#Hawassa
" ተማሪው ላይ ጾታዊ ትንኮሳ ፈጽሟል " በሚል #የተጠረጠረው ርእሰ መምህር በቁጥጥር ስር ዋለ።
በሀዋሳ ከተማ ታቦር አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወስጥ አንዲት ተማሪ ርእሰ መምህሯን " ጾታዊ ትንኮሳ ፈጽሞብኛል " በሚል ክስ መመስረቷን ተከትሎ ፖሊስ ተጠርጣሪዉን ግለሰብ ከስራ ገበታዉ ድረስ በመሄድ በቀን 20/05/2016 ዓ/ም በቁጥጥር ስር ማዋሉን ለማወቅ ተችሏል።
የሀዋሳ ከተማ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ ሀላፊዋ ወይዘሮ ፍሬህይወት ወልደጻዲቅ ጉዳዩን በተመለከተ ከቲክቫህ ኢትዮጽያ የሀዋሳው አባል ጋር በነበራቸዉ ቆይታ ፤ " የተጠቂዋ ቤተሰቦች ጉዳዩን ይዘዉ ቅድሚያ ለማመልከት የመጡት ወደእኛ ቢሮ ነበር " ያሉ ሲሆን ጉዳዩን ወደ ህግ እንዲወስዱት በማድረግ ማንኛዉንም የህግ ከለላና አስፈላጊ ድጋፎችን ሊሰጡ እንደሚችሉ ቃል ገብተው አንዳበረታቷቸው ገልጸዋል።
ከዚህ በኋላ ክሱ ተመስርቶ ተጠርጣሪዉ በህግ ጥላ እንደዋለና ምርመራ እየተደረገ መሆኑን የገለፁት ኃላፊዋ " አሁን ላይ የሀዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ መረጃዎችን አጠናክሮ የክስ ሂደቱን ከኛ ጋር ለመደገፍ እንቅስቃሴ ላይ ነው " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዉ በትምህርት ቤት ውስጥ ሲያዝ የነበረዉን ሁኔታ እና ድርጊቱን በተመለከተ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር የሚያውቀዉ ነገር እንዳለ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ ያቀረበላቸው የትምህርት ቤቱ ምክትል ርእሰ መምህር አቶ ሀንዳሞ ፈይሳ ፤ በወቅቱ ተጠርጣሪው ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብለዉ መሄዳቸውን ፤ አሁን ላይ በህግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ሳምንት እንዳለፋቸው ገልጸዋል።
ክስ አቅራቢዋ ተማሪ ከትምህርት ገበታዋ ደጋግማ በመቅረቷ ምክንያት " ወላጅ አምጭ አታምጭ " በሚል ከሚመለከታቸዉ መምህራኖቿ እና ከተጠርጣሪው ርእሰ መምህር ጋር ስትጨቃጨቅ እንደነበር የሚያስታዉሱት አቶ ሀንዳሞ ፤ ይህ ጉዳይ ለእርሳቸውም ሆነ ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ #አስደንጋጭ እና ግራ ያጋባ መሆኑን አስረድተዋል።
[ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው]
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass🔝🔝
" ተማሪው ላይ ጾታዊ ትንኮሳ ፈጽሟል " በሚል #የተጠረጠረው ርእሰ መምህር በቁጥጥር ስር ዋለ።
በሀዋሳ ከተማ ታቦር አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወስጥ አንዲት ተማሪ ርእሰ መምህሯን " ጾታዊ ትንኮሳ ፈጽሞብኛል " በሚል ክስ መመስረቷን ተከትሎ ፖሊስ ተጠርጣሪዉን ግለሰብ ከስራ ገበታዉ ድረስ በመሄድ በቀን 20/05/2016 ዓ/ም በቁጥጥር ስር ማዋሉን ለማወቅ ተችሏል።
የሀዋሳ ከተማ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ ሀላፊዋ ወይዘሮ ፍሬህይወት ወልደጻዲቅ ጉዳዩን በተመለከተ ከቲክቫህ ኢትዮጽያ የሀዋሳው አባል ጋር በነበራቸዉ ቆይታ ፤ " የተጠቂዋ ቤተሰቦች ጉዳዩን ይዘዉ ቅድሚያ ለማመልከት የመጡት ወደእኛ ቢሮ ነበር " ያሉ ሲሆን ጉዳዩን ወደ ህግ እንዲወስዱት በማድረግ ማንኛዉንም የህግ ከለላና አስፈላጊ ድጋፎችን ሊሰጡ እንደሚችሉ ቃል ገብተው አንዳበረታቷቸው ገልጸዋል።
ከዚህ በኋላ ክሱ ተመስርቶ ተጠርጣሪዉ በህግ ጥላ እንደዋለና ምርመራ እየተደረገ መሆኑን የገለፁት ኃላፊዋ " አሁን ላይ የሀዋሳ ከተማ ትምህርት መምሪያ መረጃዎችን አጠናክሮ የክስ ሂደቱን ከኛ ጋር ለመደገፍ እንቅስቃሴ ላይ ነው " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድተዋል።
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዉ በትምህርት ቤት ውስጥ ሲያዝ የነበረዉን ሁኔታ እና ድርጊቱን በተመለከተ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር የሚያውቀዉ ነገር እንዳለ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ ያቀረበላቸው የትምህርት ቤቱ ምክትል ርእሰ መምህር አቶ ሀንዳሞ ፈይሳ ፤ በወቅቱ ተጠርጣሪው ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብለዉ መሄዳቸውን ፤ አሁን ላይ በህግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ሳምንት እንዳለፋቸው ገልጸዋል።
ክስ አቅራቢዋ ተማሪ ከትምህርት ገበታዋ ደጋግማ በመቅረቷ ምክንያት " ወላጅ አምጭ አታምጭ " በሚል ከሚመለከታቸዉ መምህራኖቿ እና ከተጠርጣሪው ርእሰ መምህር ጋር ስትጨቃጨቅ እንደነበር የሚያስታዉሱት አቶ ሀንዳሞ ፤ ይህ ጉዳይ ለእርሳቸውም ሆነ ለትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ #አስደንጋጭ እና ግራ ያጋባ መሆኑን አስረድተዋል።
[ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው]
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass🔝🔝
📓 ከዚ ታች ያለዉ Text Book የ Logic and Critical Thinking Module ሲዘጋጅ እንደዋና Reference የተጠቀሙበት ነዉ
ከዚ እና ሌሎች Module የጠቀሳቸዉ Reference Books ጋ ዋና ዋና ነጥቦችን አውጥተን "Reference Note" የተባለ ኖት ማዘጋጀት እየሞከርን ነዉ ግን በአጭር ጊዜ ላያልቅ ስለሚችል Reference Book ለምትፈሉ እዚ ጋ ያለዉን PDF ተመልከቱ
🔸 ጠቃሚ Reference Book ነዉ ተመልከቱት 👇
ለማንኛውም ጥያቄ For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass ጋ አናግሩን
ከዚ እና ሌሎች Module የጠቀሳቸዉ Reference Books ጋ ዋና ዋና ነጥቦችን አውጥተን "Reference Note" የተባለ ኖት ማዘጋጀት እየሞከርን ነዉ ግን በአጭር ጊዜ ላያልቅ ስለሚችል Reference Book ለምትፈሉ እዚ ጋ ያለዉን PDF ተመልከቱ
🔸 ጠቃሚ Reference Book ነዉ ተመልከቱት 👇
ለማንኛውም ጥያቄ For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝📚 JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass ጋ አናግሩን
#ማስታወቂያ
#የመውጫ_ፈተና_በድጋሚ_ለመውሰድ_ለተመዘገባችሁ_የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ_ተማሪዎች_በሙሉ፦
በቀጣይ ወር ከቀን 06-09 የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከዛሬ ከጥር 27/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመፈተኛ USER NAME & PASSWORD የአገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በማምጣት ከት/ት ክፍላችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
ማስታወሻ፦
📌ማስታወቂያው ፈተናውን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በድጋሚ ለመፈተን ያመለከታችሁ ተማሪዎችን የሚያካትት መሆኑን እንገልፃለን።
የወ/ዩ/ሬጅስትራር ፅ/ቤት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
#የመውጫ_ፈተና_በድጋሚ_ለመውሰድ_ለተመዘገባችሁ_የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ_ተማሪዎች_በሙሉ፦
በቀጣይ ወር ከቀን 06-09 የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከዛሬ ከጥር 27/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመፈተኛ USER NAME & PASSWORD የአገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በማምጣት ከት/ት ክፍላችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
ማስታወሻ፦
📌ማስታወቂያው ፈተናውን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በድጋሚ ለመፈተን ያመለከታችሁ ተማሪዎችን የሚያካትት መሆኑን እንገልፃለን።
የወ/ዩ/ሬጅስትራር ፅ/ቤት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
🤯1
ለ2016 ዓ/ም አጋማሽ ዓመት #መውጫ_ፈተና ለመውሰድ ለተመዘገባችሁ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ፡-
በ2016 አጋማሽ ዓመት (ከየካቲት 6-9/2016ዓ.ም) የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦
1ኛ. የመደበኛ ፣ የማታና የክረምት ተማሪዎች ከምትማሩበት አካዳሚክ ክፍል ሬጂስትራር እንዲሁም የርቀት ተማሪዎች ደግሞ ከርቀት ትምህርት ማዕከላት User Name እና Password ከጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንድትወስዱ
2ኛ. በድጋሚ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ የማታ ፣ የክረምትና የርቀት ተማሪዎች User Name እና Password ለመውሰድ ስተመጡ ለመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን #ደረሰኝ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል።
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስተራር ጽ/ቤት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
በ2016 አጋማሽ ዓመት (ከየካቲት 6-9/2016ዓ.ም) የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦
1ኛ. የመደበኛ ፣ የማታና የክረምት ተማሪዎች ከምትማሩበት አካዳሚክ ክፍል ሬጂስትራር እንዲሁም የርቀት ተማሪዎች ደግሞ ከርቀት ትምህርት ማዕከላት User Name እና Password ከጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንድትወስዱ
2ኛ. በድጋሚ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ የማታ ፣ የክረምትና የርቀት ተማሪዎች User Name እና Password ለመውሰድ ስተመጡ ለመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈላችሁበትን #ደረሰኝ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል።
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስተራር ጽ/ቤት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
For G12,remedial &freshman
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
👍1
#ማስታወቂያ
ለድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ
የካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የ ድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የመፈታኛ የይለፍቃል (Password) ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
1. በምዝገባ ወቅት በሞላችሁት email በኩል
2. https://exam.ethernet.edu.et ላይ በመግባት የከፈላችሁበትን Transaction Number በማስገባት እንዲሁም
3. ከተመደባብችሁብት የመፈተኛ ተቋም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ
• ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች የይለፍቃል (Password) የምታገኙት ከምትማሩበት ወይም ከተመደባብችሁበት የመፈተኛ ተቋም ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን።
• ሁሉም ተፈታኞች የሞዴል ፈተናን እስከ የካቲት 5/2016 ዓ.ም መውሰድ ይኖርባቸዋል።
( ትምህርት ሚኒሰቴር )
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ለድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ
የካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የ ድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የመፈታኛ የይለፍቃል (Password) ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
1. በምዝገባ ወቅት በሞላችሁት email በኩል
2. https://exam.ethernet.edu.et ላይ በመግባት የከፈላችሁበትን Transaction Number በማስገባት እንዲሁም
3. ከተመደባብችሁብት የመፈተኛ ተቋም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ
• ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች የይለፍቃል (Password) የምታገኙት ከምትማሩበት ወይም ከተመደባብችሁበት የመፈተኛ ተቋም ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን።
• ሁሉም ተፈታኞች የሞዴል ፈተናን እስከ የካቲት 5/2016 ዓ.ም መውሰድ ይኖርባቸዋል።
( ትምህርት ሚኒሰቴር )
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ወራቤ ዩኒቨርስቲ‼️
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ዶርም የእሳት አደጋ የተነሳ ስሆን በተደረገው እርብርብ በሰው ህይወት ላይ አደጋ ሳይደርስ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል ሲል ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
በዛሬው ዕለት በወራቤ ዩንቨርስቲ ብሎክ 10 ተብሎ የተሰየመው እና የሬሚዳል ወንዶች ይኖሩበት የነበረው ህንፃ ላይ የእሳት አደጋ ተነስቷል። የብዙ ተማሪዎች ንብረት ወድሟል ተብሏል። እሳቱን በተደረገው እርብርብ ማጥፋት ተችሏል።
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ዶርም የእሳት አደጋ የተነሳ ስሆን በተደረገው እርብርብ በሰው ህይወት ላይ አደጋ ሳይደርስ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል ሲል ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
በዛሬው ዕለት በወራቤ ዩንቨርስቲ ብሎክ 10 ተብሎ የተሰየመው እና የሬሚዳል ወንዶች ይኖሩበት የነበረው ህንፃ ላይ የእሳት አደጋ ተነስቷል። የብዙ ተማሪዎች ንብረት ወድሟል ተብሏል። እሳቱን በተደረገው እርብርብ ማጥፋት ተችሏል።
👇👇👇👇👇
@GT12192123
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
👇👇👇👇👇👇
#share
#share
🙏🙏🙏🙏🙏
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
JOIN :@GTutorialclass
JOIN :@GTutorialclass
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
👍1