ ያሳየውን ድንቅ ብቃት ተከትሎ በሲዳማ ቡና እንዲፈለግ ሆነ።
በክለቡም በነበረው አምስት አመታትን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ማህበረሰብ ጋር ተዋወቀ ፣ በክለቡ ደጋፊዎችም ዘንድ ተዜመለት ፣ በሚያስቆጥራቸው አስደናቂ ጎሎች ፣ በሚያሳያቸውም የደስታ አገላለፅም በበርካቶች ለመታወቅ በቃ።
በሲዳማ ቡና ሲጫወት ከሀዋሳ ጓደኛው ካደረጋት የአሁኗ ባለቤቱ ማርታ ወርቁ ጋር ዘለግ ካለው ጎደኝነት በኋላም ከቅዱስ ጊዮርጊስ አሁን ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀጥሎ ዛሬ በሰኔ ፆም የፍቺ ቀን በስርአተ ተክሊል ጋብቻቸውን ፈፀሙ።
አዲስ ግደይ ከአመት በፊት ሳይታሰብ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ለፍቅረኛው የታገቢኛለሽ ጥያቄ ቀለበት ማበርከቱን ግዮን ማለዳ ከአመታት በፊት በፍቅር ህይወታቸው ጊዜ አጋርቶ ነበር።
አስገራሚ የቅጣት ምት ጎሎች ፣ ፈገግ ከሚያስብሉ የደስታ አገላለጶች ፣ ከእነዛ አስከፊ ጉዳቶች በኋላ በደስታ ሲቃ ለዚህች ቀን ስለደረስክ እንኳን ደስ አለህ አዲስ ግደይ እንዲሁ የቤተክርስቲያን ስርዓት ጨብቆ ለዚህ ክብር መብቃት ትልቅ ፅናትና መታደል ይጠይቃል ። እንኳን ደስ አለህ ወኝድማችን ❤🙏
Via፦ ጋዜጠኛ ቴወድሮስ ታከለ
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
❤41🙏10👏3🔥2🤝1
አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምህርቷን አቋረጠች አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት !
አግኝቶ ማጣት ከባድ ነው ። ebs ቲቪ ከውበት በላይ የተሰኘ የተቀደሰ ፕሮግራም አለው።ገቢያቸው ዝቅተኛ የሆኑ ስራዎችን የሚሰሩ ሰዎችንሙሉ ቀንወጪያቸውን ሸፍኖ ልብሶች በመግዛት ምሳና እራት በመጋበዝ ተጨማሪ የሚቋቋሙበት ገንዘብ በመስጠት ያግዛቸዋል።
ዛሬ ያገዙት ተረኛው ሰው ዳንኤል ፀጋዬ ይባላል።በደረሰበት አደጋ ንብረቱን በሙሉ ሸጦ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ስራ በመስራት የሚተዳደር ሰው ነው።የዳንኤል ታሪክ አሳዛኝ ቢሆንም የእህቱ ትዕግስት ታሪክ ግን በጣም ያሳዝናል።
ትዕግስት ከሮቤል ጋር በነበራት ቆይታ በእንባ
እየታጠበች የተናገረችው ታሪክ ያሳዝናል። ወንድሜ ዳንኤል የሚያከራየው 6 ሞተር ነበረው።
በአደጋ ምክንያት ዛሬ ሳንቡሳ በመሸጥ ልጅ ማስተዳደር ይከብዳል። ባለቤቴ ራሱ ስትሮክ ታሞ ቤት ከተኛ ስድስት ዓመቱ ነው።
ተሳቢ መኪና ፣ ሚኒባስ እና ብዙ ንብረት ነበረን። ንብረቶቻችንን ለህክምና ሸጠን ጨረስነው።ያለንን ንብረት በሱ ህክምና አጣን።
ሶስት ልጆች አሉኝ። ልጆቼ ብዙ ነገር ለምደዋል። ሻይ ሸጬ ለነሱ እንጀራ ይዞ መግባት ከብዶኛል።አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምትርቷን አቋረጠች።
አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት። ሁሉም ነገር በእንድ ጊዜ ጎደላት።የመሐከለኛው ልጄ ትንሽ ይረዳ'ኛል። የበፊት ህይወታችንን ትተን አዲስ ህይወት ጀምረናል።
አንዳንድ ጊዜ መኪና ስር ግቢ ግቢ ይለኛል።ዘመዶቼም ሆኑ ጓደኞቼ አሁን ያለሁበትን ቤት አያውቁትም። ድሮ ሲያልፉ ሲያገድሙ ግን የእኛ ቤት ቤታቸው ነበር።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
አግኝቶ ማጣት ከባድ ነው ። ebs ቲቪ ከውበት በላይ የተሰኘ የተቀደሰ ፕሮግራም አለው።ገቢያቸው ዝቅተኛ የሆኑ ስራዎችን የሚሰሩ ሰዎችንሙሉ ቀንወጪያቸውን ሸፍኖ ልብሶች በመግዛት ምሳና እራት በመጋበዝ ተጨማሪ የሚቋቋሙበት ገንዘብ በመስጠት ያግዛቸዋል።
ዛሬ ያገዙት ተረኛው ሰው ዳንኤል ፀጋዬ ይባላል።በደረሰበት አደጋ ንብረቱን በሙሉ ሸጦ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ስራ በመስራት የሚተዳደር ሰው ነው።የዳንኤል ታሪክ አሳዛኝ ቢሆንም የእህቱ ትዕግስት ታሪክ ግን በጣም ያሳዝናል።
ትዕግስት ከሮቤል ጋር በነበራት ቆይታ በእንባ
እየታጠበች የተናገረችው ታሪክ ያሳዝናል። ወንድሜ ዳንኤል የሚያከራየው 6 ሞተር ነበረው።
በአደጋ ምክንያት ዛሬ ሳንቡሳ በመሸጥ ልጅ ማስተዳደር ይከብዳል። ባለቤቴ ራሱ ስትሮክ ታሞ ቤት ከተኛ ስድስት ዓመቱ ነው።
ተሳቢ መኪና ፣ ሚኒባስ እና ብዙ ንብረት ነበረን። ንብረቶቻችንን ለህክምና ሸጠን ጨረስነው።ያለንን ንብረት በሱ ህክምና አጣን።
ሶስት ልጆች አሉኝ። ልጆቼ ብዙ ነገር ለምደዋል። ሻይ ሸጬ ለነሱ እንጀራ ይዞ መግባት ከብዶኛል።አንደኛዋ ልጄ የአባቷን ህመም መቋቋም አቅቷት ትምትርቷን አቋረጠች።
አባቷ አቅብጦ ስላሳደጋት ከበዳት። ሁሉም ነገር በእንድ ጊዜ ጎደላት።የመሐከለኛው ልጄ ትንሽ ይረዳ'ኛል። የበፊት ህይወታችንን ትተን አዲስ ህይወት ጀምረናል።
አንዳንድ ጊዜ መኪና ስር ግቢ ግቢ ይለኛል።ዘመዶቼም ሆኑ ጓደኞቼ አሁን ያለሁበትን ቤት አያውቁትም። ድሮ ሲያልፉ ሲያገድሙ ግን የእኛ ቤት ቤታቸው ነበር።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
😭29❤18💔15🤔6🙏2🥱2
ግብረሰዶማውያንን የጫነችው የቅንጦት መርከብ በቱርክና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከለከለች።
ከሰሞኑን " አትላንቲስ ኢቨንትስ " በተባለ የአሜሪካ የጉዞ ድርጅት የተከራየችና 2,000 ገደማ ግብረሰዶማውያንን የጫነች " ስካርሌት ሌዲ " የተሰኘች የሜዲትራኒያን ባህር የቅንጦት መርከብ ወደ ቱርክ እና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከልክላለች።
መርከቧ በቱርክ ኩሻዳሲ እና ኢስታንቡል ወደቦች እንዳታርፍ የተከለከለች ሲሆን፣ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ውሳኔው የጉዞው ዓላማ ከሀገሪቱ ሞራላዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶች እንዲሁም ማኅበራዊ ደንቦችና እሴቶች ጋር ስለማይጣጣም መሆኑን ገልጸዋል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሪች ካምቤል በኩባንያው 36 ዓመታት ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለው ንገረ ሲገጥማቸው የመጀመሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።
መርከቧ ከቱርክ እገዳ በኋላ የጉዞ አቅጣጫዋን ወደ እስክንድርያ ግብፅ ብታዞርም፣ የግብፅ ባለሥልጣናትም መርከቧ ወደ ሀገሪቱ የባህር ክልል እንዳትገባ አግደዋታል።
ግብፅ ለእገዳው የሰጠችው ይፋዊ ማብራሪያ ባይኖርም፣ ድርጅቱ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ማድረጉን አስታውሶ በውሳኔው መደነቁን ገልጿል።
በእነዚህ እገዳዎች ምክንያት ተሳፋሪዎች በግብፅ ሊያደርጓቸው የነበሩት የፒራሚድ እና የታሪክ ስፍራዎች ጉብኝቶች የተሰረዙ ሲሆን፣ መርከቧ መስመሯን ቀይራ ወደ ክሬት ግሪክ እና ኮቶር ሞንቴኔግሮ ለማምራት ተገድዳለች።መረጃው ከ ' ዘ-ጋርዲያን ' የተወሰደ ነው ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
ከሰሞኑን " አትላንቲስ ኢቨንትስ " በተባለ የአሜሪካ የጉዞ ድርጅት የተከራየችና 2,000 ገደማ ግብረሰዶማውያንን የጫነች " ስካርሌት ሌዲ " የተሰኘች የሜዲትራኒያን ባህር የቅንጦት መርከብ ወደ ቱርክ እና ግብፅ ወደቦች እንዳትገባ ተከልክላለች።
መርከቧ በቱርክ ኩሻዳሲ እና ኢስታንቡል ወደቦች እንዳታርፍ የተከለከለች ሲሆን፣ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ውሳኔው የጉዞው ዓላማ ከሀገሪቱ ሞራላዊና ሥነ-ምግባራዊ እሴቶች እንዲሁም ማኅበራዊ ደንቦችና እሴቶች ጋር ስለማይጣጣም መሆኑን ገልጸዋል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሪች ካምቤል በኩባንያው 36 ዓመታት ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለው ንገረ ሲገጥማቸው የመጀመሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።
መርከቧ ከቱርክ እገዳ በኋላ የጉዞ አቅጣጫዋን ወደ እስክንድርያ ግብፅ ብታዞርም፣ የግብፅ ባለሥልጣናትም መርከቧ ወደ ሀገሪቱ የባህር ክልል እንዳትገባ አግደዋታል።
ግብፅ ለእገዳው የሰጠችው ይፋዊ ማብራሪያ ባይኖርም፣ ድርጅቱ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጉዞ በተሳካ ሁኔታ ማድረጉን አስታውሶ በውሳኔው መደነቁን ገልጿል።
በእነዚህ እገዳዎች ምክንያት ተሳፋሪዎች በግብፅ ሊያደርጓቸው የነበሩት የፒራሚድ እና የታሪክ ስፍራዎች ጉብኝቶች የተሰረዙ ሲሆን፣ መርከቧ መስመሯን ቀይራ ወደ ክሬት ግሪክ እና ኮቶር ሞንቴኔግሮ ለማምራት ተገድዳለች።መረጃው ከ ' ዘ-ጋርዲያን ' የተወሰደ ነው ።
ግዮን ማለዳ
@GhionMaleda
👍41❤13👏9🙏3🔥1