This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብዙዎች መብታቸው ትዝ የሚላቸው መኪና ውስጥ ሲገቡ ነው ይባል ነበር፣ዛሬ ወደ አውሮፕላን ተሸጋግሯል‼️
ምንም እንኳን በበረራ መዘግየት መጉላላት ቢኖርም፣የሰሞኑ ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ደግሞ ለበረራ ፈታኝ መሆኑ እሙን ነው።
ይህ አውሮፕላን በዚህ ምክንያት ዘግይቷል። ተሳፋሪዎችም እንሂድ፣ካሁን በፊት እኮ ሁለት አውሮፕላን ወጥቷል ይላሉ፣እኔ ምለው ቆይ አውቶቡስ/ታክሲ ላይ ነው እንዴ የተሳፈሩ የመሰላቸው🤗። የአየር መንገዱ security team ደግሞ የአየር ሁኔታው አስቸጋሪ ነው አውሮፕላኑ ሊከሰከስ ይችላል... ሲላቸው ይከስከስ🙆🙆🙆።
ቲክቶከሩ ደግሞ 27 ሺ ሰው እያየኝ ነው፣መቅረፅ መብቴ ነው...ምናምን ይላል። እውነት መቅረፅ መብት ነው??? አይ ቲክቶክ የስራህን ይስጥህ። በዚህ ልጅ ላይ አየር መንገዱ ምን እርምጃ ይወስድ ይሆን❓
ወንጀል እንደተሰራበት ሰው ደግሞ be my voice ይላል😋🙆
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ምንም እንኳን በበረራ መዘግየት መጉላላት ቢኖርም፣የሰሞኑ ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ደግሞ ለበረራ ፈታኝ መሆኑ እሙን ነው።
ይህ አውሮፕላን በዚህ ምክንያት ዘግይቷል። ተሳፋሪዎችም እንሂድ፣ካሁን በፊት እኮ ሁለት አውሮፕላን ወጥቷል ይላሉ፣እኔ ምለው ቆይ አውቶቡስ/ታክሲ ላይ ነው እንዴ የተሳፈሩ የመሰላቸው🤗። የአየር መንገዱ security team ደግሞ የአየር ሁኔታው አስቸጋሪ ነው አውሮፕላኑ ሊከሰከስ ይችላል... ሲላቸው ይከስከስ🙆🙆🙆።
ቲክቶከሩ ደግሞ 27 ሺ ሰው እያየኝ ነው፣መቅረፅ መብቴ ነው...ምናምን ይላል። እውነት መቅረፅ መብት ነው??? አይ ቲክቶክ የስራህን ይስጥህ። በዚህ ልጅ ላይ አየር መንገዱ ምን እርምጃ ይወስድ ይሆን❓
ወንጀል እንደተሰራበት ሰው ደግሞ be my voice ይላል😋🙆
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
Lecturers Claims and questions -.pdf
1.3 MB
🔈 #የመምህራንድምጽ‼️
የዩኒቨርስቲ መምህራን ጉዳይ በጣም አሳሳቢ እንደሆነ ገለፁ።
በጉዳዩ ላይ መልዕክት የላከ መምህር ፥ " የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆነንም መሆን የፈለግነውን ሆነናል ነገር ግን እንኳ ቤተሰብ ልናስተዳድር እራሳችንን እንኳ መመገብ አልቻንም ልጅ ወልድን እንዳናሳድግ ሆነናል " ብሏል።
" የከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሆነን ጎዳና ልንወጣ ነው " ያሉት መምህሩ " ምንም ጥርጥር የለውም የምሠማንም የለም። ድምጻችን ግን ይሰማ " ብለዋል።
መምህራንና የቴክኒክ ረዳቶች ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተዳምሮ የሚከፈላቸው ክፍያ አይደለም ህይወትን ለመቀየር ከወር ወር ለመድረስ ፈተና እንደሆነባቸው አመልክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ መምህራን የሚጠይቁት ምንድነው ? ከላይ በፋይል ተይይዟል።
Tikvah #አዩዘሀሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
የዩኒቨርስቲ መምህራን ጉዳይ በጣም አሳሳቢ እንደሆነ ገለፁ።
በጉዳዩ ላይ መልዕክት የላከ መምህር ፥ " የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆነንም መሆን የፈለግነውን ሆነናል ነገር ግን እንኳ ቤተሰብ ልናስተዳድር እራሳችንን እንኳ መመገብ አልቻንም ልጅ ወልድን እንዳናሳድግ ሆነናል " ብሏል።
" የከፍተኛ ትምህርት መምህራን ሆነን ጎዳና ልንወጣ ነው " ያሉት መምህሩ " ምንም ጥርጥር የለውም የምሠማንም የለም። ድምጻችን ግን ይሰማ " ብለዋል።
መምህራንና የቴክኒክ ረዳቶች ከኑሮ ውድነቱ ጋር ተዳምሮ የሚከፈላቸው ክፍያ አይደለም ህይወትን ለመቀየር ከወር ወር ለመድረስ ፈተና እንደሆነባቸው አመልክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ መምህራን የሚጠይቁት ምንድነው ? ከላይ በፋይል ተይይዟል።
Tikvah #አዩዘሀሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
እጅጉን አሰቃቂ አረመኔያዊ ተግባር‼️
ተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በጂንካ ዩኒቨርስቲ 3ኛ ዓመት ተማሪ የነበረች ሲሆን ክረምት እረፍት ቤተሰቦቿ ጋ ካምባ ነበረች።
ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ የተባለው አርባምንጭ ከሚገኙት ከአንደኛው ኮሌጅ ተማሪ የነበረ ሲሆን የፊታችን እሁድ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም ተመራቂ በመሆኑ ተማሪ ሊዲያ ከቤተሰቦቿ ሸዉዳ ጂንካ ዩኒቨርስቲ እንደተፈለገች ነግራ ወንድ ጓደኛዋ ጋ አርባምንጭ መጥታ እሱ ተከራይቶ ባለበት ቤት ከሱ ጋር ሆና የምረቃውን ዝግጅት እያዘጋጀች ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል? ነገሩ እሷ እንዳሰበችው አልሰመረም እንጂ። ሐሙስ ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም ቦታው አርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ሸለቆ መንደር ከወንድ ጓደኛዋ ጋር ያጋጫቸዉ ምክንያቱ በግልጽ ባይታወቅም ከምሽቱ 7:00 ሰዓት አካባቢ ተመራቂ የነበረው ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ
በተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በገዛ ፍቅረኛ ላይ ጨከነ። በተከራየበት ዝግ ቤቱ ዉስጥ በጩቤ ጉንጯ ላይ ወግቷት በመጣል በወደቀችበት አንገቷን ጩቤዉ በእጁ እስኪሰበር ድረስ አረዳት።
ለተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ ቤተሰቦች፣ ለጓደኞቿ፣ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጣቸው።
#በግርማ ግንጫ
ነፍስ ይማር
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በጂንካ ዩኒቨርስቲ 3ኛ ዓመት ተማሪ የነበረች ሲሆን ክረምት እረፍት ቤተሰቦቿ ጋ ካምባ ነበረች።
ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ የተባለው አርባምንጭ ከሚገኙት ከአንደኛው ኮሌጅ ተማሪ የነበረ ሲሆን የፊታችን እሁድ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም ተመራቂ በመሆኑ ተማሪ ሊዲያ ከቤተሰቦቿ ሸዉዳ ጂንካ ዩኒቨርስቲ እንደተፈለገች ነግራ ወንድ ጓደኛዋ ጋ አርባምንጭ መጥታ እሱ ተከራይቶ ባለበት ቤት ከሱ ጋር ሆና የምረቃውን ዝግጅት እያዘጋጀች ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል? ነገሩ እሷ እንዳሰበችው አልሰመረም እንጂ። ሐሙስ ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም ቦታው አርባምንጭ ከተማ ጉርባ ቀበሌ ሸለቆ መንደር ከወንድ ጓደኛዋ ጋር ያጋጫቸዉ ምክንያቱ በግልጽ ባይታወቅም ከምሽቱ 7:00 ሰዓት አካባቢ ተመራቂ የነበረው ወንድ ጓደኛዋ ፍልሞን ጫፍቄ
በተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ በገዛ ፍቅረኛ ላይ ጨከነ። በተከራየበት ዝግ ቤቱ ዉስጥ በጩቤ ጉንጯ ላይ ወግቷት በመጣል በወደቀችበት አንገቷን ጩቤዉ በእጁ እስኪሰበር ድረስ አረዳት።
ለተማሪ ሊዲያ ዮሐንስ ቤተሰቦች፣ ለጓደኞቿ፣ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጣቸው።
#በግርማ ግንጫ
ነፍስ ይማር
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
'ማሻሻያ' ወይም 'improvement' የአንድን ነገር መሻሻል ወይም በጎ መሆን ይገልፃል
በእኛ ሀገር ግን ባንኮች፣ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ አምራቾች ወዘተ 'ማሻሻያ አርገናል' ካሉ በተቃራኒው ተጠቃሚው ላይ 'ዋጋ ጨምረናል' ማለታቸው ነው።
'ማሻሻያ' in my opinion is one of the most abused words in Ethiopia these days.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
በእኛ ሀገር ግን ባንኮች፣ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ አምራቾች ወዘተ 'ማሻሻያ አርገናል' ካሉ በተቃራኒው ተጠቃሚው ላይ 'ዋጋ ጨምረናል' ማለታቸው ነው።
'ማሻሻያ' in my opinion is one of the most abused words in Ethiopia these days.
📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
👍1
አጃይብ ነው ጎበዝ 😂😂😂😂😂
ሴት መስሎ ሲንቀሳቀስ በ11 ወራት ውስጥ ለ3ተኛ ጊዜ ተያዘ‼️
በመስከረም ወር 2016ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ ሴት መስሎ፣እንደ ሴት ተኳኩሎ፣ ጡት ማስያዣ አድርጎ፣ የፈረስ ጸጉር ቀጥሎ፣ ያታለለው ወጣት በሌላ ስፍራ ለሶስተኛ ጊዜ መያዙን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ከ11 ወራት በፊት ሴት በመምስል በዲማ ወረዳ ተቀጥሮ 2 ቀን ስራ እየሰራ እንዳለ በሰራተኞቹ ጥቆማ ተይዞ እንዲታሰር ቢደረግም ዳግም በተግባሩ ቀጥሎበት እንደነበር ዘገባው አስታውሷል።
በትክክለኛ መጠሪያ ስያሜው ቢንያም ከበደ በወቅቱ እንዲለቀቅ ቢደረግም ከእዚያ ድርጊት ስድስት ወራት በኋላ በመጋቢት ወር 2016ዓ.ም በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ ሴት ነኝ ብሎ ህብረተሰቡን ሲያታልል ነበር ለ2ኛ ጊዜ ተይዞ እንዲታሰር የተደረገው።
በሁለቱ አከባቢዎች (በጋምቤላ ከተማ እና በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ) በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጎ የነበረው ወጣቱ ቢንያም በአሁኑ ወቅት ደግሞ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ለሶስተኛ ጊዜ እንደ ሴት በመሆን ቀሚስ ለብሶ፣ ጡት ማስያዢያ አድር እና ዊግ በጭንቅላቱ አስሮ ሲንቀሳቀስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
ግለሰቡ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ቦታ እየቀያየር ድርጊቱን ሲፈፅም በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ላይ መያዙ ሶስተኛው እንዲሆን አድርጎታል።
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
ሴት መስሎ ሲንቀሳቀስ በ11 ወራት ውስጥ ለ3ተኛ ጊዜ ተያዘ‼️
በመስከረም ወር 2016ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ ሴት መስሎ፣እንደ ሴት ተኳኩሎ፣ ጡት ማስያዣ አድርጎ፣ የፈረስ ጸጉር ቀጥሎ፣ ያታለለው ወጣት በሌላ ስፍራ ለሶስተኛ ጊዜ መያዙን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ከ11 ወራት በፊት ሴት በመምስል በዲማ ወረዳ ተቀጥሮ 2 ቀን ስራ እየሰራ እንዳለ በሰራተኞቹ ጥቆማ ተይዞ እንዲታሰር ቢደረግም ዳግም በተግባሩ ቀጥሎበት እንደነበር ዘገባው አስታውሷል።
በትክክለኛ መጠሪያ ስያሜው ቢንያም ከበደ በወቅቱ እንዲለቀቅ ቢደረግም ከእዚያ ድርጊት ስድስት ወራት በኋላ በመጋቢት ወር 2016ዓ.ም በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ ሴት ነኝ ብሎ ህብረተሰቡን ሲያታልል ነበር ለ2ኛ ጊዜ ተይዞ እንዲታሰር የተደረገው።
በሁለቱ አከባቢዎች (በጋምቤላ ከተማ እና በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ) በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጎ የነበረው ወጣቱ ቢንያም በአሁኑ ወቅት ደግሞ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ለሶስተኛ ጊዜ እንደ ሴት በመሆን ቀሚስ ለብሶ፣ ጡት ማስያዢያ አድር እና ዊግ በጭንቅላቱ አስሮ ሲንቀሳቀስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።
ግለሰቡ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ቦታ እየቀያየር ድርጊቱን ሲፈፅም በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ላይ መያዙ ሶስተኛው እንዲሆን አድርጎታል።
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🤯4
በሽብር ወንጀል ተከሰሱ‼️
የፌደራል ፖሊስ የአቪዬሸን አሰራርን ጥሰዋል ባላቸው 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ ጀመረ‼️
የፌደራል ፖሊስ ሰሞኑን ከአዲስ አበባ መቀሌ ለጉዞ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ የአቪዬሸን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ በፈጠሩ 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ።
ተጠርጣሪዎቹ ዮሀንስ ዳንኤል በርሄ፣ አማኑኤል መውጫ አብርሃ፣ ናትናኤል ወንድወሰን ሹሜ፣ ኤልያስ ድሪባ፣ ይዲድያ ነጻነት አበበ እና እሌኒ ክንፈ ናቸው።
የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ መዝገብ እንደሚያሳየው፥ እነዚህ ተጠርጣሪዎች ተፈጥሮ በፈጠረው የአየር መዛባት ምክንያት አውሮፕላኑ መብረር አይችልም እየተባለ፣ አስገድዶ ለማስኬድ የፈጠሩት አምባጓሮ በወንጀል ሕጉ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ብሏል።
የፖሊስ የምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎች ላይ በወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ ከተጀመረው ምርመራ ባሻገር፣ ከጸረሰላም ሃይሎች ተልእኮ ተቀብለው የተንቀሳቀሱ በመሆናቸው በሽብር ወንጀልም መጠርጠራቸውን ነው የሚያመላክተው።
በወቅቱ የአየር መንገዱ ከደህንነት ኃይሎች ጋር በመሆን በትዕግስት ቢማጸናቸውም፣ ድብቅ አጀንዳቸውን እያራመዱ በመሆናቸው አሻፈረን ማለታቸውንም በምርመራ መዝገቡ አካቷል።
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር መጠቀም ሲገባቸው፣ የሀገር ኩራት እና የራሳቸውን ንብረት የሆነውን አየር መንገድ አንቋሽሸው አሳዛኝ ተግባር ስለመሆኑም የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ገልጿል።
በመሆኑም እነዚህ በቁጥጥር ስር የሚገኙ 6 ተጠርጣሪዎችን ቢሮው በተላለፉት የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የበረራ አሰራር ጥሰት ብሎም በሽብር ወንጀሎች የምርመራ መዝገብ ነገ ነሀሴ 20/2016 ፍርድ ቤት እንደሚያቀርባቸው ለማወቅ ተችሏል።
Join👇👇👇
👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
የፌደራል ፖሊስ የአቪዬሸን አሰራርን ጥሰዋል ባላቸው 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ ጀመረ‼️
የፌደራል ፖሊስ ሰሞኑን ከአዲስ አበባ መቀሌ ለጉዞ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ የአቪዬሸን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ በፈጠሩ 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ።
ተጠርጣሪዎቹ ዮሀንስ ዳንኤል በርሄ፣ አማኑኤል መውጫ አብርሃ፣ ናትናኤል ወንድወሰን ሹሜ፣ ኤልያስ ድሪባ፣ ይዲድያ ነጻነት አበበ እና እሌኒ ክንፈ ናቸው።
የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ መዝገብ እንደሚያሳየው፥ እነዚህ ተጠርጣሪዎች ተፈጥሮ በፈጠረው የአየር መዛባት ምክንያት አውሮፕላኑ መብረር አይችልም እየተባለ፣ አስገድዶ ለማስኬድ የፈጠሩት አምባጓሮ በወንጀል ሕጉ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ብሏል።
የፖሊስ የምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎች ላይ በወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ ከተጀመረው ምርመራ ባሻገር፣ ከጸረሰላም ሃይሎች ተልእኮ ተቀብለው የተንቀሳቀሱ በመሆናቸው በሽብር ወንጀልም መጠርጠራቸውን ነው የሚያመላክተው።
በወቅቱ የአየር መንገዱ ከደህንነት ኃይሎች ጋር በመሆን በትዕግስት ቢማጸናቸውም፣ ድብቅ አጀንዳቸውን እያራመዱ በመሆናቸው አሻፈረን ማለታቸውንም በምርመራ መዝገቡ አካቷል።
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር መጠቀም ሲገባቸው፣ የሀገር ኩራት እና የራሳቸውን ንብረት የሆነውን አየር መንገድ አንቋሽሸው አሳዛኝ ተግባር ስለመሆኑም የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ገልጿል።
በመሆኑም እነዚህ በቁጥጥር ስር የሚገኙ 6 ተጠርጣሪዎችን ቢሮው በተላለፉት የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የበረራ አሰራር ጥሰት ብሎም በሽብር ወንጀሎች የምርመራ መዝገብ ነገ ነሀሴ 20/2016 ፍርድ ቤት እንደሚያቀርባቸው ለማወቅ ተችሏል።
Join👇👇👇
👇👇👇👇👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
የሞባይል ዳታ‼️
አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት(በቅርቡ የተቋረጠ)፣
ደቡብ ወሎ ዞን ሀርቡ:ሀይቅ፣ቢስቲማ ሰሜን ወሎ መርሳ ፡ጉባላፍቶ፡ ራያ ቆቦ ፡ ገጠራማው ክፍል(በሙሉ)፣በደቡብ ጎንደር ከደብረታቦር ከተማ ውጪ ባሉ ወረዳዎች፣ በአዊ ዞን አንከሻ ወረዳ የሞባይል ዳታ አይሰራም።
ይህ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል በሁሉም ዞኖች ከዋና ዋና ከተሞች በስተቀር በተለይ የፀጥታ ችግር ባለባቸው ገጠራማ ወረዳዎች የሞባይል ዳታ አልተለቀቀም፣ሰሞኑን እንዲቋረጥ የተደረገባቸው በርካታ ወረዳዎች አሉ።
ኢትዮ ቴሌኮም ዳታ ባልተለቀቀባቸው ቦታዎች የሞባይል ዳታ አገልግሎት ማስጀመር እኔን አይመለከትም ማለቱ ይታወሳል(#አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት(በቅርቡ የተቋረጠ)፣
ደቡብ ወሎ ዞን ሀርቡ:ሀይቅ፣ቢስቲማ ሰሜን ወሎ መርሳ ፡ጉባላፍቶ፡ ራያ ቆቦ ፡ ገጠራማው ክፍል(በሙሉ)፣በደቡብ ጎንደር ከደብረታቦር ከተማ ውጪ ባሉ ወረዳዎች፣ በአዊ ዞን አንከሻ ወረዳ የሞባይል ዳታ አይሰራም።
ይህ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል በሁሉም ዞኖች ከዋና ዋና ከተሞች በስተቀር በተለይ የፀጥታ ችግር ባለባቸው ገጠራማ ወረዳዎች የሞባይል ዳታ አልተለቀቀም፣ሰሞኑን እንዲቋረጥ የተደረገባቸው በርካታ ወረዳዎች አሉ።
ኢትዮ ቴሌኮም ዳታ ባልተለቀቀባቸው ቦታዎች የሞባይል ዳታ አገልግሎት ማስጀመር እኔን አይመለከትም ማለቱ ይታወሳል(#አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
👍1
Crypto❗
Dogs የሰራችሁ ነገ list ይደረጋል፣ ወደ ገንዘብ መቀየር ትችላለሁ። Dogs ያመለጣችሁ ቀጣዩ ትልቅ ፕሮጀክት ደግሞ cats እና major airdrop ነው። ያልጀመራችሁ ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
Dogs የሰራችሁ ነገ list ይደረጋል፣ ወደ ገንዘብ መቀየር ትችላለሁ። Dogs ያመለጣችሁ ቀጣዩ ትልቅ ፕሮጀክት ደግሞ cats እና major airdrop ነው። ያልጀመራችሁ ከስር ባለው ሊንክ ጀምሩ
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ዓለም ገና (ዳለቲ )ኣከባቢ ዛሬ ረፋድ ላይ ጅብ ኣንዲት የ4 አመት ህፃን በመውሰድ ይበላታል በዚህው የተበሳጨ የአከባቢው ሰው ርብርብ በማድረግ 16 ጅቦች ገድለዋል(አዩዘሀበሻ)።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
====================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
የፈረንሳይ ፍርድ ቤት በፓቬል ዱሮቭ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት የእስር ጊዜው ለተጨማሪ 48 ሰዓታት ተራዘመ‼️
የፓሪስ ፍርድ ቤት ዳኛ የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ የእስር ጊዜውን ለተጨማሪ 48 ሰአታት አራዝሞታል ሲል ኤኤፍፒ ዘግቧል።
የፓሪስ ፍርድቤት በቴሌግራም መስራቹ ፓቬል ዱሮቭ ላይ ክስ ለመመስረት ወይም ለመልቀቅ ከ48 ሰዓታት በኋላ ይወሰናል ተብሏል።
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
የፓሪስ ፍርድ ቤት ዳኛ የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ የእስር ጊዜውን ለተጨማሪ 48 ሰአታት አራዝሞታል ሲል ኤኤፍፒ ዘግቧል።
የፓሪስ ፍርድቤት በቴሌግራም መስራቹ ፓቬል ዱሮቭ ላይ ክስ ለመመስረት ወይም ለመልቀቅ ከ48 ሰዓታት በኋላ ይወሰናል ተብሏል።
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
😢1
ማለፊያ ነጥብ‼️
6ኛ እና 8ኛ ክፍል የማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆኗል‼️
በ2016 ዓ.ም በተሰጠው ክልል አቀፍ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተመዘገበው ውጤት አንጻር ዝቅተኛ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ አማካኝ ውጤት
👉ለ6ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ ለሴት 44 ሆኗል።
👉ለ8ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
👉ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ለሴት 44 እንዲሆን የተወሰነ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
====================
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
6ኛ እና 8ኛ ክፍል የማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆኗል‼️
በ2016 ዓ.ም በተሰጠው ክልል አቀፍ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተመዘገበው ውጤት አንጻር ዝቅተኛ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ አማካኝ ውጤት
👉ለ6ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ ለሴት 44 ሆኗል።
👉ለ8ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
👉ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ለሴት 44 እንዲሆን የተወሰነ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
====================
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
👍1