የመውጫ ፈተና‼️
በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3
ራሺያ ለቡርኪናፋሶ‼️
የቡርኪናፋሶ መሪ በሆነው ኢብራሂም ትራኣሬ ላይ ከቀናት በፊት ለ19ኛ ጊዜ የተቀነባበረ የግድያ ሙከራ መደረጉን ተከትሎ ትራኦሬ ለራሺያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስቸኳይ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን እና ራሺያም የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ ቡርኪናፋሶ ለመላክ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የግድያ ሙከራው በፈረንሳይ የሚደገፍ በመሆኑ እና በሀገሪቱ የታጠቁ ቡድኖች ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ተከትሎ ራሺያ ለቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደምታደርግ ይጠበቃል።
ራሺያ እና ቡርኪናፋሶ በባለፈው ጥቅምት ወር በወታደራዊ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው።
ትራኦሬ "ሀገሬ እና ህዝቤ ነፃ እስከሚወጣ ድረስ እዋጋቸዋለሁ" ብለዋል(አዩዘሀበሻ)።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የቡርኪናፋሶ መሪ በሆነው ኢብራሂም ትራኣሬ ላይ ከቀናት በፊት ለ19ኛ ጊዜ የተቀነባበረ የግድያ ሙከራ መደረጉን ተከትሎ ትራኦሬ ለራሺያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስቸኳይ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን እና ራሺያም የጦር መሳሪያ በአስቸኳይ ወደ ቡርኪናፋሶ ለመላክ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የግድያ ሙከራው በፈረንሳይ የሚደገፍ በመሆኑ እና በሀገሪቱ የታጠቁ ቡድኖች ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ተከትሎ ራሺያ ለቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያ ድጋፍ እንደምታደርግ ይጠበቃል።
ራሺያ እና ቡርኪናፋሶ በባለፈው ጥቅምት ወር በወታደራዊ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው።
ትራኦሬ "ሀገሬ እና ህዝቤ ነፃ እስከሚወጣ ድረስ እዋጋቸዋለሁ" ብለዋል(አዩዘሀበሻ)።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3❤1
#Factcheck‼️
ይሄ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ተመልክተናል።
ይሄ መንገድ የተቆፈረው በአማራ ክልል ውስጥ ሳይሆን Umzinyathi በሚባል በደቡብ አፍሪካ አንዲት ከተማ ውስጥ ሲሆን እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመቆፈር የተገደዱት ውሃ እና መብራት አልገባልንም በሚል ነበር።
ምስሉ ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳነው ከአምስት አመት በፊት November 24 2020 ላይ ነው።
የአማራ ክልል በመንገድ እጦት የሚሰቃይ ክልል እንደሆነ ይታወቃል። መንገድ የደም ስር እንደመሆኑ መጠን ያለውን መንገድ መጠበቅ እና ተጨማሪ መንገዶችን መስራት ለዚህም ተባባሪ መሆን ለአማራ ህዝብ ከሚቆረቆር ግለሰብም ይሁን ቡድን የሚጠበቅ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ አጠራጣሪ ምስሎችን ሲያገኙ Tineye የሚባል ድረገፅ ላይ በማስገባት ምስሉ መቼ እና የት እንደተሳ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ይሄ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ተመልክተናል።
ይሄ መንገድ የተቆፈረው በአማራ ክልል ውስጥ ሳይሆን Umzinyathi በሚባል በደቡብ አፍሪካ አንዲት ከተማ ውስጥ ሲሆን እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመቆፈር የተገደዱት ውሃ እና መብራት አልገባልንም በሚል ነበር።
ምስሉ ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳነው ከአምስት አመት በፊት November 24 2020 ላይ ነው።
የአማራ ክልል በመንገድ እጦት የሚሰቃይ ክልል እንደሆነ ይታወቃል። መንገድ የደም ስር እንደመሆኑ መጠን ያለውን መንገድ መጠበቅ እና ተጨማሪ መንገዶችን መስራት ለዚህም ተባባሪ መሆን ለአማራ ህዝብ ከሚቆረቆር ግለሰብም ይሁን ቡድን የሚጠበቅ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ አጠራጣሪ ምስሎችን ሲያገኙ Tineye የሚባል ድረገፅ ላይ በማስገባት ምስሉ መቼ እና የት እንደተሳ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍7
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪካውያን ለምን እርስበርስ ለመዋደድ እንደሚቸገሩ ሀሳባቸውን በቅርቡ አካፍለዋል።
🗣️🗣️ "አፍሪካን ስንመለከት ፈጣሪ ከባረካቸው እጅግ ሰላማዊ አህጉራት አንዷ ነች። አሁን ላይ በመካከላችን የምናያቸው ግጭቶች በዋናነት አውሮፓውያን አንዱ ሀገር ከሌላ ሀገር እንዳይዋደድ፣አብሮ እንዳይሰራ እና እንዳያድግ የመለያየት ዘር ስለዘሩ ነው።
እራሳችንን መጠየቅ አለብን፡ ለምንድነው አውሮፓውያን በአፍሪካውያን ዘንድ እንደምናየው እርስበርስ ሲጠላለፉ የማናየው? እነሱ እኛን ሆን ብለው እርስ በርሳችን እንድንጋጭ ስላደረጉን ነው። እነሱ አንድ ሆነው ወንድሞቻችንን እና እህቶቻችንን እንድንጠላ አስተምረውናል።
በአውሮፓ ውስጥ እንዲህ ዓይነቱን ክፍፍል ማየት ብርቅ ነው። ይህንን ተገንዝበን ጥላቻን ማቆም እና የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት በጋራ መስራት አለብን" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🗣️🗣️ "አፍሪካን ስንመለከት ፈጣሪ ከባረካቸው እጅግ ሰላማዊ አህጉራት አንዷ ነች። አሁን ላይ በመካከላችን የምናያቸው ግጭቶች በዋናነት አውሮፓውያን አንዱ ሀገር ከሌላ ሀገር እንዳይዋደድ፣አብሮ እንዳይሰራ እና እንዳያድግ የመለያየት ዘር ስለዘሩ ነው።
እራሳችንን መጠየቅ አለብን፡ ለምንድነው አውሮፓውያን በአፍሪካውያን ዘንድ እንደምናየው እርስበርስ ሲጠላለፉ የማናየው? እነሱ እኛን ሆን ብለው እርስ በርሳችን እንድንጋጭ ስላደረጉን ነው። እነሱ አንድ ሆነው ወንድሞቻችንን እና እህቶቻችንን እንድንጠላ አስተምረውናል።
በአውሮፓ ውስጥ እንዲህ ዓይነቱን ክፍፍል ማየት ብርቅ ነው። ይህንን ተገንዝበን ጥላቻን ማቆም እና የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት በጋራ መስራት አለብን" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍6🔥1
ራሺያ ሰራዊት ላከች‼️
ራሺያ በፑቲን ቀጥተኛ ትዕዛዝ የቡርኪናፋሶውን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራዎሬን ለመደገፍ በከፍተኛ የስልጠና ብቃት ያጠናቀቁ ልዩ ኮማንዶዎችን ወደ ቡርኪናፋሶ መላኳን ከሀገሪቱ የዜና ምንጮች ለመረዳት ተችሏል።
ራሺያ ለቡርኪናፋሶ ልዩ ወታደሮችን ለመላክ ያስገደዳት በፈረንሳይ እና በሌሎች ሀገራት የተመራ ልዩ ገዳይ ቡድን ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ተደጋጋሚ የግድያ ሙከራ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።
ወደ ቡርኪናፋሶ ያቀኑት የራሺያ ወታደሮች የቡርኪናፋሶን ዋና አየር ማረፊያ እንደሚቆጣጠሩ ተጠቁሟል።
ከራሺያ በተጨማሪ ሰሜን ኮሪያ እና ቻይና ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ አንዳች ነገር ቢፈጠር ዝም ብለን አናይም ማለታቸውን Burkina 24 አስነብቧል።
የራሺያው ፕሬዚደንት ፑቲን "እኛ እያለን ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ምንም አይነት አደጋ አይደርስበትም ፣ አሜሪካ እና ፈረንሳይ የአንድ ነፃ አገር ፕሬዘዳንትን ይዘው የማሰር መብት የላቸውም ያሉ ሲሆን ሩሲያ ከቡርኪናፋሶ ምንም ነገር አትሰርቅም፣ ሀብት ብዝበዛ የማድረግ ፍላጎት የላትም ፍህታዊ ንግድ እንዲኖር እንፈልጋለን" ብለዋል።
እኛ ሀገራችን ላይ ሆነን ወደ ቡርኪናፋሶ አገር ሳንገባ ቡርኪናፋሶ ያላትን ማእድን በራሷ አገር አምርታ በንግድ ስምምነታችን መሰረት ወደ እኛ አገር መሸጥ ነው"ብለዋል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ራሺያ በፑቲን ቀጥተኛ ትዕዛዝ የቡርኪናፋሶውን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራዎሬን ለመደገፍ በከፍተኛ የስልጠና ብቃት ያጠናቀቁ ልዩ ኮማንዶዎችን ወደ ቡርኪናፋሶ መላኳን ከሀገሪቱ የዜና ምንጮች ለመረዳት ተችሏል።
ራሺያ ለቡርኪናፋሶ ልዩ ወታደሮችን ለመላክ ያስገደዳት በፈረንሳይ እና በሌሎች ሀገራት የተመራ ልዩ ገዳይ ቡድን ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ተደጋጋሚ የግድያ ሙከራ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።
ወደ ቡርኪናፋሶ ያቀኑት የራሺያ ወታደሮች የቡርኪናፋሶን ዋና አየር ማረፊያ እንደሚቆጣጠሩ ተጠቁሟል።
ከራሺያ በተጨማሪ ሰሜን ኮሪያ እና ቻይና ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ አንዳች ነገር ቢፈጠር ዝም ብለን አናይም ማለታቸውን Burkina 24 አስነብቧል።
የራሺያው ፕሬዚደንት ፑቲን "እኛ እያለን ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ምንም አይነት አደጋ አይደርስበትም ፣ አሜሪካ እና ፈረንሳይ የአንድ ነፃ አገር ፕሬዘዳንትን ይዘው የማሰር መብት የላቸውም ያሉ ሲሆን ሩሲያ ከቡርኪናፋሶ ምንም ነገር አትሰርቅም፣ ሀብት ብዝበዛ የማድረግ ፍላጎት የላትም ፍህታዊ ንግድ እንዲኖር እንፈልጋለን" ብለዋል።
እኛ ሀገራችን ላይ ሆነን ወደ ቡርኪናፋሶ አገር ሳንገባ ቡርኪናፋሶ ያላትን ማእድን በራሷ አገር አምርታ በንግድ ስምምነታችን መሰረት ወደ እኛ አገር መሸጥ ነው"ብለዋል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👏5
Crows anting behavior‼️
የአሞራ እና የጉንዳን ግንኙነት‼️
Crow የሚባለው አሞራ የህመም ስሜት ሲሰማው የጉንዳን መንጋ አጠገብ ይሄድና ክንፉን ይዘረጋል ጉንዳኖች ጠላት መጣ ብለው ጥቃት ይፈጽሙበታል።
ይሄን የሚያደርግበት በቂ ምክንያት አለው።ጉንዳን ሲነክሰው ሰውነቱ ውስጥ ፎርሚክ አሲድ ይገባል ይሄ ንጥረ ነገር ደግሞ በሽታን በተፈጥሮ መንገድ ይከላከልለታል፣ክንፎቹን ከባክቴሪያ እና ከሌሎች ተባዮች ያስለቅቅለታል።
ፎርሚክ አሲዱ አሞራው በሰውነቱ ውስጥ ያሉ እንደ ባክቴሪያ፣ፈንገስ፣ ትላትል፣.......ያስወግድበታል።
ተፈጥሮ ለሁሉም ፍጥረት ተመርምሮ የማያልቅ ጥበብ ሰጥቷል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የአሞራ እና የጉንዳን ግንኙነት‼️
Crow የሚባለው አሞራ የህመም ስሜት ሲሰማው የጉንዳን መንጋ አጠገብ ይሄድና ክንፉን ይዘረጋል ጉንዳኖች ጠላት መጣ ብለው ጥቃት ይፈጽሙበታል።
ይሄን የሚያደርግበት በቂ ምክንያት አለው።ጉንዳን ሲነክሰው ሰውነቱ ውስጥ ፎርሚክ አሲድ ይገባል ይሄ ንጥረ ነገር ደግሞ በሽታን በተፈጥሮ መንገድ ይከላከልለታል፣ክንፎቹን ከባክቴሪያ እና ከሌሎች ተባዮች ያስለቅቅለታል።
ፎርሚክ አሲዱ አሞራው በሰውነቱ ውስጥ ያሉ እንደ ባክቴሪያ፣ፈንገስ፣ ትላትል፣.......ያስወግድበታል።
ተፈጥሮ ለሁሉም ፍጥረት ተመርምሮ የማያልቅ ጥበብ ሰጥቷል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍5
የትራኦሬ ጠባቂ‼️
የቡርኪናፋሶው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ጠባቂ እንዲህ ይላል…
“ኢብራሂም ትራኦሬ ለአምላኩ ተንበርክኮ በሚጸልይበት ወቅት እንድመታው አምስት ሚሊዮን ዶላር አቀረቡልኝ። ከዚህም በላይ ለእኔና ለቤተሰቤ የዚያን ሀገር ዜግነት እንደሚሰጡን ቃል ገቡልኝ። ይህን ጥያቄ እንዴት እንደምቀበል ሳስብ ተገረምኩ። ለእነርሱ ገንዘብ ከሰው ልጅ ክብር በላይ ነው ማለት ነው።”
“ራሴን ጠየቅሁ… አምስት ሚሊዮን ዶላር የጥፋተኝነት ስሜቴን እስከ ዘላለም ድረስ ሊሸፍንልኝ ይችላል? ይህ ገንዘብ በባዕድ ሀገር ንጉሥ ያደርገኛል ወይስ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻቸው የሚሳለቁበት ሞኝ? በከተማቸው እንደ ውሻ ከመኖር በገዛ ምድሬ እንደ አንበሳ መኖር እመርጣለሁ!”
#አዩዘሀበሻ
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የቡርኪናፋሶው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ጠባቂ እንዲህ ይላል…
“ኢብራሂም ትራኦሬ ለአምላኩ ተንበርክኮ በሚጸልይበት ወቅት እንድመታው አምስት ሚሊዮን ዶላር አቀረቡልኝ። ከዚህም በላይ ለእኔና ለቤተሰቤ የዚያን ሀገር ዜግነት እንደሚሰጡን ቃል ገቡልኝ። ይህን ጥያቄ እንዴት እንደምቀበል ሳስብ ተገረምኩ። ለእነርሱ ገንዘብ ከሰው ልጅ ክብር በላይ ነው ማለት ነው።”
“ራሴን ጠየቅሁ… አምስት ሚሊዮን ዶላር የጥፋተኝነት ስሜቴን እስከ ዘላለም ድረስ ሊሸፍንልኝ ይችላል? ይህ ገንዘብ በባዕድ ሀገር ንጉሥ ያደርገኛል ወይስ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻቸው የሚሳለቁበት ሞኝ? በከተማቸው እንደ ውሻ ከመኖር በገዛ ምድሬ እንደ አንበሳ መኖር እመርጣለሁ!”
#አዩዘሀበሻ
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍4❤1🥰1
ሰላም ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች እንዴት አመሻችሁ በያላችሁበት ሰላማችሁ ይብዛ እያልኩኝ መልካም ምኞቴን ጽጌልፅላችሁ በታላቅ ደስታ ነው ::
እነሆ ዲቪ 2025 ሊወጣ ነው እና እንዲታይላችሁ የምትፈልጉ በዚህ አናግሩኝ ማለካም አዳር 🙏🙏
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
@GT12192123
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
እነሆ ዲቪ 2025 ሊወጣ ነው እና እንዲታይላችሁ የምትፈልጉ በዚህ አናግሩኝ ማለካም አዳር 🙏🙏
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
@GT12192123
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
🙏3👍1
ግራኝ😳‼️
ግራኝ ሰዎች ቢሊየነር የመሆን እድላቸው ሰፊ ነው።
በዓለም ላይ ባሉ 500 ትላልቅ ኩባንያዎች መሪዎች መካከል የግራ-እጅ ሰዎች በግልጽ በብዛት ይታያሉ። ለምሳሌ እንደ ቢል ጌትስ፣ ስቲቭ ጆብስ እና ማርክ ዙከርበርግ ያሉ ታዋቂ ሥራ ፈጣሪዎች እንደዚህ ነበሩ። ከዚህም በላይ በ1000 ከፍተኛ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች መካከል 91 በመቶ የሚሆኑት ግራ-እጅ የሆኑ ሲሆኑ የኩባንያዎቻቸው የፋይናንስ አፈጻጸም ከአማካይ ገበያ በእጅጉ የላቀ ነበር።
ይህ የሚያመለክተው ግራ-እጅ መሆን ለተሳካ የንግድ አመራር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ልዩ የእውቀት ችሎታዎች ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ጥናቱ ያመላክታል።
Via፦ ፊደል ፖስት
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ግራኝ ሰዎች ቢሊየነር የመሆን እድላቸው ሰፊ ነው።
በዓለም ላይ ባሉ 500 ትላልቅ ኩባንያዎች መሪዎች መካከል የግራ-እጅ ሰዎች በግልጽ በብዛት ይታያሉ። ለምሳሌ እንደ ቢል ጌትስ፣ ስቲቭ ጆብስ እና ማርክ ዙከርበርግ ያሉ ታዋቂ ሥራ ፈጣሪዎች እንደዚህ ነበሩ። ከዚህም በላይ በ1000 ከፍተኛ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች መካከል 91 በመቶ የሚሆኑት ግራ-እጅ የሆኑ ሲሆኑ የኩባንያዎቻቸው የፋይናንስ አፈጻጸም ከአማካይ ገበያ በእጅጉ የላቀ ነበር።
ይህ የሚያመለክተው ግራ-እጅ መሆን ለተሳካ የንግድ አመራር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ልዩ የእውቀት ችሎታዎች ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ጥናቱ ያመላክታል።
Via፦ ፊደል ፖስት
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍3
የፈተና መርሃግብር‼️
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም ነው።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም ነው።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍2❤1
4_5897556058133502833.xls
235.5 KB
ለሚመለከተው‼️
በመጪው ሰኔ ወር በሀገር አቀፍ ደረጃ በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ሙሉ የፈተና ፕሮግራም/schedule/ ደርሶናል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በመጪው ሰኔ ወር በሀገር አቀፍ ደረጃ በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ሙሉ የፈተና ፕሮግራም/schedule/ ደርሶናል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤5
ስለ ኩላሊት እጥበት /Dialysis/ ይህን ያውቃሉ❓‼️
በዲያሊሲስ ወቅት ደም ከሰውነት ውስጥ በቀይ ቱቦ ተወግዶ በዳያሊስስ ማሽኑ ውስጥ አልፎ ከተጣራ በኋላ በሰማያዊው ቱቦ ወደ ሰውነታችን ተመልሶ ይገባል/see the second image above/።
በሽተኛው በአልጋ ላይ የማይንቀሳቀስ ሆኖ ሲቆይ ይህ ሂደት ለአራት ሰዓታት ይደጋገማል።
የአሰራር ሂደቱ በሳምንት ሶስት ጊዜ የሚከናወን ሲሆን ይህም በወር አስራ ሁለት ጊዜ ሲሆን አንዱን ዲያሊሲስ ለመጨረስ አራት ሰአት ይወስዳል። ይህም በወር ውስጥ በአጠቃላይ አርባ ስምንት ሰአት ማለት ነው።
ይህን የምታነቡ አልኮልን ያቁሙ፣ በፋብሪካ የተቀነባበሩ ምግቦችን ይቀንሱ፣ አላስፈላጊ የስኳር አጠቃቀምን ይተዉ፣ በአስፈላጊ ሁኔታ ጂም/ስፖርት/ያዘውትሩ፣በቂ ውሃ ይጠጡ።
እነዚህን ካደረጉ ኩላሊቶችዎ እና ጉበትዎ ጤነኛ እንዲሆኑ ለማድረግ ቀላል እና ርካሽ አማራጮች ናቸው።
ከሁሉ በላይ ሙሉ ጤንነትን የሰጠህን ፈጣሪ ሁል ጊዜ አመስጋኝ ሁን።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በዲያሊሲስ ወቅት ደም ከሰውነት ውስጥ በቀይ ቱቦ ተወግዶ በዳያሊስስ ማሽኑ ውስጥ አልፎ ከተጣራ በኋላ በሰማያዊው ቱቦ ወደ ሰውነታችን ተመልሶ ይገባል/see the second image above/።
በሽተኛው በአልጋ ላይ የማይንቀሳቀስ ሆኖ ሲቆይ ይህ ሂደት ለአራት ሰዓታት ይደጋገማል።
የአሰራር ሂደቱ በሳምንት ሶስት ጊዜ የሚከናወን ሲሆን ይህም በወር አስራ ሁለት ጊዜ ሲሆን አንዱን ዲያሊሲስ ለመጨረስ አራት ሰአት ይወስዳል። ይህም በወር ውስጥ በአጠቃላይ አርባ ስምንት ሰአት ማለት ነው።
ይህን የምታነቡ አልኮልን ያቁሙ፣ በፋብሪካ የተቀነባበሩ ምግቦችን ይቀንሱ፣ አላስፈላጊ የስኳር አጠቃቀምን ይተዉ፣ በአስፈላጊ ሁኔታ ጂም/ስፖርት/ያዘውትሩ፣በቂ ውሃ ይጠጡ።
እነዚህን ካደረጉ ኩላሊቶችዎ እና ጉበትዎ ጤነኛ እንዲሆኑ ለማድረግ ቀላል እና ርካሽ አማራጮች ናቸው።
ከሁሉ በላይ ሙሉ ጤንነትን የሰጠህን ፈጣሪ ሁል ጊዜ አመስጋኝ ሁን።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤4🙏1
የጥናት ውጤት‼️
አንድ ባህር ዛፍ እንደ እድሜው/Age/፣መጠን/size) እና የአካባቢ ሁኔታዎች/environmental conditions/ ቢለያይም በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድርን ውሃን/Underground water/ ይመጣሉ።
አንድ 3 አመት እድሜ ያስቆጠረ ባህር ዛፍ በቀን 20 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
20 አመት እድሜ ያላቸው ባህር ዛፎች ደግሞ በቀን እስከ 200 ሊትር ውሃ ሊጠቀሙ እንደሚችሉ የአለም አቀፉ የአግሮ ደን ምርምር ማዕከል (ICRAF) ጥናት አመልክቷል።
በጣም ትልቅ ባህር ዛፍ በቀን እስከ 1000 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
ስለዚህ ባህር ዛፍ በከተሞች አካባቢ የሚተከሉ ከሆነ በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድር ውሃን/underground water/ በመምጠጥ የውሃ አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል።
ባህርዛፍ በከተሞች አካባቢ ባይተከል ይመከራል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
አንድ ባህር ዛፍ እንደ እድሜው/Age/፣መጠን/size) እና የአካባቢ ሁኔታዎች/environmental conditions/ ቢለያይም በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድርን ውሃን/Underground water/ ይመጣሉ።
አንድ 3 አመት እድሜ ያስቆጠረ ባህር ዛፍ በቀን 20 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
20 አመት እድሜ ያላቸው ባህር ዛፎች ደግሞ በቀን እስከ 200 ሊትር ውሃ ሊጠቀሙ እንደሚችሉ የአለም አቀፉ የአግሮ ደን ምርምር ማዕከል (ICRAF) ጥናት አመልክቷል።
በጣም ትልቅ ባህር ዛፍ በቀን እስከ 1000 ሊትር ውሃ ሊጠቀም ይችላል።
ስለዚህ ባህር ዛፍ በከተሞች አካባቢ የሚተከሉ ከሆነ በከፍተኛ ደረጃ የከርሰ ምድር ውሃን/underground water/ በመምጠጥ የውሃ አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል።
ባህርዛፍ በከተሞች አካባቢ ባይተከል ይመከራል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍4❤1😍1
የሉዊስ ሱዋሬዝ የፍቅር ታሪክ ከሶፊ ባልቢ ጋር በእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ካሉ ምርጥ ታሪኮች አንዱ መሆን አለበት! 🫶🥺❤️
ሉዊስ ሱአሬዝ ያደገው በድህነት ውስጥ ነው። አባቱ ከዚህ አለም በሞት ከተለው በኋላ ህይወቱ ይበልጥ ተመሰቃቀለ። እናቱ የእለት ምግባቸውን ለማግኘት ትታገል ነበር። ነገርግን እናቱ የምታመጣው ገንዘብ በቂ አልነበረም። በዚህም ምክንያት ገና በ9 ዓመቱ ገንዘብ ለማግኘት በመንገድ ጠራጊ ሆኖ ሰራ።
ከኡራጓይ ከፍተኛ ክለብ ቢፈርምም ሱአሬዝ ልምምድን መዝለል፣ አርፍዶ መቆየት እና ትኩረቱን ማጣት ጀመረ።
🗣️ "በሌሊት እወጣ ነበር። ማጥናት አልወድም ነበር። እና ራሴን ለእግር ኳስ አልሰጠም ነበር።"
በዚህ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነበር በ 15 ዓመቱ ሱዋሬዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶፊያን ያገኛት። ሶፍያ ያኔ 13 ዓመት ልጅ ነበረች። ሱአሬዝ ወዲያውኑ ወደዳት። ምንም ደሃ ቢሆን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እሷም ወደደችም። በደንብ ትደግፈው ነበር።
🗣️ " ለእሷ ጥሩ ነገሮችን ለመግዛት መንገድ ላይ ሳንቲሞችን እለቃቅም ነበር።" 🥺
በሚያሳዝን ሁኔታ በ2003 ሶፊያ ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ስፔን ሄደች። ሱአሬዝ ልቡ ተሰበረ።. 💔
🗣️ "ሶፊያ ስትሄድ እግር ኳስ መጫወቱን አቆምኩ ። ግን እሷን ለማግኘት ራሴን ለዚህ ውብ ስፖርት መወሰን እንዳለብኝ ተገነዘብኩ።"
በ 16 አመቱ ሱአሬዝ ሶፊያን ለማየት ወደ ባርሴሎና ተጓዘ። ገንዘብ ሳይኖረው ከወንድሙ ተበደረ። ከኡራጓይ ወደ ስፔን ያደረገው ጉዞ ለአንድ ወጣት በጣም ከባድ ነበር። እና ለጉብኝቱ ግልጽ የሆነ ምክንያት ሳይኖረው በአውሮፕላን ማረፊያ ተይዞ ለሰዓታት ተጠየቀ። በመጨረሻም ተለቀቀ። በሚያሳዝን ሁኔታ ትክክለኛ አድራሻዋን ባለማወቁ ሶፊያን ማግኘት አልቻለም።
ከእሷ ጋር ለመገናኘት ቆርጦ የነበረው ሱዋሬዝ ተስፋ በመቁረጥ ሙሉ በሙሉ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ። በአንድ ጨዋታ አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ የሆላንዱ ክለብ አያክስ አስፈርመው። እናም ወደ አውሮፓ ተዛወረ። ሶፊያ ብዙም ሳይትቆይ ከስፔን ወደ ኔዘርላንድ ሄደች። ከዚያ በኋላ እስከመጨረሻው ላይለያዩ ተገናኙ።
ሉዊስ ሱአሬዝ ያደገው በድህነት ውስጥ ነው። አባቱ ከዚህ አለም በሞት ከተለው በኋላ ህይወቱ ይበልጥ ተመሰቃቀለ። እናቱ የእለት ምግባቸውን ለማግኘት ትታገል ነበር። ነገርግን እናቱ የምታመጣው ገንዘብ በቂ አልነበረም። በዚህም ምክንያት ገና በ9 ዓመቱ ገንዘብ ለማግኘት በመንገድ ጠራጊ ሆኖ ሰራ።
ከኡራጓይ ከፍተኛ ክለብ ቢፈርምም ሱአሬዝ ልምምድን መዝለል፣ አርፍዶ መቆየት እና ትኩረቱን ማጣት ጀመረ።
🗣️ "በሌሊት እወጣ ነበር። ማጥናት አልወድም ነበር። እና ራሴን ለእግር ኳስ አልሰጠም ነበር።"
በዚህ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነበር በ 15 ዓመቱ ሱዋሬዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶፊያን ያገኛት። ሶፍያ ያኔ 13 ዓመት ልጅ ነበረች። ሱአሬዝ ወዲያውኑ ወደዳት። ምንም ደሃ ቢሆን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እሷም ወደደችም። በደንብ ትደግፈው ነበር።
🗣️ " ለእሷ ጥሩ ነገሮችን ለመግዛት መንገድ ላይ ሳንቲሞችን እለቃቅም ነበር።" 🥺
በሚያሳዝን ሁኔታ በ2003 ሶፊያ ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ስፔን ሄደች። ሱአሬዝ ልቡ ተሰበረ።. 💔
🗣️ "ሶፊያ ስትሄድ እግር ኳስ መጫወቱን አቆምኩ ። ግን እሷን ለማግኘት ራሴን ለዚህ ውብ ስፖርት መወሰን እንዳለብኝ ተገነዘብኩ።"
በ 16 አመቱ ሱአሬዝ ሶፊያን ለማየት ወደ ባርሴሎና ተጓዘ። ገንዘብ ሳይኖረው ከወንድሙ ተበደረ። ከኡራጓይ ወደ ስፔን ያደረገው ጉዞ ለአንድ ወጣት በጣም ከባድ ነበር። እና ለጉብኝቱ ግልጽ የሆነ ምክንያት ሳይኖረው በአውሮፕላን ማረፊያ ተይዞ ለሰዓታት ተጠየቀ። በመጨረሻም ተለቀቀ። በሚያሳዝን ሁኔታ ትክክለኛ አድራሻዋን ባለማወቁ ሶፊያን ማግኘት አልቻለም።
ከእሷ ጋር ለመገናኘት ቆርጦ የነበረው ሱዋሬዝ ተስፋ በመቁረጥ ሙሉ በሙሉ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ። በአንድ ጨዋታ አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ የሆላንዱ ክለብ አያክስ አስፈርመው። እናም ወደ አውሮፓ ተዛወረ። ሶፊያ ብዙም ሳይትቆይ ከስፔን ወደ ኔዘርላንድ ሄደች። ከዚያ በኋላ እስከመጨረሻው ላይለያዩ ተገናኙ።
👍3❤2
መስከረም 8 መግቢያ‼️
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ‼️
#Ethiopia | መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
====================
⬇️📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ‼️
#Ethiopia | መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
====================
⬇️📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
❤2👍1🤡1
በአዲሱ የገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1395/2017 መሠረት ከመቀጠር፣ ከኪራይ እና ከንግድ ስራ ከሚገኝ ገቢ የገቢ ግብር አሰላል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🤔2👏1