Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ‼️
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Abel Birhanu የወይኗ ልጅ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የክለሳ ትምህርት በቴሌቪዥን ይሰጣል - ት/ሚ
*******
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደሚሰራጭ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
ፕሮግራሙ ሰባት የትምህርት ዓይነቶችን ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስን እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡
ፕሮግራሙ ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ እንደሚተላለፍ የገለፀው ሚኒስቴሩ ወላጆች ለልጆቻቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡
የስርጭት የጊዜ ሰሌዳውን ጨምሮ የተዘጋጀውን ፕሮግራም በአማራጭነት በሚከተሉት ማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት እንደሚቻልም ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
Portal - www.eict.edu.et
YouTube -Educational Plasma Programs Grade 11-12
Telegram - የኢትዮጵያ ትምህርት ቴሌቪዥን (MOE-TV)
---------------------------------------------------
በዚህ አዲሱ የፌስቡክ ገፅ የተለያዩ አነቃቂ እና ከጉዞ ጋር የተገናኙ ቪዲዮዎችን አጋራቹሀለው በዚህ ሊንክ አዲሱን የፌስቡክ ገፄን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ሁኑ። አመሰግናለሁ
Abel Birhanu የወይኗ ልጅ ❗️
https://www.facebook.com/abelvideo24/
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
*******
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደሚሰራጭ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
ፕሮግራሙ ሰባት የትምህርት ዓይነቶችን ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስን እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡
ፕሮግራሙ ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ እንደሚተላለፍ የገለፀው ሚኒስቴሩ ወላጆች ለልጆቻቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡
የስርጭት የጊዜ ሰሌዳውን ጨምሮ የተዘጋጀውን ፕሮግራም በአማራጭነት በሚከተሉት ማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት እንደሚቻልም ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
Portal - www.eict.edu.et
YouTube -Educational Plasma Programs Grade 11-12
Telegram - የኢትዮጵያ ትምህርት ቴሌቪዥን (MOE-TV)
---------------------------------------------------
በዚህ አዲሱ የፌስቡክ ገፅ የተለያዩ አነቃቂ እና ከጉዞ ጋር የተገናኙ ቪዲዮዎችን አጋራቹሀለው በዚህ ሊንክ አዲሱን የፌስቡክ ገፄን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ሁኑ። አመሰግናለሁ
Abel Birhanu የወይኗ ልጅ ❗️
https://www.facebook.com/abelvideo24/
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
Facebook
Abel video cafe
Abel video cafe. 7,926 likes · 18 talking about this. I'm eventuate of my self. The reason for my strength is my hope for the future. I have no doubt that hope and perseverance will lead me to where...
Forwarded from Rose
WORK BOOK-ECONOMICS-GRADE-11&12.pdf
738.3 KB
Economics Work Book for Grade 12
ከ2004-2011 ድረስ ያሉትን የማትሪክ ጥያቄዎች በክፍል እና በምእራፍ ከፋፍሎ የተቀመጠ
👌🏾ለማጥናት ይመቻል
Brought to you by
@Free_Education_Ethiopia
ከ2004-2011 ድረስ ያሉትን የማትሪክ ጥያቄዎች በክፍል እና በምእራፍ ከፋፍሎ የተቀመጠ
👌🏾ለማጥናት ይመቻል
Brought to you by
@Free_Education_Ethiopia
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
📷የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠ/ሚ ሌተናል ኮሎኔል ዶክተር ሎሬት አብይ አህመድ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ‼️
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from Rose
MathTGG12.pdf
12.2 MB
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በትግራይ ክልል ጥቅምት 24 ሌሊት ላይ የቴሌኮም አገልግሎት እንዲቋረጥ ሲደረግ የሚያሳይ ከደህንነት ካሜራ የተወሰደ ተንቀሳቃሽ ምስል‼️
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
Forwarded from Rose
📚 እዚህ ግሩፕ ውስጥ ያሉት የ12ኛ ክፍል የመፅሐፍት ዝርዝር
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
Kezi tekami kehone ena andegna👌kehonew channel lk enderso enditekemubet kuadegnawe join endiaregu ymkeruachew yasawkuachew hulun akef mereja enadersotalen🔊❗❗balubet hulu dehna yhunu❗❗
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና የመፈተኛ ቀን በዚህ ሳምንት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል‼️
🎲 በትግራይ ክልል መረጋጋት እስኪፈጠር እና የኢንተርኔት አገልግሎት እስኪመለስ ይቆያል የተባለው የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሁን ሁሉም ክልል ባለው ፀጥታ እና የሰፈነ ሰላም ምክንያት በቅርቡ ይፋ ሲደረግ እኛም መረጃው እንደደረሰን ወደእናንተ የምናደርስ ይሆናል።
🎲 በትግራይ ክልል መረጋጋት እስኪፈጠር እና የኢንተርኔት አገልግሎት እስኪመለስ ይቆያል የተባለው የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሁን ሁሉም ክልል ባለው ፀጥታ እና የሰፈነ ሰላም ምክንያት በቅርቡ ይፋ ሲደረግ እኛም መረጃው እንደደረሰን ወደእናንተ የምናደርስ ይሆናል።
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ዝግጅት እስከ ታህሳስ 30 ድረስ ይጨረሳል ተባለ።
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Audio
የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ❗️
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
አዲስ መረጃ❗️
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Finance Today
በቀን 6/4/2013 አ.ም 12:00 ሰአት አካባቢ በተፈጣረ የመኪና አደጋ 6 ሰዎች ሲሞቱ 1 ሰው በከባድ ጉዳት ላይ ይገኛል!
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ‼️
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለጠቆመ 10 ሚሊዮን ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ!!
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
[🇪🇹EM] በምዕራብ ሐረርጌ ሐብሮ ወረዳ 220 የተለያዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችና የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በመቐለ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ!
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰