Geography_Final_Exam_With_Answer_AAU @wamradoc.pdf
1.2 MB
geography final exam AAU
@GTutorialclass
@GTutorialclass
Woldia University‼️
የጥሪ ማስታወቂያ!
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለአንደኛ ዓመትና አራተኛ ዓመት የፔዳጎጅካል ሳይንስ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ አስተላልፏል።
በመሆኑም ከላይ በማስታወቂያው በተገለፀው ቀን በአካል ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
@GTutorialclass
የጥሪ ማስታወቂያ!
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለአንደኛ ዓመትና አራተኛ ዓመት የፔዳጎጅካል ሳይንስ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ አስተላልፏል።
በመሆኑም ከላይ በማስታወቂያው በተገለፀው ቀን በአካል ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
@GTutorialclass
AppliedOne.pdf
2.9 MB
📚 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሰኞ ለምትፈተኑ ፍሬሽማን ተማሪዎች።
📚 Applied Mathematics One.
📚 Freshman second semeseter course.
📚 Faculty of Technology የተመደባችሁ ልጆች የምትወስዱት ኮርስ ነው።
📚 ይኸን መፅሀፍ ካሁኑ Download አድርጋችሁ ያዙት። የፈተና ስሞን ላይብረሪ ራሱ በ ሰልፍ አታገኙትም😱።
@GTutorialclass
📚 Applied Mathematics One.
📚 Freshman second semeseter course.
📚 Faculty of Technology የተመደባችሁ ልጆች የምትወስዱት ኮርስ ነው።
📚 ይኸን መፅሀፍ ካሁኑ Download አድርጋችሁ ያዙት። የፈተና ስሞን ላይብረሪ ራሱ በ ሰልፍ አታገኙትም😱።
@GTutorialclass
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለተኛ ዙር የተፈተኑ ተማሪዎች ውጤት እየታረመ ነው።
በሁለተኛው ዙር ከ58 ሺህ በላይ ተማሪዎች በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ፈተናውን ወስደዋል።
ብሔራዊ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ከመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ጋር አብሮ እንደሚገለጽ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
@GTutorialclass
በሁለተኛው ዙር ከ58 ሺህ በላይ ተማሪዎች በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ፈተናውን ወስደዋል።
ብሔራዊ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ከመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ጋር አብሮ እንደሚገለጽ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
@GTutorialclass
ጥንቃቄ‼️ #Grade12+1
የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን ልክ መሆኑ ና portal ላይ መግባቱን ቼክ አድርጉ🙏
http://result.neaea.gov.et/Home/Choice
በተለይ የፊልድ ምርጫችሁን ቼክ አድርጉ። አምና ብዙ ልጆች ሳይፈልጉ #teaching ገብቷል።
© Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
@GTutorialclass
የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን ልክ መሆኑ ና portal ላይ መግባቱን ቼክ አድርጉ🙏
http://result.neaea.gov.et/Home/Choice
በተለይ የፊልድ ምርጫችሁን ቼክ አድርጉ። አምና ብዙ ልጆች ሳይፈልጉ #teaching ገብቷል።
© Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
@GTutorialclass
' #12ኛ_ክፍል '
የ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት እንደተባለው ከሆነ ከ መክሰኞ እስከ አርብ ድረስ ይለቀቃል።
ስለዚህ በርካታ ተማሪዎች ጥያቄ ጀምሯል። መልሶችን በተቻለው መጠን ከታች👇
1ኛ- ከ Natural ወደ Social መቀየር ይቻላል። ነገር ግን ከ Social ወደ Natural አይቻልም።
መቼ ነው ለምለው ደግሞ ውጤታችሁ ከመጣ ቡሃለ ምደባ ሳይደረግ በፊት ነው። መቀየር የምትፈልጉ ጊዜው ስደርስ ኢትዮ ዩኒቨርስቲ ቻናል ያሳውቃቹሃል።
2ኛ ውጤታችሁ ከመጣ ቡሃላ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከል ትችላላችሁ። ነገር ግን ዘንድሮ ጊዜ የለንም ብለው ልከለክሉ ይችላሉ።
3ኛ- የተሰረቁ ፈተናዎች አሉ ተብለው ነበር። እነሱን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ብቻ ነው የሚያውቀው።
4ኛ - ASTU ,AASTU እና Phaulos መወዳደር የሚትፈልጉ ተማሪዎች ከዚህ በፊት የነበረውን ፈተና እያያችሁ ተዘጋጁ።
ፈተናው ውጤት መጥቶ ማለፊያው ከታወቀ ቡሃላ ግቢዎች ማስታወቂያ ያወጣሉ።
Point:- የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ማገዝ የምትፈልጉ Senior ተማራዎች ተዘጋጁ🙏
12ኞች ደግሞ ይሄን መልዕክት ሼር በማድረግ ለተማሪዎች እንድደርስ አድርጉ🙏
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
@Entrance_Exambot
ለተጨማሪ መረጃ ይሄን የቴሌግራም ቻናል JOIN ማድረግ ትችላላችሁ👇👇
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
የ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት እንደተባለው ከሆነ ከ መክሰኞ እስከ አርብ ድረስ ይለቀቃል።
ስለዚህ በርካታ ተማሪዎች ጥያቄ ጀምሯል። መልሶችን በተቻለው መጠን ከታች👇
1ኛ- ከ Natural ወደ Social መቀየር ይቻላል። ነገር ግን ከ Social ወደ Natural አይቻልም።
መቼ ነው ለምለው ደግሞ ውጤታችሁ ከመጣ ቡሃለ ምደባ ሳይደረግ በፊት ነው። መቀየር የምትፈልጉ ጊዜው ስደርስ ኢትዮ ዩኒቨርስቲ ቻናል ያሳውቃቹሃል።
2ኛ ውጤታችሁ ከመጣ ቡሃላ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከል ትችላላችሁ። ነገር ግን ዘንድሮ ጊዜ የለንም ብለው ልከለክሉ ይችላሉ።
3ኛ- የተሰረቁ ፈተናዎች አሉ ተብለው ነበር። እነሱን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ብቻ ነው የሚያውቀው።
4ኛ - ASTU ,AASTU እና Phaulos መወዳደር የሚትፈልጉ ተማሪዎች ከዚህ በፊት የነበረውን ፈተና እያያችሁ ተዘጋጁ።
ፈተናው ውጤት መጥቶ ማለፊያው ከታወቀ ቡሃላ ግቢዎች ማስታወቂያ ያወጣሉ።
Point:- የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ማገዝ የምትፈልጉ Senior ተማራዎች ተዘጋጁ🙏
12ኞች ደግሞ ይሄን መልዕክት ሼር በማድረግ ለተማሪዎች እንድደርስ አድርጉ🙏
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
@Entrance_Exambot
ለተጨማሪ መረጃ ይሄን የቴሌግራም ቻናል JOIN ማድረግ ትችላላችሁ👇👇
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
https://t.me/+D-0GtJwnikQxZDE0
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ቅሬታ‼️ #12ኛክፍል
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩንቨርስቲ ምርጫቸው ወረቀት ላይ የሞሉት እና Portal ላይ የገባላቸው አይመሳሰልም በማለት አብዛኛው ተፈታኞች ቅሬታ አቅርበዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለተማሪዎች አሁንም የተወሰነ የማስተካኪያ ቀን እንዲሰጠን እንፈልጋለን ሲሉ በአስተያየት መስጫው እና በቦታችን በኩል አድርሰውናል።
ይህ ስህተት በየአመቱ የሚከሰት ስለሆነ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኖ ምደባ ሳይደረግ በፊት ትምህርት ቤታችሁ በመሄድ ማስተካኪያ እንድትጠይቁ እንላለን።
ትምህርት ሚኒስቴር እና የሚመለከተው አካል ለተማሪዎች መፍትሔ እንዲሰጥልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩንቨርስቲ ምርጫቸው ወረቀት ላይ የሞሉት እና Portal ላይ የገባላቸው አይመሳሰልም በማለት አብዛኛው ተፈታኞች ቅሬታ አቅርበዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለተማሪዎች አሁንም የተወሰነ የማስተካኪያ ቀን እንዲሰጠን እንፈልጋለን ሲሉ በአስተያየት መስጫው እና በቦታችን በኩል አድርሰውናል።
ይህ ስህተት በየአመቱ የሚከሰት ስለሆነ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኖ ምደባ ሳይደረግ በፊት ትምህርት ቤታችሁ በመሄድ ማስተካኪያ እንድትጠይቁ እንላለን።
ትምህርት ሚኒስቴር እና የሚመለከተው አካል ለተማሪዎች መፍትሔ እንዲሰጥልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
👍1