Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ዝግጅት እስከ ታህሳስ 30 ድረስ ይጨረሳል ተባለ።
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Audio
የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ❗️
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
አዲስ መረጃ❗️
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Finance Today
በቀን 6/4/2013 አ.ም 12:00 ሰአት አካባቢ በተፈጣረ የመኪና አደጋ 6 ሰዎች ሲሞቱ 1 ሰው በከባድ ጉዳት ላይ ይገኛል!
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ‼️
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለጠቆመ 10 ሚሊዮን ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ!!
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
[🇪🇹EM] በምዕራብ ሐረርጌ ሐብሮ ወረዳ 220 የተለያዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችና የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በመቐለ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ!
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
በዛሬው እለት የመግቢያ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች:-
1.አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
2.ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
3.ጂንካ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 17,18 (እየተጣራ ነው)
4.ወለጋ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ታህሳስ 16,18 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 30 እስከ ጥር 2
5.አስሳ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጥር 15,16 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 19,20
6.ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 19,20
@Timhrtministers
@Timhrtministers
1.አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
2.ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
3.ጂንካ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 17,18 (እየተጣራ ነው)
4.ወለጋ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ታህሳስ 16,18 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 30 እስከ ጥር 2
5.አስሳ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጥር 15,16 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 19,20
6.ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 19,20
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በቡራዩ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት ወደመ‼️
በቡራዩ ከተማ ትናንት ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
አደጋው የደረሰው በቡራዩ ከተማ ገፈርሳ ኖኖ ቀበሌ ልዩ ስሙ ገብርኤል በሚባል አካባቢ ሲሆን በ16 ሱቆች፣ በ3 መኖሪያ ቤቶችና 3 ባርና ሬስቶራንቶች ላይ ቃጠሎ ደርሷል።
የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በአገዳው 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
“እሳቱ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከተል በመቆጣጠር 25 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል” ብለዋል።
በአደጋው በሰው ላይ ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ ጠቁመው፤ እሳቱን ለመቆጣጠር ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ጊዜ መውሰዱን ተናግረዋል።
እሳቱን በማጥፋት የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች መሳተፋቸውንም ገልጸዋል።
የአደጋው መንስዔ ገና እየተጣራ ሲሆን ህብረተሰቡ ለእሳት አደጋ መንስዔ ከሆኑ ተቀጣጣይ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳስበዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በቡራዩ ከተማ ትናንት ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
አደጋው የደረሰው በቡራዩ ከተማ ገፈርሳ ኖኖ ቀበሌ ልዩ ስሙ ገብርኤል በሚባል አካባቢ ሲሆን በ16 ሱቆች፣ በ3 መኖሪያ ቤቶችና 3 ባርና ሬስቶራንቶች ላይ ቃጠሎ ደርሷል።
የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በአገዳው 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
“እሳቱ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከተል በመቆጣጠር 25 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል” ብለዋል።
በአደጋው በሰው ላይ ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ ጠቁመው፤ እሳቱን ለመቆጣጠር ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ጊዜ መውሰዱን ተናግረዋል።
እሳቱን በማጥፋት የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች መሳተፋቸውንም ገልጸዋል።
የአደጋው መንስዔ ገና እየተጣራ ሲሆን ህብረተሰቡ ለእሳት አደጋ መንስዔ ከሆኑ ተቀጣጣይ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳስበዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
📌ታዳጊው የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ወሰደ!
በዲላ ከተማ የሚኖር ታዳጊ የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል አልጋው ላይ ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስዷል።
ታዳጊው በዲላ ከተማ ታህሳስ 6 ቀን 2013ዓ.ም. ምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ አንድ ቦታ ደርሰን እንመጣለን ብሎ ከቤት ይዞት የወጣው የእንጀራ አባቱ በስለት ወግቶ ጉዳት ያደርስበታል።
በማግስቱ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመቀበል በዝግጅት ላይ የነበረው ታዳጊ አዲሱ ገብረሚካኤል በወቅቱ ባሰማው የይድረሱልኝ ጩኸት በአካባቢው የነበረ አንድ የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆስፒታል ያደርሰዋል።
"ለፈተናው ስዓታት በቀሩበት ማግስት በተፈጸመብኝ ጥቃት ድንጋጤ ውስጥ ብገባም ቀደም ብዬ በቂ ዝግጅት በማድረጌ በሆስፒታል አልጋዬ ላይ ሆኜ ለመፈተን ባቀረብኩት ጥያቄ ተፈቅዶልኝ ተፈትኛለሁ በዚህም ጥሩ ውጤት እንደማመጣ እርግጠኛ ነኝ" ሲል ተማሪ አዲሱ ለኢዜአ ተናግሯል።
ታዳጊው ከታህሳስ 7/2013ዓ.ም. ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተሰጠውን የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በብቃት ውስዶ ዛሬ ረፋዱ ላይ ማጠናቀቁን ፈታኝ መምህሩ ተናግረዋል።
ተማሪ አዲሱ በቀጣይ ቀናት ሶስተኛ የቀዶ ህክምና ተደርጎለት በጤናው ላይ መሻሻል ካሳየ ከሆስፒታል እንደሚወጣ ተገልጿል። ጥቃት ያደረሰበት ተጠርጣሪም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፓሊስ ገልጿል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
በዲላ ከተማ የሚኖር ታዳጊ የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል አልጋው ላይ ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስዷል።
ታዳጊው በዲላ ከተማ ታህሳስ 6 ቀን 2013ዓ.ም. ምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ አንድ ቦታ ደርሰን እንመጣለን ብሎ ከቤት ይዞት የወጣው የእንጀራ አባቱ በስለት ወግቶ ጉዳት ያደርስበታል።
በማግስቱ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመቀበል በዝግጅት ላይ የነበረው ታዳጊ አዲሱ ገብረሚካኤል በወቅቱ ባሰማው የይድረሱልኝ ጩኸት በአካባቢው የነበረ አንድ የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆስፒታል ያደርሰዋል።
"ለፈተናው ስዓታት በቀሩበት ማግስት በተፈጸመብኝ ጥቃት ድንጋጤ ውስጥ ብገባም ቀደም ብዬ በቂ ዝግጅት በማድረጌ በሆስፒታል አልጋዬ ላይ ሆኜ ለመፈተን ባቀረብኩት ጥያቄ ተፈቅዶልኝ ተፈትኛለሁ በዚህም ጥሩ ውጤት እንደማመጣ እርግጠኛ ነኝ" ሲል ተማሪ አዲሱ ለኢዜአ ተናግሯል።
ታዳጊው ከታህሳስ 7/2013ዓ.ም. ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተሰጠውን የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በብቃት ውስዶ ዛሬ ረፋዱ ላይ ማጠናቀቁን ፈታኝ መምህሩ ተናግረዋል።
ተማሪ አዲሱ በቀጣይ ቀናት ሶስተኛ የቀዶ ህክምና ተደርጎለት በጤናው ላይ መሻሻል ካሳየ ከሆስፒታል እንደሚወጣ ተገልጿል። ጥቃት ያደረሰበት ተጠርጣሪም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፓሊስ ገልጿል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Abel Birhanu የወይኗ ልጅ
የ4 አመት ህፃን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱ ተገለፀ!
በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ የ4 አመት ህፃን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን የወረዳው ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ገልጿል።
ተከሳሽ ''በስካር መንፈስ ተነሳስቼ ወንጀሉን ፈፅሚያለሁ ጥፋተኛ ነኝ'' ሲል ለፍርድ ቤት ቃሉን ሰጥቷል። ታህሳስ 8 የዋለው ችሎትም ተከሳሹን በ17 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ የ4 አመት ህፃን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን የወረዳው ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ገልጿል።
ተከሳሽ ''በስካር መንፈስ ተነሳስቼ ወንጀሉን ፈፅሚያለሁ ጥፋተኛ ነኝ'' ሲል ለፍርድ ቤት ቃሉን ሰጥቷል። ታህሳስ 8 የዋለው ችሎትም ተከሳሹን በ17 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አና አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በውጭ ቋንቋዎች ከሚጽፉ የ‘ሜይንስትሪም’ ሚዲያ ባለሙያዎችና የማህበረሰብ አንቂዎች ጋር ተወያዩ‼️
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታና የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ቃልአቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው ዕለት በእንግሊዝኛ፣ በአረብኛ፣ በፈረንሳይኛ እና በአገር ውስጥ ቋንቋዎች በ‘ሜይንስትሪም’ ሚዲያ እና በድረ ገጽ ከሚጽፉ ተንታኞች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በወቅታዊ እና ሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
አምባሳደር ሬድዋን በውይይቱ ወቅት ካተኮሩባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል በአገሪቱ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ ከታችኞቹ የአባይ ተፋሰስ አገራት ጋር በታላቁ የኢትዮጵያ ህሳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለበርካታ ዓመታት ሲደረግ የቆየው የሶስትዮሽ ድርድር እና አገራቱ በድርድሩ ላይ የሚከተሉት አቋም ጂኦፖለቲካዊ አንደምታ፣ በአገሪቱ እየተተገበረ ያለው ሪፎርምና በሂደቱ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እንዲሁም ከተግዳሮቶቹ ጀርባ ያለው ድብቅ ሚስጢር ይገኙባቸዋል።
በእነዚህ ዋና ዋና ጉዳዮች ምክንያት በአገሪቱ ላይ የሚደርሰውን አሉታዊ ተጽኖ ለመመከት ከዜጎች የሚጠበቀውን አስተዋጽኦ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፣ በተለይ የማህበረሰብ አንቂዎች አገራዊ ፈተናዎችን ለመሻገርና አና መግባባትን ለመፍጠር ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ተገንዝበው ከትናንሽ አጃንዳዎች እየወጡ በዋና ዋና አገራዊ አጃንዳዎች ላይ በማተኮር የማህበረሰቦችን አብሮነት ማጠናከር እና የባዕዳንን እኩይ አጃንዳዎች ማክሸፍ እንዳለባቸው በአጽንኖት ተናግረዋል።
አቶ ሬድዋን አክለውም የማህበረሰብ አንቂዎች መንግሥት ነቅቶ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ማገዝ፣ የአገር ብሄራዊ ጥቅሞች እንዲከበሩ ማድረግ እንዲሁም በህዝቦች መካከል የአብሮነትና የወንድማማችነት መንፈስ እንዲጎለብት ማስቻል አለባቸው ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታና የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ቃልአቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው ዕለት በእንግሊዝኛ፣ በአረብኛ፣ በፈረንሳይኛ እና በአገር ውስጥ ቋንቋዎች በ‘ሜይንስትሪም’ ሚዲያ እና በድረ ገጽ ከሚጽፉ ተንታኞች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በወቅታዊ እና ሌሎች አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
አምባሳደር ሬድዋን በውይይቱ ወቅት ካተኮሩባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል በአገሪቱ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ ከታችኞቹ የአባይ ተፋሰስ አገራት ጋር በታላቁ የኢትዮጵያ ህሳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለበርካታ ዓመታት ሲደረግ የቆየው የሶስትዮሽ ድርድር እና አገራቱ በድርድሩ ላይ የሚከተሉት አቋም ጂኦፖለቲካዊ አንደምታ፣ በአገሪቱ እየተተገበረ ያለው ሪፎርምና በሂደቱ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እንዲሁም ከተግዳሮቶቹ ጀርባ ያለው ድብቅ ሚስጢር ይገኙባቸዋል።
በእነዚህ ዋና ዋና ጉዳዮች ምክንያት በአገሪቱ ላይ የሚደርሰውን አሉታዊ ተጽኖ ለመመከት ከዜጎች የሚጠበቀውን አስተዋጽኦ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፣ በተለይ የማህበረሰብ አንቂዎች አገራዊ ፈተናዎችን ለመሻገርና አና መግባባትን ለመፍጠር ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ተገንዝበው ከትናንሽ አጃንዳዎች እየወጡ በዋና ዋና አገራዊ አጃንዳዎች ላይ በማተኮር የማህበረሰቦችን አብሮነት ማጠናከር እና የባዕዳንን እኩይ አጃንዳዎች ማክሸፍ እንዳለባቸው በአጽንኖት ተናግረዋል።
አቶ ሬድዋን አክለውም የማህበረሰብ አንቂዎች መንግሥት ነቅቶ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ማገዝ፣ የአገር ብሄራዊ ጥቅሞች እንዲከበሩ ማድረግ እንዲሁም በህዝቦች መካከል የአብሮነትና የወንድማማችነት መንፈስ እንዲጎለብት ማስቻል አለባቸው ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የትግራይ ህዝብ የጁንታውን ርዝራዦች አሳልፎ ሊሰጥ ይገባል- ዶ/ር አረጋዊ በርሄ
መንግስት የጁንታውን ርዝራዦች የትግራይ ህዝብ አሳልፎ እንዲሰጥ ያቀረበውን ጥሪ በደስታ በመቀበል ለራሱ ሰላም እና ደህንነት ሲል አሳልፎ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ገለጹ፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፣ በሀገር ላይ ክህደት የፈጸመው ጁንታ ከምንም እና ከማንም በላይ ሲጨቁነው እና ሲዘርፈው የኖረው የትግራይን ህዝብ ነው፡፡
በትግራይ ክልል የነበሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህገ መንግስቱ በሚፈቅድላቸው መንገድ በክልሉ መንቀሳቀስ እንዳይችሉ ጽንፈኛው የትህነግ ቡድን አፈና ሲያደርግባቸው መቆየቱን የገለጹት ዶ/ር አረጋዊ፣ አሁን ላይ ግን ምቹ መደላድል ይፈጠራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ብለዋል፡፡
የትግራይ ተወላጅ የሆኑት አቶ ዮሃንስ ሃይሉ በበኩላቸው፣ አስፈላጊ በሆነው መንገድ ሁሉ በክልሉ ከተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በጋራ እንደሚሰሩ ገልጸው፣ የህወሓት ጁንታው ቡድን ላለፉት ረጂም አመታት ሲጨቁነው ከቆየው ህዝብ ውስጥ ተሸሽጎ እንዳለና ይህን ጁንታ በማጋለጥ የትግራይ ህዝብ አኩሪ ታሪክ ሊሰራ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደሩ እያከናወነ ያለው ስራ የሚደነቅ እንደሆነና በቀጣይም ጠንከር ያሉ የቤት ስራዎች የሚጠብቅ በመሆኑ እያንዳንዱ የትግራይ ተወላጅ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጎን ሊቆም እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡መንግስት በክልሉ ያቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደርም ህበረተሰቡን በማወያየት ስራውን የጀመረ ሲሆን፣ በራስ ወዳዱ ጁንታው ቡድን የተበላሸውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለማስተካከል ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
መንግስት የጁንታውን ርዝራዦች የትግራይ ህዝብ አሳልፎ እንዲሰጥ ያቀረበውን ጥሪ በደስታ በመቀበል ለራሱ ሰላም እና ደህንነት ሲል አሳልፎ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ገለጹ፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፣ በሀገር ላይ ክህደት የፈጸመው ጁንታ ከምንም እና ከማንም በላይ ሲጨቁነው እና ሲዘርፈው የኖረው የትግራይን ህዝብ ነው፡፡
በትግራይ ክልል የነበሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህገ መንግስቱ በሚፈቅድላቸው መንገድ በክልሉ መንቀሳቀስ እንዳይችሉ ጽንፈኛው የትህነግ ቡድን አፈና ሲያደርግባቸው መቆየቱን የገለጹት ዶ/ር አረጋዊ፣ አሁን ላይ ግን ምቹ መደላድል ይፈጠራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ብለዋል፡፡
የትግራይ ተወላጅ የሆኑት አቶ ዮሃንስ ሃይሉ በበኩላቸው፣ አስፈላጊ በሆነው መንገድ ሁሉ በክልሉ ከተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በጋራ እንደሚሰሩ ገልጸው፣ የህወሓት ጁንታው ቡድን ላለፉት ረጂም አመታት ሲጨቁነው ከቆየው ህዝብ ውስጥ ተሸሽጎ እንዳለና ይህን ጁንታ በማጋለጥ የትግራይ ህዝብ አኩሪ ታሪክ ሊሰራ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደሩ እያከናወነ ያለው ስራ የሚደነቅ እንደሆነና በቀጣይም ጠንከር ያሉ የቤት ስራዎች የሚጠብቅ በመሆኑ እያንዳንዱ የትግራይ ተወላጅ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጎን ሊቆም እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡መንግስት በክልሉ ያቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደርም ህበረተሰቡን በማወያየት ስራውን የጀመረ ሲሆን፣ በራስ ወዳዱ ጁንታው ቡድን የተበላሸውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለማስተካከል ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®