“ቀጣሪ_የሚስብ_ሲቪ”_ለመፃፍ_ሰባት_ጥቆማዎች_ካሪኩለም_ቪቲያችን_ሲቪያችን_ማለት_የግል_መረጃችን፤…_by.html
217.3 KB
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
በቀዩ ፕላኔት ማርስ ላይ ውሃ ተገኘ‼️
ሳይንቲስቶች ከቀይዋ ፕላኔት ወለል በታች ትልቅ የውሃ ጥርቅም አግኝተናል ሲሉ ተነግረዋል።
በማርስ ደቡብ ንፍቀ ክበብ የሚገኘው ይህ ግኝት ስለ ቀይዋ ፕላኔት ያለንን ግንዛቤ እና ለወደፊቱ ተልእኮዎች ያለውን አቅም ሊለውጠው ይችላልም ተብሏል።
ቀይዋ ፕላኔት ላይ ለመኖር በሚደረጉ ጥረቶች ይህ የፈሳሽ ውሃ ማግኘት የሰውን ልጅ ህይወት በማርስ ላይ እውን ለማድረግ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ሳይንቲስቶች ከቀይዋ ፕላኔት ወለል በታች ትልቅ የውሃ ጥርቅም አግኝተናል ሲሉ ተነግረዋል።
በማርስ ደቡብ ንፍቀ ክበብ የሚገኘው ይህ ግኝት ስለ ቀይዋ ፕላኔት ያለንን ግንዛቤ እና ለወደፊቱ ተልእኮዎች ያለውን አቅም ሊለውጠው ይችላልም ተብሏል።
ቀይዋ ፕላኔት ላይ ለመኖር በሚደረጉ ጥረቶች ይህ የፈሳሽ ውሃ ማግኘት የሰውን ልጅ ህይወት በማርስ ላይ እውን ለማድረግ ወሳኝ እርምጃ ነው ሲሉ ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወይ ጉድ❗❗🤔
ቦሌ ቡልቡላ ዶክተሮች ስፈር አንዲት የ 5 አመት ህፃን ሰፈር ውስጥ ለመጫወት ከቤት ትወጣለች ለረጅም ሰአት ድምጿ ሲጠፋ አክስቷ እሷን ለመፈለግ ከቤት ትወጣለች ፈልጋ ስታጣት አንድ በእድሜ ገፋ ያለ የሰፈር tele tawor ሚጠብቅ ጥብቃ አለ እና እሱጋ ሄዳ ስታንኳኳ አልከፍትም ይላታል ከውስጥ የልጅቷን ድምፅ ስትሰማ ሰፈሩን በጩኸት ቅልጥ ታረገዋለች የሰፈሩ ሰው ተሰብስቦ በሩን ሰብረው ውስጥ ሲገቡ ህፃኗ ልጅ አልጋ ላይ ተኝታለች ሰውዬው ደሞ ሱሪውን አውልቆ ቆሞ ነበር በአከባቢው የነበሩ ፖሊሶች ሰውዬውን በባጃጅ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘውት ሄደዋል፣ልጅቷን ደግሞ ሆስፒታል ቼክ ለማስደረግ ይዘዋት ሄደዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ቦሌ ቡልቡላ ዶክተሮች ስፈር አንዲት የ 5 አመት ህፃን ሰፈር ውስጥ ለመጫወት ከቤት ትወጣለች ለረጅም ሰአት ድምጿ ሲጠፋ አክስቷ እሷን ለመፈለግ ከቤት ትወጣለች ፈልጋ ስታጣት አንድ በእድሜ ገፋ ያለ የሰፈር tele tawor ሚጠብቅ ጥብቃ አለ እና እሱጋ ሄዳ ስታንኳኳ አልከፍትም ይላታል ከውስጥ የልጅቷን ድምፅ ስትሰማ ሰፈሩን በጩኸት ቅልጥ ታረገዋለች የሰፈሩ ሰው ተሰብስቦ በሩን ሰብረው ውስጥ ሲገቡ ህፃኗ ልጅ አልጋ ላይ ተኝታለች ሰውዬው ደሞ ሱሪውን አውልቆ ቆሞ ነበር በአከባቢው የነበሩ ፖሊሶች ሰውዬውን በባጃጅ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘውት ሄደዋል፣ልጅቷን ደግሞ ሆስፒታል ቼክ ለማስደረግ ይዘዋት ሄደዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
😱1
ሰላሌ‼️
ይህ የሰሜን ሸዋ ማህበረሰብ ነው፣ ኦሮሚያ። በሬዎች ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅም በቀንበር ሆኗል፤ ፈረስ በልጓም። ይህ ከተማጽኖዎች ሁሉ ከፍ ይላል። እንደዚህ አይነት ተማጽኖ የሚደረገው ለፈጣሪ ብቻ ነው፤ ከፍተኛ የተፈጥሮ አደጋ ሲከሰት፤ ዝናብ ሲጠፋ፣ ድርቅ ሲበረታ፣ የበሽታ ወረርሽኝ ሲከሰት ወዘተ።
እንደዚህ አይነት አደጋ ሲከሰት በሬ ብቻ ሳይሆን ሰውም በቀንበር ይሆናል፤ ፈረስ በልጓም ይቆማል፤ ማህበረሰቡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ወጥቶ ለፈጣሪው ልመና ያቀርባል። ይቅር በለን ብሎ ፈጣሪውን ይማጸናል። ይህ እንግዲህ በጣም አልፎ አልፎ በስንት ዓመት አንዴ የሚያጋጥም ነው።
አሁን ግን ዝናብ አልጠፋም። ድርቅም አልተከሰተም። የበሽታ ወረርሽኝም አልታየም። ስለዚህ ይህ ልመና እና ተማጽኖ ለፈጣሪ አይደለም፤ ይልቁንም ልመናው እና ተማጽኖው እየቀረበ ያለው ለሰው ልጅ ነው፤ ለራሱ ልጆች።
በጦርነት ምክንያት ማህበረሰቡ መሬቱን አርሶ መብላት አልቻለም። ገበያ ሄዶ መሸጥ መግዛት ቅንጦት ሆነበት። ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት መላክ አልቻለም። የታመመ ሰው ሆስፒታል መሄጃ መንገድ ጠፋው። የሞተ ሰው ቀብር አጣ። ቀን ጨለማ ሆነበት።
ይህ በጠራራ ፀሐይ ጭለማ የዋጠው ማህበረሰብ በሬዎቹን እና ልጆቹን በቀንበር አድርጎ፣ ፈረሶቹን በልጓም አውሎ፣ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ወጥቶ የገዛ ልጆቹን እየተማጸነ ይገኛል፤ ጦርነት እንዲቆም፣ በመካከላቸው እርቅ እንዲፈጠር እና በሰላም መኖር እንዲፈቀድለት እየለመነ ነው። እንደዚህ አይነት ልመና እና ተማጽኖ ለፈጣሪ እንጂ ለሰው ልጅ ባልተገባ ነበር፣ያለንበት ጊዜ ያሳዝናል።
=================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN
ይህ የሰሜን ሸዋ ማህበረሰብ ነው፣ ኦሮሚያ። በሬዎች ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅም በቀንበር ሆኗል፤ ፈረስ በልጓም። ይህ ከተማጽኖዎች ሁሉ ከፍ ይላል። እንደዚህ አይነት ተማጽኖ የሚደረገው ለፈጣሪ ብቻ ነው፤ ከፍተኛ የተፈጥሮ አደጋ ሲከሰት፤ ዝናብ ሲጠፋ፣ ድርቅ ሲበረታ፣ የበሽታ ወረርሽኝ ሲከሰት ወዘተ።
እንደዚህ አይነት አደጋ ሲከሰት በሬ ብቻ ሳይሆን ሰውም በቀንበር ይሆናል፤ ፈረስ በልጓም ይቆማል፤ ማህበረሰቡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ወጥቶ ለፈጣሪው ልመና ያቀርባል። ይቅር በለን ብሎ ፈጣሪውን ይማጸናል። ይህ እንግዲህ በጣም አልፎ አልፎ በስንት ዓመት አንዴ የሚያጋጥም ነው።
አሁን ግን ዝናብ አልጠፋም። ድርቅም አልተከሰተም። የበሽታ ወረርሽኝም አልታየም። ስለዚህ ይህ ልመና እና ተማጽኖ ለፈጣሪ አይደለም፤ ይልቁንም ልመናው እና ተማጽኖው እየቀረበ ያለው ለሰው ልጅ ነው፤ ለራሱ ልጆች።
በጦርነት ምክንያት ማህበረሰቡ መሬቱን አርሶ መብላት አልቻለም። ገበያ ሄዶ መሸጥ መግዛት ቅንጦት ሆነበት። ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት መላክ አልቻለም። የታመመ ሰው ሆስፒታል መሄጃ መንገድ ጠፋው። የሞተ ሰው ቀብር አጣ። ቀን ጨለማ ሆነበት።
ይህ በጠራራ ፀሐይ ጭለማ የዋጠው ማህበረሰብ በሬዎቹን እና ልጆቹን በቀንበር አድርጎ፣ ፈረሶቹን በልጓም አውሎ፣ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ወጥቶ የገዛ ልጆቹን እየተማጸነ ይገኛል፤ ጦርነት እንዲቆም፣ በመካከላቸው እርቅ እንዲፈጠር እና በሰላም መኖር እንዲፈቀድለት እየለመነ ነው። እንደዚህ አይነት ልመና እና ተማጽኖ ለፈጣሪ እንጂ ለሰው ልጅ ባልተገባ ነበር፣ያለንበት ጊዜ ያሳዝናል።
=================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN
👍1🙏1
የፓኪስታን ፓርላማ በግዙፍ አይጦች ተከበበ‼️
ፓርላማዉ ችግር ገጥሞታል፡፡ የችግሩ ምንጭ ታዲያ የምክር ቤት አባላቱ አይደሉም። ችግሩ ያለው የምክር ቤት አባላትን እያሸበሩ ያሉት እና የፓርላማ ሕንጻውን መፈንጫቸው ያደረጉት አይጦች ናቸው። ግዙፍ አይጦች።
የምክር ቤቱ ሕንጻ በከፍተኛ መጠን በአይጥ መወረሩ የታወቀው አንድ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ከዓመታት በፊት የተካሄደ የስብሰባ ማስታወሻ ቅጂ እንዲወጣለት ከጠየቀ በኋላ ነው።
ይህ ሠነድ እንዳይሆን ሆኖ በአይጦች ተበልቶ ተገኘ።
“እዚህ ወለል ላይ ያሉት አይጦች በጣም ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ ድመቶች እንኳ ይፈሯቸዋል” ሲሉ የብሔራዊ ምክር ቤት ቃል አቀባይ ዛፋር ሱልጣን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ውርዬ የማትደፍራቸውን አይጦች ለማስወገድ ምክር ቤቱ 4ሺህ 300 ዶላር በጀት በመመደብ ጨረታ አውጥቷል።አይጦቹ የበርካታ የቋሚ ኮሚቴዎች ስብሰባ የሚካሄድባቸው እና የመመገቢያ አዳራሽ የሚገኝበትን የምክር ቤቱን የመጀመሪያ ወለል ተቆጣጥረዋል።
እንደ ቃል አቀባዩ ዛፋር ሱልጣን ከሆነ አይጦቹ ቀን ላይ ድምጻቸውን አጥፍተው ይቆያሉ። “ሁሉም ወደቤቱ ሲገባ ጠብቀው ምሽት ከያሉበት ይወጡና የማራቶን ሩጫ ይመስል በወለሉ ላይ ይርመሰመሳሉ” ብለዋል።
“አሁን ላይ አብዛኛው ሠራተኛ አይጦቹን ተላምዷል። ለመጀመሪያ ጊዜ ወደዚህ የሚመጣ ሰው ግን በጣም ይፈራቸዋል” ሲሉ ዛፋር ጨምረው ተናግረዋል።
የአገሪቱ ፓርላማ አሁን ላይ አይጦቹን የሚያጠፋለት ድርጅት ፍለጋ በፓኪስታን ጋዜጦች ላይ ማስታወቂያ አስነግሯል።
ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ግዙፎቹን አይጦች ለማጥፋት ፍላጎት ያሳዩ ኩባንያዎች ሁለት ብቻ ናቸው ተብሏል።
ቢቢሲ
========
መረጃ ከፈለጉ join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ፓርላማዉ ችግር ገጥሞታል፡፡ የችግሩ ምንጭ ታዲያ የምክር ቤት አባላቱ አይደሉም። ችግሩ ያለው የምክር ቤት አባላትን እያሸበሩ ያሉት እና የፓርላማ ሕንጻውን መፈንጫቸው ያደረጉት አይጦች ናቸው። ግዙፍ አይጦች።
የምክር ቤቱ ሕንጻ በከፍተኛ መጠን በአይጥ መወረሩ የታወቀው አንድ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ከዓመታት በፊት የተካሄደ የስብሰባ ማስታወሻ ቅጂ እንዲወጣለት ከጠየቀ በኋላ ነው።
ይህ ሠነድ እንዳይሆን ሆኖ በአይጦች ተበልቶ ተገኘ።
“እዚህ ወለል ላይ ያሉት አይጦች በጣም ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ ድመቶች እንኳ ይፈሯቸዋል” ሲሉ የብሔራዊ ምክር ቤት ቃል አቀባይ ዛፋር ሱልጣን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ውርዬ የማትደፍራቸውን አይጦች ለማስወገድ ምክር ቤቱ 4ሺህ 300 ዶላር በጀት በመመደብ ጨረታ አውጥቷል።አይጦቹ የበርካታ የቋሚ ኮሚቴዎች ስብሰባ የሚካሄድባቸው እና የመመገቢያ አዳራሽ የሚገኝበትን የምክር ቤቱን የመጀመሪያ ወለል ተቆጣጥረዋል።
እንደ ቃል አቀባዩ ዛፋር ሱልጣን ከሆነ አይጦቹ ቀን ላይ ድምጻቸውን አጥፍተው ይቆያሉ። “ሁሉም ወደቤቱ ሲገባ ጠብቀው ምሽት ከያሉበት ይወጡና የማራቶን ሩጫ ይመስል በወለሉ ላይ ይርመሰመሳሉ” ብለዋል።
“አሁን ላይ አብዛኛው ሠራተኛ አይጦቹን ተላምዷል። ለመጀመሪያ ጊዜ ወደዚህ የሚመጣ ሰው ግን በጣም ይፈራቸዋል” ሲሉ ዛፋር ጨምረው ተናግረዋል።
የአገሪቱ ፓርላማ አሁን ላይ አይጦቹን የሚያጠፋለት ድርጅት ፍለጋ በፓኪስታን ጋዜጦች ላይ ማስታወቂያ አስነግሯል።
ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ ግዙፎቹን አይጦች ለማጥፋት ፍላጎት ያሳዩ ኩባንያዎች ሁለት ብቻ ናቸው ተብሏል።
ቢቢሲ
========
መረጃ ከፈለጉ join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
😁2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብዙዎች መብታቸው ትዝ የሚላቸው መኪና ውስጥ ሲገቡ ነው ይባል ነበር፣ዛሬ ወደ አውሮፕላን ተሸጋግሯል‼️
ምንም እንኳን በበረራ መዘግየት መጉላላት ቢኖርም፣የሰሞኑ ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ደግሞ ለበረራ ፈታኝ መሆኑ እሙን ነው።
ይህ አውሮፕላን በዚህ ምክንያት ዘግይቷል። ተሳፋሪዎችም እንሂድ፣ካሁን በፊት እኮ ሁለት አውሮፕላን ወጥቷል ይላሉ፣እኔ ምለው ቆይ አውቶቡስ/ታክሲ ላይ ነው እንዴ የተሳፈሩ የመሰላቸው🤗። የአየር መንገዱ security team ደግሞ የአየር ሁኔታው አስቸጋሪ ነው አውሮፕላኑ ሊከሰከስ ይችላል... ሲላቸው ይከስከስ🙆🙆🙆።
ቲክቶከሩ ደግሞ 27 ሺ ሰው እያየኝ ነው፣መቅረፅ መብቴ ነው...ምናምን ይላል። እውነት መቅረፅ መብት ነው??? አይ ቲክቶክ የስራህን ይስጥህ። በዚህ ልጅ ላይ አየር መንገዱ ምን እርምጃ ይወስድ ይሆን❓
ወንጀል እንደተሰራበት ሰው ደግሞ be my voice ይላል😋🙆
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ምንም እንኳን በበረራ መዘግየት መጉላላት ቢኖርም፣የሰሞኑ ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ደግሞ ለበረራ ፈታኝ መሆኑ እሙን ነው።
ይህ አውሮፕላን በዚህ ምክንያት ዘግይቷል። ተሳፋሪዎችም እንሂድ፣ካሁን በፊት እኮ ሁለት አውሮፕላን ወጥቷል ይላሉ፣እኔ ምለው ቆይ አውቶቡስ/ታክሲ ላይ ነው እንዴ የተሳፈሩ የመሰላቸው🤗። የአየር መንገዱ security team ደግሞ የአየር ሁኔታው አስቸጋሪ ነው አውሮፕላኑ ሊከሰከስ ይችላል... ሲላቸው ይከስከስ🙆🙆🙆።
ቲክቶከሩ ደግሞ 27 ሺ ሰው እያየኝ ነው፣መቅረፅ መብቴ ነው...ምናምን ይላል። እውነት መቅረፅ መብት ነው??? አይ ቲክቶክ የስራህን ይስጥህ። በዚህ ልጅ ላይ አየር መንገዱ ምን እርምጃ ይወስድ ይሆን❓
ወንጀል እንደተሰራበት ሰው ደግሞ be my voice ይላል😋🙆
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
Lecturers Claims and questions -.pdf
1.3 MB
🔈 #የመምህራንድምጽ‼️
የዩኒቨርስቲ መምህራን ጉዳይ በጣም አሳሳቢ እንደሆነ ገለፁ።
በጉዳዩ ላይ መልዕክት የላከ መምህር ፥ " የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆነንም መሆን የፈለግነውን ሆነናል ነገር ግን እንኳ ቤተሰብ ልናስተዳድር እራሳችንን እንኳ መመገብ አልቻንም ልጅ ወልድን እንዳናሳድግ ሆነናል " ብሏል።
" የከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሆነን ጎዳና ልንወጣ ነው " ያሉት መምህሩ " ምንም ጥርጥር የለውም የምሠማንም የለም። ድምጻችን ግን ይሰማ " ብለዋል።
መምህራንና የቴክኒክ ረዳቶች ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተዳምሮ የሚከፈላቸው ክፍያ አይደለም ህይወትን ለመቀየር ከወር ወር ለመድረስ ፈተና እንደሆነባቸው አመልክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ መምህራን የሚጠይቁት ምንድነው ? ከላይ በፋይል ተይይዟል።
Tikvah #አዩዘሀሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
የዩኒቨርስቲ መምህራን ጉዳይ በጣም አሳሳቢ እንደሆነ ገለፁ።
በጉዳዩ ላይ መልዕክት የላከ መምህር ፥ " የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆነንም መሆን የፈለግነውን ሆነናል ነገር ግን እንኳ ቤተሰብ ልናስተዳድር እራሳችንን እንኳ መመገብ አልቻንም ልጅ ወልድን እንዳናሳድግ ሆነናል " ብሏል።
" የከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሆነን ጎዳና ልንወጣ ነው " ያሉት መምህሩ " ምንም ጥርጥር የለውም የምሠማንም የለም። ድምጻችን ግን ይሰማ " ብለዋል።
መምህራንና የቴክኒክ ረዳቶች ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተዳምሮ የሚከፈላቸው ክፍያ አይደለም ህይወትን ለመቀየር ከወር ወር ለመድረስ ፈተና እንደሆነባቸው አመልክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ መምህራን የሚጠይቁት ምንድነው ? ከላይ በፋይል ተይይዟል።
Tikvah #አዩዘሀሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
እጅጉን አሰቃቂ አረመኔያዊ ተግባር‼️
ተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በጂንካ ዩኒቨርስቲ 3ኛ ዓመት ተማሪ የነበረች ሲሆን ክረምት እረፍት ቤተሰቦቿ ጋ ካምባ ነበረች።
ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ የተባለው አርባምንጭ ከሚገኙት ከአንደኛው ኮሌጅ ተማሪ የነበረ ሲሆን የፊታችን እሁድ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም ተመራቂ በመሆኑ ተማሪ ሊዲያ ከቤተሰቦቿ ሸዉዳ ጂንካ ዩኒቨርስቲ እንደተፈለገች ነግራ ወንድ ጓደኛዋ ጋ አርባምንጭ መጥታ እሱ ተከራይቶ ባለበት ቤት ከሱ ጋር ሆና የምረቃውን ዝግጅት እያዘጋጀች ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል? ነገሩ እሷ እንዳሰበችው አልሰመረም እንጂ። ሐሙስ ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም ቦታው አርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ሸለቆ መንደር ከወንድ ጓደኛዋ ጋር ያጋጫቸዉ ምክንያቱ በግልጽ ባይታወቅም ከምሽቱ 7:00 ሰዓት አካባቢ ተመራቂ የነበረው ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ
በተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በገዛ ፍቅረኛ ላይ ጨከነ። በተከራየበት ዝግ ቤቱ ዉስጥ በጩቤ ጉንጯ ላይ ወግቷት በመጣል በወደቀችበት አንገቷን ጩቤዉ በእጁ እስኪሰበር ድረስ አረዳት።
ለተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ ቤተሰቦች፣ ለጓደኞቿ፣ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጣቸው።
#በግርማ ግንጫ
ነፍስ ይማር
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በጂንካ ዩኒቨርስቲ 3ኛ ዓመት ተማሪ የነበረች ሲሆን ክረምት እረፍት ቤተሰቦቿ ጋ ካምባ ነበረች።
ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ የተባለው አርባምንጭ ከሚገኙት ከአንደኛው ኮሌጅ ተማሪ የነበረ ሲሆን የፊታችን እሁድ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም ተመራቂ በመሆኑ ተማሪ ሊዲያ ከቤተሰቦቿ ሸዉዳ ጂንካ ዩኒቨርስቲ እንደተፈለገች ነግራ ወንድ ጓደኛዋ ጋ አርባምንጭ መጥታ እሱ ተከራይቶ ባለበት ቤት ከሱ ጋር ሆና የምረቃውን ዝግጅት እያዘጋጀች ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል? ነገሩ እሷ እንዳሰበችው አልሰመረም እንጂ። ሐሙስ ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም ቦታው አርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ሸለቆ መንደር ከወንድ ጓደኛዋ ጋር ያጋጫቸዉ ምክንያቱ በግልጽ ባይታወቅም ከምሽቱ 7:00 ሰዓት አካባቢ ተመራቂ የነበረው ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ
በተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በገዛ ፍቅረኛ ላይ ጨከነ። በተከራየበት ዝግ ቤቱ ዉስጥ በጩቤ ጉንጯ ላይ ወግቷት በመጣል በወደቀችበት አንገቷን ጩቤዉ በእጁ እስኪሰበር ድረስ አረዳት።
ለተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ ቤተሰቦች፣ ለጓደኞቿ፣ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጣቸው።
#በግርማ ግንጫ
ነፍስ ይማር
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
'ማሻሻያ' ወይም 'improvement' የአንድን ነገር መሻሻል ወይም በጎ መሆን ይገልፃል
በእኛ ሀገር ግን ባንኮች፣ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ አምራቾች ወዘተ 'ማሻሻያ አርገናል' ካሉ በተቃራኒው ተጠቃሚው ላይ 'ዋጋ ጨምረናል' ማለታቸው ነው።
'ማሻሻያ' in my opinion is one of the most abused words in Ethiopia these days.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በእኛ ሀገር ግን ባንኮች፣ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ አምራቾች ወዘተ 'ማሻሻያ አርገናል' ካሉ በተቃራኒው ተጠቃሚው ላይ 'ዋጋ ጨምረናል' ማለታቸው ነው።
'ማሻሻያ' in my opinion is one of the most abused words in Ethiopia these days.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1