Forwarded from ETHIO-MEREJA®
📷የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠ/ሚ ሌተናል ኮሎኔል ዶክተር ሎሬት አብይ አህመድ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ‼️
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from Rose
MathTGG12.pdf
12.2 MB
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በትግራይ ክልል ጥቅምት 24 ሌሊት ላይ የቴሌኮም አገልግሎት እንዲቋረጥ ሲደረግ የሚያሳይ ከደህንነት ካሜራ የተወሰደ ተንቀሳቃሽ ምስል‼️
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
Forwarded from Rose
📚 እዚህ ግሩፕ ውስጥ ያሉት የ12ኛ ክፍል የመፅሐፍት ዝርዝር
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
Kezi tekami kehone ena andegna👌kehonew channel lk enderso enditekemubet kuadegnawe join endiaregu ymkeruachew yasawkuachew hulun akef mereja enadersotalen🔊❗❗balubet hulu dehna yhunu❗❗
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና የመፈተኛ ቀን በዚህ ሳምንት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል‼️
🎲 በትግራይ ክልል መረጋጋት እስኪፈጠር እና የኢንተርኔት አገልግሎት እስኪመለስ ይቆያል የተባለው የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሁን ሁሉም ክልል ባለው ፀጥታ እና የሰፈነ ሰላም ምክንያት በቅርቡ ይፋ ሲደረግ እኛም መረጃው እንደደረሰን ወደእናንተ የምናደርስ ይሆናል።
🎲 በትግራይ ክልል መረጋጋት እስኪፈጠር እና የኢንተርኔት አገልግሎት እስኪመለስ ይቆያል የተባለው የ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሁን ሁሉም ክልል ባለው ፀጥታ እና የሰፈነ ሰላም ምክንያት በቅርቡ ይፋ ሲደረግ እኛም መረጃው እንደደረሰን ወደእናንተ የምናደርስ ይሆናል።
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ዝግጅት እስከ ታህሳስ 30 ድረስ ይጨረሳል ተባለ።
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
የትግራይ ክልል ተማሪዎች ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር እስከምናስገባ እንዲሁም ቴክኖሎጂውን እስከምናስተዋውቅ ድረስ ባሉት ጊዜያት ለፈተና ዝግጁ ይሆናሉ ብለን እናስባለን ካልሆነም ደግሞ ብዙ ተመጣጣኝ ፈተናዎች ስለሚኖሩ በተለያየ አግባብ ለብቻቸው የሚፈተኑበትን አማራጭ እያየን ነው የሚገኘው ብለዋል የትምህርት ሚኒስቴር ድዔታው።
ስለዚህ የፈተናው ቀን የሚወሰነው ከታህሳስ 30 ቡሃላ ይሆናል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Audio
የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ❗️
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
መንግሥት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ከገለጸ በኃላ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታ እንዴት ይሆናል የሚለውን ያድምጡ::
Via Sheger FM 📻
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
አዲስ መረጃ❗️
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
🔰ከፊታችን ሰኞ ታህሳስ 12/4/2013 ዓ/ም ጀምሮ በ4ኛ ዙር ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎች
🔰 በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች
🔰 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ - 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ናቸዉ
አዲስ አበባ ት/ት /ቢሮ
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from Finance Today
በቀን 6/4/2013 አ.ም 12:00 ሰአት አካባቢ በተፈጣረ የመኪና አደጋ 6 ሰዎች ሲሞቱ 1 ሰው በከባድ ጉዳት ላይ ይገኛል!
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
አደጋው የተከሰተው ወረታ ከተማ የከባድ መኪና ሚዛን መለኪያው ፌትለፌት ነው። ሲኖትራኩ አሸዋ ጭኖ ሲያልፍ ከፌት ለፌቱ ከሚመጣ ከባድ መኪና ተደርቦ ለማለፍ ባደረገው ግጭት ከወረታ ከተማ 6 ሰዎችን ጭኖ ከሚመጣ ባጃጅ ጋር በመጋጨቱ ከፍተኛ አደጋ ተከስቷል።
ባጃጁ ከመጫን አቅሙ በላይ ጭምር በመጫኑ የተሳፋሪዎቹ ህይወት አልፏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ‼️
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
አንጋፋው የቲያትር ባለሞያ ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ በ84 ዓመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላይ ትልቅ አሻራቸውን ያሳረፉት ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የቲያትር መምህር፣ ጸሐፊ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተርጓሚ ነበሩ።
ረ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ "እቃው"፣ "መተከዣ"፣ "መደበሪያ" የተሰኙ ተውኔቶች እና የኡመር ኃያም የግጥም ስብስብ ትርጉም ካበረከቷቸው መጽሐፍት ውስጥ ይገለፃሉ።
የሼክስፒር ድርሰት የሆነው ሀምሌት ቲያትርን ጨምሮ በበርካታ ቲያትሮች ላይም በድርሰት፣ በትወና እና በአዘጋጅነት ተሳትፈዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን ለጠቆመ 10 ሚሊዮን ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን የመከላከያ ሠራዊት አስታወቀ!!
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የመከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄነራል አስራት ዴኔሮ ዛሬ ረፋድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የጁንታው አመራሮችን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ሽልማቱ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ኢቢሲ ዘገባ፤ በዚህም የመከላከያ ሠራዊት የህወሓት ጁንታ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ለጠቆመ የ10 ሚሊዮን ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አመልክተዋል።
የሕወሓት ጁንታ አመራሮች የሚገኙበትን የሚያውቅ ማንኛውም ግለሰብ በአካባቢው ለሚያገኘው የመከላከያ ሠራዊት አባል በአካል በመቅረብ ማሳወቅ አልያም በመከላከያ ሠራዊት የስልክ ቁጥር በ011 1 248573 መጠቆም እንደሚቻልም ተገልጿል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
[🇪🇹EM] በምዕራብ ሐረርጌ ሐብሮ ወረዳ 220 የተለያዩ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችና የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የጦር መሳሪያዎቹ፣ ክላሽ የጦር መሳሪያዎች፣ ቦምቦች እና ሽጉጦች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከ8 መቶ 97 ሺ ብር በላይ ግምት ያላቸው ነው ተብሏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ሳጂን ተመስገን ከድር፣ ኮንትሮባንድ ሕጋዊ ንግድ ላይ ተጽዕኖ በመፍጠር የአገር እድገትን የሚጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የሀብሮ ወረዳ ወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት ኃላፊ ኢንስፔክተር ኃይለማሪያም ጥበቡ በበኩላቸው፣ ህብረተሰቡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በመጠቆም እንዲተባበር ማቅረባቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በመቐለ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ!
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት ዓላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ 13 የነዳጅ ታንከር ተገኘ። በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱ ታውቋል።
በመከላከያ ሰራዊት የ25ኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዮሐንስ ማቲዎስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት ዓላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው 13 የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል፡፡ በታንከሩም ከ200 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንዲቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል።
ሆኖም ጥቅመኛው ሃይል የደበቀው ታንከር እንዲገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ አስተዋኦ አድርጓል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡ የህወሓት ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃዎች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል። በመቐለና በተደረገው አሰሳ ለህገ ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም መጠቆማቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
በዛሬው እለት የመግቢያ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች:-
1.አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
2.ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
3.ጂንካ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 17,18 (እየተጣራ ነው)
4.ወለጋ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ታህሳስ 16,18 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 30 እስከ ጥር 2
5.አስሳ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጥር 15,16 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 19,20
6.ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 19,20
@Timhrtministers
@Timhrtministers
1.አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
2.ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 15,16
3.ጂንካ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 17,18 (እየተጣራ ነው)
4.ወለጋ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ታህሳስ 16,18 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 30 እስከ ጥር 2
5.አስሳ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጥር 15,16 - ለሁለተኛ አመት እና ከዚያ በላይ ከታህሳስ 19,20
6.ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
መግቢያ ቀን:- ታህሳስ 19,20
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በቡራዩ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት ወደመ‼️
በቡራዩ ከተማ ትናንት ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
አደጋው የደረሰው በቡራዩ ከተማ ገፈርሳ ኖኖ ቀበሌ ልዩ ስሙ ገብርኤል በሚባል አካባቢ ሲሆን በ16 ሱቆች፣ በ3 መኖሪያ ቤቶችና 3 ባርና ሬስቶራንቶች ላይ ቃጠሎ ደርሷል።
የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በአገዳው 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
“እሳቱ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከተል በመቆጣጠር 25 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል” ብለዋል።
በአደጋው በሰው ላይ ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ ጠቁመው፤ እሳቱን ለመቆጣጠር ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ጊዜ መውሰዱን ተናግረዋል።
እሳቱን በማጥፋት የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች መሳተፋቸውንም ገልጸዋል።
የአደጋው መንስዔ ገና እየተጣራ ሲሆን ህብረተሰቡ ለእሳት አደጋ መንስዔ ከሆኑ ተቀጣጣይ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳስበዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በቡራዩ ከተማ ትናንት ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ግምቱ 10 ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
አደጋው የደረሰው በቡራዩ ከተማ ገፈርሳ ኖኖ ቀበሌ ልዩ ስሙ ገብርኤል በሚባል አካባቢ ሲሆን በ16 ሱቆች፣ በ3 መኖሪያ ቤቶችና 3 ባርና ሬስቶራንቶች ላይ ቃጠሎ ደርሷል።
የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በአገዳው 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
“እሳቱ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከተል በመቆጣጠር 25 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል” ብለዋል።
በአደጋው በሰው ላይ ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ ጠቁመው፤ እሳቱን ለመቆጣጠር ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ጊዜ መውሰዱን ተናግረዋል።
እሳቱን በማጥፋት የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች መሳተፋቸውንም ገልጸዋል።
የአደጋው መንስዔ ገና እየተጣራ ሲሆን ህብረተሰቡ ለእሳት አደጋ መንስዔ ከሆኑ ተቀጣጣይ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳስበዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
📌ታዳጊው የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ወሰደ!
በዲላ ከተማ የሚኖር ታዳጊ የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል አልጋው ላይ ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስዷል።
ታዳጊው በዲላ ከተማ ታህሳስ 6 ቀን 2013ዓ.ም. ምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ አንድ ቦታ ደርሰን እንመጣለን ብሎ ከቤት ይዞት የወጣው የእንጀራ አባቱ በስለት ወግቶ ጉዳት ያደርስበታል።
በማግስቱ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመቀበል በዝግጅት ላይ የነበረው ታዳጊ አዲሱ ገብረሚካኤል በወቅቱ ባሰማው የይድረሱልኝ ጩኸት በአካባቢው የነበረ አንድ የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆስፒታል ያደርሰዋል።
"ለፈተናው ስዓታት በቀሩበት ማግስት በተፈጸመብኝ ጥቃት ድንጋጤ ውስጥ ብገባም ቀደም ብዬ በቂ ዝግጅት በማድረጌ በሆስፒታል አልጋዬ ላይ ሆኜ ለመፈተን ባቀረብኩት ጥያቄ ተፈቅዶልኝ ተፈትኛለሁ በዚህም ጥሩ ውጤት እንደማመጣ እርግጠኛ ነኝ" ሲል ተማሪ አዲሱ ለኢዜአ ተናግሯል።
ታዳጊው ከታህሳስ 7/2013ዓ.ም. ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተሰጠውን የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በብቃት ውስዶ ዛሬ ረፋዱ ላይ ማጠናቀቁን ፈታኝ መምህሩ ተናግረዋል።
ተማሪ አዲሱ በቀጣይ ቀናት ሶስተኛ የቀዶ ህክምና ተደርጎለት በጤናው ላይ መሻሻል ካሳየ ከሆስፒታል እንደሚወጣ ተገልጿል። ጥቃት ያደረሰበት ተጠርጣሪም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፓሊስ ገልጿል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
በዲላ ከተማ የሚኖር ታዳጊ የቀዶ ህክምና በተደረገለት ማግስት በሆስፒታል አልጋው ላይ ሆኖ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስዷል።
ታዳጊው በዲላ ከተማ ታህሳስ 6 ቀን 2013ዓ.ም. ምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ አንድ ቦታ ደርሰን እንመጣለን ብሎ ከቤት ይዞት የወጣው የእንጀራ አባቱ በስለት ወግቶ ጉዳት ያደርስበታል።
በማግስቱ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመቀበል በዝግጅት ላይ የነበረው ታዳጊ አዲሱ ገብረሚካኤል በወቅቱ ባሰማው የይድረሱልኝ ጩኸት በአካባቢው የነበረ አንድ የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆስፒታል ያደርሰዋል።
"ለፈተናው ስዓታት በቀሩበት ማግስት በተፈጸመብኝ ጥቃት ድንጋጤ ውስጥ ብገባም ቀደም ብዬ በቂ ዝግጅት በማድረጌ በሆስፒታል አልጋዬ ላይ ሆኜ ለመፈተን ባቀረብኩት ጥያቄ ተፈቅዶልኝ ተፈትኛለሁ በዚህም ጥሩ ውጤት እንደማመጣ እርግጠኛ ነኝ" ሲል ተማሪ አዲሱ ለኢዜአ ተናግሯል።
ታዳጊው ከታህሳስ 7/2013ዓ.ም. ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተሰጠውን የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በብቃት ውስዶ ዛሬ ረፋዱ ላይ ማጠናቀቁን ፈታኝ መምህሩ ተናግረዋል።
ተማሪ አዲሱ በቀጣይ ቀናት ሶስተኛ የቀዶ ህክምና ተደርጎለት በጤናው ላይ መሻሻል ካሳየ ከሆስፒታል እንደሚወጣ ተገልጿል። ጥቃት ያደረሰበት ተጠርጣሪም በቁጥጥር ስር መዋሉን ፓሊስ ገልጿል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!