Forwarded from Finance Today
ዛሬ ጠዋት ከብሔራዊ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር በነበረን ስብሰባ ወቅት፣ሠራዊታችን የሠላም ጠባቂ እና የሀገራችንን ሉዓላዊነት የሚያስከብር በመሆኑ የሚሰማኝን ኩራት ገልጫለሁ!
ስነ ምግባርን እና ሙያተኝነትን የማጠናከር እና በየትኛውም የሕግ ማስከበር ሥራ የመከላከያ ሠራዊታችንን እሴቶች የማይወክል ተግባር የሚፈጽሙትን ተጠያቂ ማድረግ፣ በአግባቡ ኃላፊነታቸውን የሚወጡትን መሸለም እንደሚገባ አሳስቤያለሁ።
የተጠያቂነት እና የስነ ምግባር ክፍተቶች በተገቢው ስርዓት ርምጃ የሚወሰድባቸው ይሆናል።
©ጠ/ይ ሚ/ር አብይ አህመድ
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ስነ ምግባርን እና ሙያተኝነትን የማጠናከር እና በየትኛውም የሕግ ማስከበር ሥራ የመከላከያ ሠራዊታችንን እሴቶች የማይወክል ተግባር የሚፈጽሙትን ተጠያቂ ማድረግ፣ በአግባቡ ኃላፊነታቸውን የሚወጡትን መሸለም እንደሚገባ አሳስቤያለሁ።
የተጠያቂነት እና የስነ ምግባር ክፍተቶች በተገቢው ስርዓት ርምጃ የሚወሰድባቸው ይሆናል።
©ጠ/ይ ሚ/ር አብይ አህመድ
ተጨማሪ የምስል መረጃዎችን ለማግኘት #የዩትዩብ ገፃችንን #subscribe ያርጉ👇
https://www.youtube.com/channel/UCHaghmzBorbg1g2Bb_cO5Vg
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
"ሀገር መከላከያ ወደ አጣዬ እና አካባቢው እየገባ ነው!"
የአማራ ክልል የአስተዳደርና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ ዛሬ በሸዋሮቢት፣ ሰንበቴ እና ማጀቴ አካባቢዎች ላይ የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አሳውቀዋል።
በሁሉም የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አካባቢዎች ሊባል ባይችልም ሁኔታው እየተባባሰ መምጣቱን አቶ ሲሳይ ተናግረዋል።
በሸዋሮቢትና በሌሎች አካባቢዎች ተመሳሳይ ጥቃትን ለመፈጸም ትንኮሳዎች እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
አቶ ሲሳይ ፥ የክልሉ መንግስት መታገዝ አለበት በሚል ለፌዴራል መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው እየገባ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡
ህዝቡ ባልተገባ እና በተሳሳተ መንገድ ወደ ሁከት እና ብጥብጡ እንዳይገባ ሊጠነቀቅ እንደሚገባም ኃላፊው አሳስበዋል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የአማራ ክልል የአስተዳደርና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ ዛሬ በሸዋሮቢት፣ ሰንበቴ እና ማጀቴ አካባቢዎች ላይ የተኩስ ልውውጥ እንደነበር ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አሳውቀዋል።
በሁሉም የሰሜን ሸዋ እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አካባቢዎች ሊባል ባይችልም ሁኔታው እየተባባሰ መምጣቱን አቶ ሲሳይ ተናግረዋል።
በሸዋሮቢትና በሌሎች አካባቢዎች ተመሳሳይ ጥቃትን ለመፈጸም ትንኮሳዎች እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
አቶ ሲሳይ ፥ የክልሉ መንግስት መታገዝ አለበት በሚል ለፌዴራል መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ አካባቢው እየገባ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡
ህዝቡ ባልተገባ እና በተሳሳተ መንገድ ወደ ሁከት እና ብጥብጡ እንዳይገባ ሊጠነቀቅ እንደሚገባም ኃላፊው አሳስበዋል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from 💜
❌ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ!!!❌ 💉
🦠እራሴን ለሰይጣንና ለሰራዊቱ አሳልፌ አልሰጥም ማንም በእኔ ህይወት ላይ መብት የለውም ከአምላኬ በቀር፤ዘመናዊ ባርነትን በፍፁም አልቀበልም❗️ እራሴን ና ሀገሬን ከሰይጣን ወጥመድ እጠብቃለሁ በክትባት ሰበብ የሰይጣን ባልደረባ መሆንን አልሻም ፤ሀይማኖቴን እጠብቃለሁ አምላኬ ደግሞ እኔን ይጠብቀኛል።
➡️እንደ አባቶቼ ያለክትባት መኖር እችላለው እንደ አባቶቼ ጠንካራ መሆን እሻለሁ አባቶቼ ያለክትባት ብዙ ዕድሜን ኖረዋል ግን እኔ ተከትቤ ግፋ ቢል እድሜዬ ከ50 አይበልጥም ስለዚህ ለሰውነቴ ክትባት ሳይሆን እምነት ነው የሚያስፈልጋት!!
❕❕❕ 📌📌📌📌📌📌📌
ኦርቶዶክስ፣ሙስሊም፣ካቶሊክ፣ፕሮቴስታንት ሳትል ክትባቱን ተቃወምና ሰብዓዊ መብትህን አስከብር ❗️ባንተ ህይወት ማንም እንዳይገባበት ራስህን አስከብር፤ካለበለዚያ የሰው ልጅ ጠላት ለሆነው ሰይጣን እራስህን አሳልፈህ በመስጠትህ ኋላ ላይ እንዳትቆጭ!!
✅ አልሰማሁም አላወኩም ማለት አትችልም ምክንያቱም እኔ አሁን ነግሬሀለው የአንተ ስራ እራስህን ማዳን ነው!!! አስተውል መጥፊያህ ወደ በርህ እየቀረበ ነው!!!
ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ ‼️❌
🦠💉❌
እራስህን ብቻ ሳይሆን ወገኖችህንም ለማንቃት ይህን ፁሁፍ ለምታውቀው ሰው ሁሉ #ሼርርርርርርርርርር አድርግ
@Thehacher
🦠እራሴን ለሰይጣንና ለሰራዊቱ አሳልፌ አልሰጥም ማንም በእኔ ህይወት ላይ መብት የለውም ከአምላኬ በቀር፤ዘመናዊ ባርነትን በፍፁም አልቀበልም❗️ እራሴን ና ሀገሬን ከሰይጣን ወጥመድ እጠብቃለሁ በክትባት ሰበብ የሰይጣን ባልደረባ መሆንን አልሻም ፤ሀይማኖቴን እጠብቃለሁ አምላኬ ደግሞ እኔን ይጠብቀኛል።
➡️እንደ አባቶቼ ያለክትባት መኖር እችላለው እንደ አባቶቼ ጠንካራ መሆን እሻለሁ አባቶቼ ያለክትባት ብዙ ዕድሜን ኖረዋል ግን እኔ ተከትቤ ግፋ ቢል እድሜዬ ከ50 አይበልጥም ስለዚህ ለሰውነቴ ክትባት ሳይሆን እምነት ነው የሚያስፈልጋት!!
❕❕❕ 📌📌📌📌📌📌📌
ኦርቶዶክስ፣ሙስሊም፣ካቶሊክ፣ፕሮቴስታንት ሳትል ክትባቱን ተቃወምና ሰብዓዊ መብትህን አስከብር ❗️ባንተ ህይወት ማንም እንዳይገባበት ራስህን አስከብር፤ካለበለዚያ የሰው ልጅ ጠላት ለሆነው ሰይጣን እራስህን አሳልፈህ በመስጠትህ ኋላ ላይ እንዳትቆጭ!!
✅ አልሰማሁም አላወኩም ማለት አትችልም ምክንያቱም እኔ አሁን ነግሬሀለው የአንተ ስራ እራስህን ማዳን ነው!!! አስተውል መጥፊያህ ወደ በርህ እየቀረበ ነው!!!
ክትባቱን በይፋ እቃወማለሁ ‼️❌
🦠💉❌
እራስህን ብቻ ሳይሆን ወገኖችህንም ለማንቃት ይህን ፁሁፍ ለምታውቀው ሰው ሁሉ #ሼርርርርርርርርርር አድርግ
@Thehacher
Forwarded from Finance Today
ሰበር ዕለታዊ መረጃዎች‼️ግጭቱ ዛሬም ሙሉ ለሙሉ አለመቆሙ ተሰማ/አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ
linkun በመጫን ዝርዝር ዜናዎቹን ያድምጡ
https://youtu.be/cRu4k2xVPns
linkun በመጫን ዝርዝር ዜናዎቹን ያድምጡ
https://youtu.be/cRu4k2xVPns
YouTube
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
#like #subscribe #share
#ethiopiannews #tigraynews
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
#ethiopiannews #tigraynews
ሰበር መረጃ‼️አማራ ክልል መግለጫ አወጣ/አስፈሪው መከላከያ /የጆባይደን መልክተኛው ጉዳይ/ጠ/ር አብይ መልክት አስተላለፋ/biruke mereja media
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ችሎት!
ስብሃት ነጋ፣ ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ አምባሳደር አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ!
ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት ያቀረበው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሲሆን ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ነው የቀረቡት፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ችሎት የቀረቡት የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክርን ለመስማት በተሰጠ ተለዋጭ ቀጠሮ ነው፡፡
ዐቃቤ ህግ ባሳለፍነው ሳምንት 50 ምስክሮች ማዘጋጀቱን መግለጹን ይታወሳል፡፡
Via:- FBC
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ስብሃት ነጋ፣ ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ አምባሳደር አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ!
ተጠርጣሪዎቹን ፍርድ ቤት ያቀረበው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ሲሆን ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ነው የቀረቡት፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ችሎት የቀረቡት የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክርን ለመስማት በተሰጠ ተለዋጭ ቀጠሮ ነው፡፡
ዐቃቤ ህግ ባሳለፍነው ሳምንት 50 ምስክሮች ማዘጋጀቱን መግለጹን ይታወሳል፡፡
Via:- FBC
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
"ሰዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝ እና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው" -ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ
በደብረ ማርቆስ ከተማ በካርቶን ተጠቅልላ የተገኘች ጨቅላ ህፃን አብማ ቤተክርሰቲያን ተቀረች።
ዛሬ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ሲሆን በፎቶው በምታዪት ካርቶን ተጠቅልላ አብማ ቤተክርሰቲያን ልዩ ቦታዉ የነጋዴወች ሰንበቴ መብያ አዳርሸ ጎን በካርቶን ተጠቅልላ ህይወቷ አልፎ የተገኘች ጨቅላህፃን ህብረተሰቡ በሰጠዉ ጥቆማ ከተጣለበችበት ቦታ ተነሰታ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ትብብር አብማ ቤተክርሰቲያን እንድትቀበር ተደርጓል።
የደ/ማርቆሰ ከተማ አሰተዳደር 1ኛ ፓሊሰ ጣቢያ የሴቶችና ህፃናት ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ ፥ "የተከሰተዉ ጉዳይ በጣም እንዳሰዘናቸዉና ሠዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው ብለዋል።
ኃላፊዋ አያይዘው አሁን አሁን እንዲህ ያለተግባር በከተማው እየተለመደ የመጣ ስለሆነ፦
- መጀመሪያ ላይ ሴቶች ላለማርገዝ ተገቢዉን ጥንቃቄ ማድረግ ቢችሉ
- ጥንቃቄ ማድረግ ሳይቻል ቀርቶ ችግሩ ከተከሰተ በአግባቡ በመዉለድ የሚያድግበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል
- ለማሳደግ የአቅም ችግር ካለ ደግሞ ወልዶ ከመጣል ይልቅ ከመለሚከተዉ አካል ጋር በመነጋገር ድጋፍና እገዛ የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪ ህብረተሰቡ ቤት አከራይቶ ሲያኖር ነፍሰ ጡር የሆኑና የመዉለጃ ጊዜያቸዉ የደረሱ ተከራዮችን ሲኖሩ መከታተል ቢችልና የተለየ ነገር ካጋጠመዉና መዉለዳቸዉን የሚያመላክት ነገር ሲኖርና ህፃን ከሌለ ለፓሊሰ ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባባረ ጥሪ ቀርቧል።
መረጃው ከደብረ ማርቆስ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ነው ያገኘነው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በደብረ ማርቆስ ከተማ በካርቶን ተጠቅልላ የተገኘች ጨቅላ ህፃን አብማ ቤተክርሰቲያን ተቀረች።
ዛሬ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ሲሆን በፎቶው በምታዪት ካርቶን ተጠቅልላ አብማ ቤተክርሰቲያን ልዩ ቦታዉ የነጋዴወች ሰንበቴ መብያ አዳርሸ ጎን በካርቶን ተጠቅልላ ህይወቷ አልፎ የተገኘች ጨቅላህፃን ህብረተሰቡ በሰጠዉ ጥቆማ ከተጣለበችበት ቦታ ተነሰታ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ትብብር አብማ ቤተክርሰቲያን እንድትቀበር ተደርጓል።
የደ/ማርቆሰ ከተማ አሰተዳደር 1ኛ ፓሊሰ ጣቢያ የሴቶችና ህፃናት ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዋና እንሰፔክተር ዉባለም እርገጤ ፥ "የተከሰተዉ ጉዳይ በጣም እንዳሰዘናቸዉና ሠዉ ከሆነ ፍጡር የማይጠበቅ በጣም አሰነዋሪ፣አሳዛኝና በጣም ዘግናኝ የሆነ ተግባር ነው ብለዋል።
ኃላፊዋ አያይዘው አሁን አሁን እንዲህ ያለተግባር በከተማው እየተለመደ የመጣ ስለሆነ፦
- መጀመሪያ ላይ ሴቶች ላለማርገዝ ተገቢዉን ጥንቃቄ ማድረግ ቢችሉ
- ጥንቃቄ ማድረግ ሳይቻል ቀርቶ ችግሩ ከተከሰተ በአግባቡ በመዉለድ የሚያድግበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል
- ለማሳደግ የአቅም ችግር ካለ ደግሞ ወልዶ ከመጣል ይልቅ ከመለሚከተዉ አካል ጋር በመነጋገር ድጋፍና እገዛ የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ቢቻል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪ ህብረተሰቡ ቤት አከራይቶ ሲያኖር ነፍሰ ጡር የሆኑና የመዉለጃ ጊዜያቸዉ የደረሱ ተከራዮችን ሲኖሩ መከታተል ቢችልና የተለየ ነገር ካጋጠመዉና መዉለዳቸዉን የሚያመላክት ነገር ሲኖርና ህፃን ከሌለ ለፓሊሰ ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባባረ ጥሪ ቀርቧል።
መረጃው ከደብረ ማርቆስ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ነው ያገኘነው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ጅማ፡ እሳት አደጋ ንብረት አወደመ!
በጅማ ከተማ ከረቢያን ሆቴል ውስጥ የተነሳው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
በዛሬው እለት ቀኑ 6፡00 አከባቢ ከሆቴሉ ኩሽና የተነሳውን እሳት ለማጥፋት አንድ የእሳት አደጋ መኪና የተሰማራ ሲሆን፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ አደጋውን መቆጣጠር ተችሏል፡፡
የአዲስ ዘይቤ ሪፖርተር ከጅማ እንደዘገበው በእሳት አደጋው የደረሰው የንብረት ውድመት በመጣራት ላይ ይገኛል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በጅማ ከተማ ከረቢያን ሆቴል ውስጥ የተነሳው እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
በዛሬው እለት ቀኑ 6፡00 አከባቢ ከሆቴሉ ኩሽና የተነሳውን እሳት ለማጥፋት አንድ የእሳት አደጋ መኪና የተሰማራ ሲሆን፣ የአካባቢው ማኅበረሰብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ አደጋውን መቆጣጠር ተችሏል፡፡
የአዲስ ዘይቤ ሪፖርተር ከጅማ እንደዘገበው በእሳት አደጋው የደረሰው የንብረት ውድመት በመጣራት ላይ ይገኛል፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Deleted Account
በዛሬው የከሚሴ ጦርነት
👉 በርካታ ልዩ ሃይሎች መንደር ውስጥ በሸመቁ ታጣቂ ኦነጎች ተገድለዋል።
👉 ሆስፒታል ምግብና ውሃ ሊያደርሱ የሄዱና በጥሩ ስነምግባራቸው የሚታወቁ 5 የከተማው ኦሮሞ ወጣቶች ሆስፒታሉን ከብበው በነበሩ የኦነግ ታጣቂዎች ለልዩ ሃይል ስንቅ ልታቀብሉ ነው በሚል ጥርጣሬ በጥይት የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ወዲያው ሲሞቱ ሁለቱ ቆስለዋል፥ አንዱ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል።
👉 ኑሩ አሊ የተባለ የባህልና ቱሪዝም ኃላፊ ከከተማው ወጣ ባለ ቦታ ለልዩ ሃይሉ መረጃ ልትሰበስብ ነው በሚል በኦነግ ታጣቂዎች ተገድሏል።
👉 አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ተቃጥሏል።
👉 በርካታ ልዩ ሃይሎች መንደር ውስጥ በሸመቁ ታጣቂ ኦነጎች ተገድለዋል።
👉 ሆስፒታል ምግብና ውሃ ሊያደርሱ የሄዱና በጥሩ ስነምግባራቸው የሚታወቁ 5 የከተማው ኦሮሞ ወጣቶች ሆስፒታሉን ከብበው በነበሩ የኦነግ ታጣቂዎች ለልዩ ሃይል ስንቅ ልታቀብሉ ነው በሚል ጥርጣሬ በጥይት የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ወዲያው ሲሞቱ ሁለቱ ቆስለዋል፥ አንዱ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል።
👉 ኑሩ አሊ የተባለ የባህልና ቱሪዝም ኃላፊ ከከተማው ወጣ ባለ ቦታ ለልዩ ሃይሉ መረጃ ልትሰበስብ ነው በሚል በኦነግ ታጣቂዎች ተገድሏል።
👉 አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ተቃጥሏል።
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
አማራ ክልል: በሰሜን ሸዋ ዞን የተከሰተው የፀጥታ ችግር!
በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱ ይታወቃል። የተደራጁ ታጣቂዎች ከሸዋሮቢት ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዙጢ ከተማ በቅርቡ በፈጸሙት ጥቃት ሀብትና ንብረት እንዳወደሙ ተነግሯል።
የሸዋሮቢት ከተማ ነዋሪዎች የጸጥታ ስጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል። ነገር ግን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የኅብረተሰብ ክፍሎች ሸዋሮቢት ከተማ በመገኘት ነዋሪዎችን በማረጋጋት ላይ እንደሆኑ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰርጎ ገቦች እና ተመሳስለው የሚኖሩ አካላት አሁንም የኅብረተሰቡ ስጋት መሆናቸውን አንስተዋል።
በሸዋሮቢት ከተማ ዛሬ ሱቆች፣ ሆቴሎች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መዘጋታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል ሲል የዘገበው አብመድ የአማራ ክልል መንግሥትም አካባቢውን በደንብ ማደራጀትና ማኅበረሰቡ እራሱን እንዲከላከል ማድረግ እንዳለበት ጠቅሰዋል ብሏል።
ጥቃት በሚያደርሱ አካላት ላይ የማያዳግም ርምጃ በመውሰድም የሕዝቡን ሠላም እንዲጠብቅ ጠይቀዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር እሸቱ ጌታቸው የጸጥታ ችግር ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይል ቁጥጥር ሥር ናቸው ያሉ ሲሆን የመንግሥት የጸጥታ አካላትም ኅብረተሰቡን ለማረጋጋት ቅድሚያ ሰጥተው እየሠሩ መሆኑን አመላክተዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱ ይታወቃል። የተደራጁ ታጣቂዎች ከሸዋሮቢት ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዙጢ ከተማ በቅርቡ በፈጸሙት ጥቃት ሀብትና ንብረት እንዳወደሙ ተነግሯል።
የሸዋሮቢት ከተማ ነዋሪዎች የጸጥታ ስጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል። ነገር ግን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የኅብረተሰብ ክፍሎች ሸዋሮቢት ከተማ በመገኘት ነዋሪዎችን በማረጋጋት ላይ እንደሆኑ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰርጎ ገቦች እና ተመሳስለው የሚኖሩ አካላት አሁንም የኅብረተሰቡ ስጋት መሆናቸውን አንስተዋል።
በሸዋሮቢት ከተማ ዛሬ ሱቆች፣ ሆቴሎች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መዘጋታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል ሲል የዘገበው አብመድ የአማራ ክልል መንግሥትም አካባቢውን በደንብ ማደራጀትና ማኅበረሰቡ እራሱን እንዲከላከል ማድረግ እንዳለበት ጠቅሰዋል ብሏል።
ጥቃት በሚያደርሱ አካላት ላይ የማያዳግም ርምጃ በመውሰድም የሕዝቡን ሠላም እንዲጠብቅ ጠይቀዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር እሸቱ ጌታቸው የጸጥታ ችግር ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይል ቁጥጥር ሥር ናቸው ያሉ ሲሆን የመንግሥት የጸጥታ አካላትም ኅብረተሰቡን ለማረጋጋት ቅድሚያ ሰጥተው እየሠሩ መሆኑን አመላክተዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰማ!
በአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የተላኩት ሴናተር ክሪስ ኩንስ ከኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰምቷል።
አቶ ደመቀ መኮንን ለሴናተር ክሪስ ኩንስ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር ላይ ያላትን ቁርጠኝነት እንደነገሯቸው ተገልጿል።
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ 2023 ላይ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የሚጀምረው የሕዳሴ ግድብ ከድህነት ለመውጣትና የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብላ ታምናለች። ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌትም በቅርቡ እንደሚከናወን አስታውቃለች።
ግብፅ እና ሱዳን በበኩላቸው ኢትዮጵያ ምንም አይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አከናውናለሁ ማለቷን ይቃወማሉ።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን የተላኩት ሴናተር ክሪስ ኩንስ ከኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መነጋገራቸው ተሰምቷል።
አቶ ደመቀ መኮንን ለሴናተር ክሪስ ኩንስ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር ላይ ያላትን ቁርጠኝነት እንደነገሯቸው ተገልጿል።
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ 2023 ላይ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የሚጀምረው የሕዳሴ ግድብ ከድህነት ለመውጣትና የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ወሳኝ ሚና ይጫወታል ብላ ታምናለች። ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌትም በቅርቡ እንደሚከናወን አስታውቃለች።
ግብፅ እና ሱዳን በበኩላቸው ኢትዮጵያ ምንም አይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አከናውናለሁ ማለቷን ይቃወማሉ።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎ (BÊŽÂ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ በቅርቡ በተሰጠው የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አፈጻጸም ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ።
በውይይቱ መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ እንዳስታወቁት የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አለም አቀፍ ወረርሽኝ በሆነው የኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተዘዋውሮ በቅርቡ መሰጠቱን አስታውሰው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነበረው የፈተና አሰጣጥ ሂደትም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣታቸው ፈተናው ያለምንም ችግር እንደተሰጠ በመግለጽ በዚህ ሂደት የተገኘው ተሞክሮም ግንቦት ወር ላይ እንደሚሰጥ በሚጠበቀው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ጥሩ ልምድ የተገኘበት እንደሆነም አስረድተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ ዲናኦል ጫላ የፈትና አሰጣጥ ሂደቱን አስመልክቶ ባቀረቡት ሪፖርት በአዲስ አበባ ፈተናው በ41 የፈተና ጣቢያዎች ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም ያለምንም እንከን መሰጠቱን ገልጸው በዚህ ሂደትም የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም በአፈጻጸሙ የተሳተፉ አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።
በመርሀ ግብሩ በተመሳሳይ ሁኔታ በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የውጤት ትንተና ቀርቦ ተሳታፊዎች ውይይት አካሂደውበታል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay safe
በውይይቱ መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ እንዳስታወቁት የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አለም አቀፍ ወረርሽኝ በሆነው የኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተዘዋውሮ በቅርቡ መሰጠቱን አስታውሰው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነበረው የፈተና አሰጣጥ ሂደትም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣታቸው ፈተናው ያለምንም ችግር እንደተሰጠ በመግለጽ በዚህ ሂደት የተገኘው ተሞክሮም ግንቦት ወር ላይ እንደሚሰጥ በሚጠበቀው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ጥሩ ልምድ የተገኘበት እንደሆነም አስረድተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ ዲናኦል ጫላ የፈትና አሰጣጥ ሂደቱን አስመልክቶ ባቀረቡት ሪፖርት በአዲስ አበባ ፈተናው በ41 የፈተና ጣቢያዎች ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም ያለምንም እንከን መሰጠቱን ገልጸው በዚህ ሂደትም የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም በአፈጻጸሙ የተሳተፉ አካላት ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።
በመርሀ ግብሩ በተመሳሳይ ሁኔታ በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ዘንድሮ ተላልፎ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የውጤት ትንተና ቀርቦ ተሳታፊዎች ውይይት አካሂደውበታል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay safe
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
“የኤርትራ ሕዝብ እና መንግስት ከኢትዮጵያ ጥቃት ተፈፅሞባቸውን የሄዱ ወታደሮችን የተንከባከበበትን መንገድ ኢትዮጵያ መቼም አትረሳም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “የኤርትራ ወታደር የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የገባበት ምክንያት የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ ስለሆነባቸው እንደሆነ ነግረውናል” ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ኤርትራን በሚያዋስነው ድንበር ላይ የኢትዮጵያ ሰራዊት ባለመኖሩ ምክንያት የኤርትራ ሰራዊት ድንበር አካባቢ ተሰማርቷል ሲሉ የሆነውን አስረድተዋል።
“ማንን የት ማስፈር እንዳለብን ለኛ መተው ያስፈልጋል” ሲሉ ከአሜሪካ በኩል የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ከትግራይ መውጣት አለበት በሚል ወጥቶ የነበረውን መግለጫ የተቃወሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የአሜሪካ ወታደር የት መስፈር እንዳለበት ኢትዮጵያ ሳትሆን ባለቤቷ አሜሪካ ነው የምትወስነው” ብለዋል።
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከፈለግን ሱማሌም ቢሆን ማሰማራት እንችላለን” ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“የኤርትራ ሕዝብ እና መንግስት ከኢትዮጵያ ጥቃት ተፈፅሞባቸውን የሄዱ ወታደሮችን የተንከባከበበትን መንገድ ኢትዮጵያ መቼም አትረሳም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “የኤርትራ ወታደር የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የገባበት ምክንያት የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ ስለሆነባቸው እንደሆነ ነግረውናል” ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ኤርትራን በሚያዋስነው ድንበር ላይ የኢትዮጵያ ሰራዊት ባለመኖሩ ምክንያት የኤርትራ ሰራዊት ድንበር አካባቢ ተሰማርቷል ሲሉ የሆነውን አስረድተዋል።
“ማንን የት ማስፈር እንዳለብን ለኛ መተው ያስፈልጋል” ሲሉ ከአሜሪካ በኩል የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ከትግራይ መውጣት አለበት በሚል ወጥቶ የነበረውን መግለጫ የተቃወሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የአሜሪካ ወታደር የት መስፈር እንዳለበት ኢትዮጵያ ሳትሆን ባለቤቷ አሜሪካ ነው የምትወስነው” ብለዋል።
“የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሆኗል ማለት ይቻላል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከፈለግን ሱማሌም ቢሆን ማሰማራት እንችላለን” ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“ተላላኪ መንግስት ኢትዮጵያ ውስጥ አይፈጠርም” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ!
“ኢትዮጵያ ማለት ታጥቆ ሲፎክር የነበረን ኃይልን በሶስት ሳምንት ውስጥ ብቻ መደምሰስ የቻለ መንግስት ያለባት አገር ናት” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከየትኛውም መንግስት ጋር ጦርነትና አተካራ አልፈልግም፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከመጣ ግን አንገቴ ይቀላል እንጂ ለድርድር አልቀርብም” ሲሉ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
“ኢትዮጵያ ውስጥ ተላላኪ መንግስት መፍጠር አይቻልም” ሲሉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ይሀንን ለማድረግ የሚሯሯጡ አይሳካላቸውም” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ኢትዮጵያ ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሽምቅ ውጊያ ግዜው አልፎበታል፤ አሁን ያለው የዓለም ነባራዊ ሁኔታ ይህንን አይፈቅድም” ሲሉ ተናግረዋል።
“የሱዳን ሕዝብ ወንድም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ሱዳንም ሆነች ኢትዮጵያ አሁን ላይ ባለባቸው ችግር ምክንያት ጦርነት ለማድረግ ዝግጁ ስላልሆኑ ውጊያ አያስፈልግም፤ በንግግር እንፍታው ሲሉ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል።”
“ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍፁም ዓላማ የላትም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዳሴ ግድብ በተመለከተ ግን ቃል በተገባው መሰረት ይፈፀማል” ብለዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“ኢትዮጵያ ማለት ታጥቆ ሲፎክር የነበረን ኃይልን በሶስት ሳምንት ውስጥ ብቻ መደምሰስ የቻለ መንግስት ያለባት አገር ናት” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ “ከየትኛውም መንግስት ጋር ጦርነትና አተካራ አልፈልግም፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከመጣ ግን አንገቴ ይቀላል እንጂ ለድርድር አልቀርብም” ሲሉ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
“ኢትዮጵያ ውስጥ ተላላኪ መንግስት መፍጠር አይቻልም” ሲሉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ይሀንን ለማድረግ የሚሯሯጡ አይሳካላቸውም” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ኢትዮጵያ ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሽምቅ ውጊያ ግዜው አልፎበታል፤ አሁን ያለው የዓለም ነባራዊ ሁኔታ ይህንን አይፈቅድም” ሲሉ ተናግረዋል።
“የሱዳን ሕዝብ ወንድም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ሱዳንም ሆነች ኢትዮጵያ አሁን ላይ ባለባቸው ችግር ምክንያት ጦርነት ለማድረግ ዝግጁ ስላልሆኑ ውጊያ አያስፈልግም፤ በንግግር እንፍታው ሲሉ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል።”
“ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍፁም ዓላማ የላትም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዳሴ ግድብ በተመለከተ ግን ቃል በተገባው መሰረት ይፈፀማል” ብለዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ…” - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ!
“ከምርጫ እንዳይወጡ የኦፌኮ አመራሮችን አነጋግሬ ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን አሸናፊ የሚያደርግ ምርጫ እናደርጋለን” ሲሉ ተናግረዋል። “ብናሸንፍም በቅንነት እናገለግላለን፤ ከተሸነፍንም ያለማወላወል እናስረክባለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
“አሁን ላይ ወደ ምርጫው ለመግባት ጥያቄ ያቀረቡትን አካላትን ጥያቄ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይቀበለዋል ብዬ በፅኑ አምናለሁ” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ “ዲሞክራሲን በሚፈለገው መጠን ለማስፋት ግን ግዜ ያስፈልጋል” ሲሉ ተናግረዋል።
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ አሁን ላይ በምርጫው አንወዳደርም ማለታቸው የዘንድሮውን ምርጫ ትክክል አያደርገውም ማለት አይደለም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እፍርታም ፖለቲከኞች ቶሎ ብለው ወደ ምርጫው ቢገቡ መልካም ነው” በማለት ተናግረዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
“ከምርጫ እንዳይወጡ የኦፌኮ አመራሮችን አነጋግሬ ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን አሸናፊ የሚያደርግ ምርጫ እናደርጋለን” ሲሉ ተናግረዋል። “ብናሸንፍም በቅንነት እናገለግላለን፤ ከተሸነፍንም ያለማወላወል እናስረክባለን” ሲሉም ተደምጠዋል።
“አሁን ላይ ወደ ምርጫው ለመግባት ጥያቄ ያቀረቡትን አካላትን ጥያቄ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይቀበለዋል ብዬ በፅኑ አምናለሁ” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ “ዲሞክራሲን በሚፈለገው መጠን ለማስፋት ግን ግዜ ያስፈልጋል” ሲሉ ተናግረዋል።
“የህወሓትን ምርጫ ሲያጅብ የነበረ ፖለቲከኛ ሁሉ አሁን ላይ በምርጫው አንወዳደርም ማለታቸው የዘንድሮውን ምርጫ ትክክል አያደርገውም ማለት አይደለም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እፍርታም ፖለቲከኞች ቶሎ ብለው ወደ ምርጫው ቢገቡ መልካም ነው” በማለት ተናግረዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Adam Getenet
ተወርዋሪው አማራ ልዩ ሀይል
ተሸንፈንም አናውቅምም ሚኒልክ ብርጌድ ዛሬ በፓርላማ መሸነፋቸው ያቃጠላቸው የኦነግ ደጋፊዎች በግልፅ ንዴታቸውን በስሜታዊነት ገልፀዋል የደረሳችውብን እናተ እንጂ እኛ አደለንም ወያኔ የሰጣቹ ወረዳ ነው በአማራ ክልል የኦሮሞ ዞን ሚባል መሬት የለም በገዛ መሬታችን ህዝባችን አይገደልም
ጀግናው አማራ ፋኖ ገበሬው ልዩ ሀይል የማያዳግም እርምጃውን አጠናክሮ እየቀጠለ ነው አጣዬ የተያዘው ቀበሌ ነፃ ወቷል
ተሸንፈንም አናውቅምም ሚኒልክ ብርጌድ ዛሬ በፓርላማ መሸነፋቸው ያቃጠላቸው የኦነግ ደጋፊዎች በግልፅ ንዴታቸውን በስሜታዊነት ገልፀዋል የደረሳችውብን እናተ እንጂ እኛ አደለንም ወያኔ የሰጣቹ ወረዳ ነው በአማራ ክልል የኦሮሞ ዞን ሚባል መሬት የለም በገዛ መሬታችን ህዝባችን አይገደልም
ጀግናው አማራ ፋኖ ገበሬው ልዩ ሀይል የማያዳግም እርምጃውን አጠናክሮ እየቀጠለ ነው አጣዬ የተያዘው ቀበሌ ነፃ ወቷል
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ግንቦት 30 ይሰጣል‼️
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ በወረቀት ይሰጥ የነበረበትን ስርዐት በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ አስወግዶ ፈተናውን ግንቦት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴሩ ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል ማምሻውን በነበራቸው መግለጫ አስታውቀዋል።
#በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮቪድ-19 ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው የአምናው ፈተና በወረቀት መሰጠቱንም አስታውሰው በዚህ አመት ለሚፈተኑት ወደ 700ሺ የሚጠጉ ተፈታኞች ታብሌቶች ገብተው ዝግጁ መሆናቸውንና የማጓጓዝ ስራ በመጀመር ላይ መሆኑን ገልፀዋል።
ከሚያዚያ 3 እስከ 15 ቀን 2013 ዓ/ም ታብሌቶቹ እና የፈታኝ አስተማሪዎች ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ወደ ዞኖች እንደሚደርሱ ገልጸው ለተማሪዎች የ አንድ ወር የመለማመጃ ጊዜ እንደሚሰጣቸውም አስታውቀዋል።
በዚህም መሰረት የ2013 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ግንቦት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በሁሉም የሃገራችን ክፍሎች ይሰጣል ተብሏል።
#share
@Timhrtministers
@Timhrtministers
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ በወረቀት ይሰጥ የነበረበትን ስርዐት በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ አስወግዶ ፈተናውን ግንቦት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴሩ ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል ማምሻውን በነበራቸው መግለጫ አስታውቀዋል።
#በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮቪድ-19 ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው የአምናው ፈተና በወረቀት መሰጠቱንም አስታውሰው በዚህ አመት ለሚፈተኑት ወደ 700ሺ የሚጠጉ ተፈታኞች ታብሌቶች ገብተው ዝግጁ መሆናቸውንና የማጓጓዝ ስራ በመጀመር ላይ መሆኑን ገልፀዋል።
ከሚያዚያ 3 እስከ 15 ቀን 2013 ዓ/ም ታብሌቶቹ እና የፈታኝ አስተማሪዎች ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች ወደ ዞኖች እንደሚደርሱ ገልጸው ለተማሪዎች የ አንድ ወር የመለማመጃ ጊዜ እንደሚሰጣቸውም አስታውቀዋል።
በዚህም መሰረት የ2013 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ግንቦት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በሁሉም የሃገራችን ክፍሎች ይሰጣል ተብሏል።
#share
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
የሱዳን ጦር ኢትዮጵያውያንን 3 ሰዎች ገደለ/በትግራይ 4 ሰዎች ተገደሉ/አቶ እስክንድር ነጋ መልክት ጉዳይ ኢትዮጵያ ሱዳን ግብፅ ጉዳይ/የጆባይደን መልክተኛው👇
https://youtu.be/0ASuRPgLZqw
https://youtu.be/0ASuRPgLZqw
YouTube
ሰበር Ethiopia/ድንበር ላይ 3 ሰዎች ተገደሉ/ቀትግራይ 4 ሰዎች ተገደሉ/የኢትዮጵያ ሱዳን ግብፅ ጉዳይ/የጆባይደን መልክተኛውbiruke mereja media
#like #subscribe #shareቻናላችንን subscribe በማረግ ፈጣንና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ /biruke mereja media/#ethiopiannews
Forwarded from ኢትዮ መረጃ - NEWS
#ሰበር_ዜና‼️
ኢትዮ-ኤርትራ፡
ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት ተስማማች!
ኤርትራ በትግራይ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ያስገባቻቸውን ወታደሮቿን ለማስወጣት ከስምምነት መደረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት ገለጸ።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዛሬ፣ አርብ ጠዋት ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሐሙስ ዕለት አሥመራ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ባደረጉት ውይይት ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ድንበር ለማስወጣት ተስማማታለች።
ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የድንበር አካባቢዎቹን ተረክቦ ጥበቃውን ወዲያውኑ እንደሚጀምር ሁለቱ መሪዎች ከስምምነት ደርሰዋል።
ዝርዝር መረጃውን እና የጠቅላይ ሚንስትሩ ጉብኝት በተመለከተ በዩትዩብ ገፃችን ይዘን እንመለሳለን
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ኢትዮ-ኤርትራ፡
ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት ተስማማች!
ኤርትራ በትግራይ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ያስገባቻቸውን ወታደሮቿን ለማስወጣት ከስምምነት መደረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት ገለጸ።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዛሬ፣ አርብ ጠዋት ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሐሙስ ዕለት አሥመራ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ባደረጉት ውይይት ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ድንበር ለማስወጣት ተስማማታለች።
ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የድንበር አካባቢዎቹን ተረክቦ ጥበቃውን ወዲያውኑ እንደሚጀምር ሁለቱ መሪዎች ከስምምነት ደርሰዋል።
ዝርዝር መረጃውን እና የጠቅላይ ሚንስትሩ ጉብኝት በተመለከተ በዩትዩብ ገፃችን ይዘን እንመለሳለን
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
#ትኩረት!!
የጭላሎ ጋለማ ደን እሳት እየነደደ ነው።
በአርሲ ብሔራዊ ተራሮች ፓርክ በጭላሎ ጋለማ ደን ላይ የእሳት አደጋ በድጋሜ ተከስቷል።
በጭላሎ ተራራ ላይ የተከሰተዉን እሳት ለመቆጣጥር ከፍተኛ ጥረት ቢደረግም እሳቱ ከአቅም በላይ መሆኑን የአረሲ ተራሮች ብሔራዊ ፓረክ አስታውቋል፡፡
ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ በአካባቢዉ የተገኙት የህብረተሰብ ክፍሎች የተከሰተዉን እሳት ለማጥፋት ያደረጉት ጥረት ከአቅማችዉ በላይ በመሆኑን ተናረዋል፡፡
ፓርኩ ከሚያካልላቸው ዘጠን ወረዳዎች ውስጥ በዘጠኙ (9) ወረዳዎች ዉስጥ የእሳት አደጋዉ የተከሰተ መሆኑን የአርሲ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ አሳውቋል።
እሳቱ በፍጥነት እየተጓዘ እና አብዛኛዎቹን የተራራዉን ክፍል እያካለለ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ፓርኩ እሳቱ ከህብረተሰቡ አቅም በላይ በመሆኑ ለክልሉ አሳውቋል ፤ አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚፈልግ ጥሪ ማቅረቡን ፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ዘግቧል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የጭላሎ ጋለማ ደን እሳት እየነደደ ነው።
በአርሲ ብሔራዊ ተራሮች ፓርክ በጭላሎ ጋለማ ደን ላይ የእሳት አደጋ በድጋሜ ተከስቷል።
በጭላሎ ተራራ ላይ የተከሰተዉን እሳት ለመቆጣጥር ከፍተኛ ጥረት ቢደረግም እሳቱ ከአቅም በላይ መሆኑን የአረሲ ተራሮች ብሔራዊ ፓረክ አስታውቋል፡፡
ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ በአካባቢዉ የተገኙት የህብረተሰብ ክፍሎች የተከሰተዉን እሳት ለማጥፋት ያደረጉት ጥረት ከአቅማችዉ በላይ በመሆኑን ተናረዋል፡፡
ፓርኩ ከሚያካልላቸው ዘጠን ወረዳዎች ውስጥ በዘጠኙ (9) ወረዳዎች ዉስጥ የእሳት አደጋዉ የተከሰተ መሆኑን የአርሲ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ አሳውቋል።
እሳቱ በፍጥነት እየተጓዘ እና አብዛኛዎቹን የተራራዉን ክፍል እያካለለ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ፓርኩ እሳቱ ከህብረተሰቡ አቅም በላይ በመሆኑ ለክልሉ አሳውቋል ፤ አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚፈልግ ጥሪ ማቅረቡን ፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ዘግቧል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news