Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በትግራይ "የጦር ወንጀል" እንዳይፈጸም ስጋት ገብቶኛል ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገለፀ።
የተባበሩት መንግሥትታ ድርጅት የ72 ሰዓታት ቀነ ገደቡ ሲጠናቀቅ በመቀለ ሊከሰት የሚችለው ሁኔታ ከወዲሁ አሳስቦኛል አለ። የጦር ወንጀል ሊፈጸም ይችላል የሚል ስጋት እንዳለውም ደርጅቱ ከወዲሁ አስታውቋል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ የአገር መከላከያ ሠራዊት ወደ መቀለ ከተማ መቃረቡን ተከትሎ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለማስቀረት የህወሓት አመራሮች እና የትግራይ ክልል ኃይሎች እጃቸውን እንዲሰጡ ባለፈው እሁድ ምሽት የ72 ሰዓታት የጊዜ ገደብ መስጠታቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል። የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል (ደ/ር) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ እንደማይቀበሉትና ክልላቸውን የማስተዳደር መብታቸውን ለማስጠበቅ እስከመጨረሻው ለመታገል ብሎም ለመሞት ዝግጁ እንደሆኑ ተናግረዋል።
የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ ተከትሎ በርካታ የትግራይ ኃይሎች እጅ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት ትናንት አስታውቋል። ሦስተኛ ሳምንቱን በደፈነው በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ግጭት በርካቶች ተገድለዋል፣ ከ40ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች ደግሞ ቀያቸውን ጥለው ወደ ጎረቤት አገር ሸሽተዋል።
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ኤጀንሲ ጦርነቱ ቶሎ ካላበቃ በሚቀጥሉት 6 ወራት ብቻ 200ሺ ዜጎች ሊፈናቀሉ ይችላሉ ብሎ ይሰጋል። የተራድኦ ድርጅቶች የሰብአዊ ቀውሱ ከቁጥጥር ውጭ ወጥቶ ምሥራቅ አፍሪካን ሊያተረማምስ የሚችል ችግር ሊፈጥር ይችላል እያሉ ነው። (ቢቢሲ)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የተባበሩት መንግሥትታ ድርጅት የ72 ሰዓታት ቀነ ገደቡ ሲጠናቀቅ በመቀለ ሊከሰት የሚችለው ሁኔታ ከወዲሁ አሳስቦኛል አለ። የጦር ወንጀል ሊፈጸም ይችላል የሚል ስጋት እንዳለውም ደርጅቱ ከወዲሁ አስታውቋል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ የአገር መከላከያ ሠራዊት ወደ መቀለ ከተማ መቃረቡን ተከትሎ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለማስቀረት የህወሓት አመራሮች እና የትግራይ ክልል ኃይሎች እጃቸውን እንዲሰጡ ባለፈው እሁድ ምሽት የ72 ሰዓታት የጊዜ ገደብ መስጠታቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል። የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል (ደ/ር) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ እንደማይቀበሉትና ክልላቸውን የማስተዳደር መብታቸውን ለማስጠበቅ እስከመጨረሻው ለመታገል ብሎም ለመሞት ዝግጁ እንደሆኑ ተናግረዋል።
የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ ተከትሎ በርካታ የትግራይ ኃይሎች እጅ መስጠታቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት ትናንት አስታውቋል። ሦስተኛ ሳምንቱን በደፈነው በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ግጭት በርካቶች ተገድለዋል፣ ከ40ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች ደግሞ ቀያቸውን ጥለው ወደ ጎረቤት አገር ሸሽተዋል።
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ኤጀንሲ ጦርነቱ ቶሎ ካላበቃ በሚቀጥሉት 6 ወራት ብቻ 200ሺ ዜጎች ሊፈናቀሉ ይችላሉ ብሎ ይሰጋል። የተራድኦ ድርጅቶች የሰብአዊ ቀውሱ ከቁጥጥር ውጭ ወጥቶ ምሥራቅ አፍሪካን ሊያተረማምስ የሚችል ችግር ሊፈጥር ይችላል እያሉ ነው። (ቢቢሲ)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
ውቅሮ ከተማ‼️
ትናንት ምሽት ሰራዊቱ የውቅሮ ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያሳያል::
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በትናንትናው እለት የውቅሮ ከተማን ሙሉ ለሙሉ እንደተቆጣጠረ የመረጃ ምንጫችን የገለፁልን ሲሆን ሰራዊቱ መቀሌ ከተማን ለመቆጣጠር እየገሰገሰ መሆኑን ገልፀውልናል።
በትናንትናው እለት በሜካናይዝድ የታገዙ የፌዴራል መንግስት ኃይሎች ከሰላሳ እስከ አርባ ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኙ አካባቢዎች መጠነ ሰፊ ጥቃት መሰንዘራቸውን መገለፁ ይታወሳል።
ከመንግስት አካል በጉዳዩ የሚደርሰን መረጃ ካለ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@Esat_tv1
@Esat_tvtv1
ትናንት ምሽት ሰራዊቱ የውቅሮ ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያሳያል::
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በትናንትናው እለት የውቅሮ ከተማን ሙሉ ለሙሉ እንደተቆጣጠረ የመረጃ ምንጫችን የገለፁልን ሲሆን ሰራዊቱ መቀሌ ከተማን ለመቆጣጠር እየገሰገሰ መሆኑን ገልፀውልናል።
በትናንትናው እለት በሜካናይዝድ የታገዙ የፌዴራል መንግስት ኃይሎች ከሰላሳ እስከ አርባ ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኙ አካባቢዎች መጠነ ሰፊ ጥቃት መሰንዘራቸውን መገለፁ ይታወሳል።
ከመንግስት አካል በጉዳዩ የሚደርሰን መረጃ ካለ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@Esat_tv1
@Esat_tvtv1
Forwarded from Finance Today
በመተከል ዞን 23 የጸረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የዞኑ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ!
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የጁንታውን የሕወሓት የጥፋት ተልዕኮ ይዘው በንጹኃን ዜጎች ለይ ጥቃት ሲያደርሱ በነበሩ 23 የጸረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የዞኑ ኮማንድ ፖስት አስታውቋል፡፡
የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የክልሉ የጸጥታ አካላት ትናንት በወሰዱት የተቀናጀ እርምጃ በዞኑ ማንዱራ ወረዳ 17፣ በዳንጉር ወረዳ 2፣ በጉባ ወረዳ ደግሞ 4 በድምሩ 23 ጸረ-ሠላም ያላቸውን ኃይሎች መደምሰሱን ነው የገለጸው።
ኮማንድ ፖስቱ፣ በመተከል ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት እያደረሠ ባለው ኃይል ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ከወትሮው በተለዬ መልኩ አጠናክሮ መቀጠሉን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የጁንታውን የሕወሓት የጥፋት ተልዕኮ ይዘው በንጹኃን ዜጎች ለይ ጥቃት ሲያደርሱ በነበሩ 23 የጸረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የዞኑ ኮማንድ ፖስት አስታውቋል፡፡
የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የክልሉ የጸጥታ አካላት ትናንት በወሰዱት የተቀናጀ እርምጃ በዞኑ ማንዱራ ወረዳ 17፣ በዳንጉር ወረዳ 2፣ በጉባ ወረዳ ደግሞ 4 በድምሩ 23 ጸረ-ሠላም ያላቸውን ኃይሎች መደምሰሱን ነው የገለጸው።
ኮማንድ ፖስቱ፣ በመተከል ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት እያደረሠ ባለው ኃይል ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ከወትሮው በተለዬ መልኩ አጠናክሮ መቀጠሉን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በኢትዮጵያ ታሪክ በተለይ በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ከፍተኛ ስምና ጀግንነትን የተጎናፀፈውን 21ኛ ክፍለ ጦርን ትህነግ/ህወሃት ደምስሼዋለሁ ብለው ነበር የክፍለጦሩ አዛዦችና ወታደሮች ስለ ክፍለ ጦራቸው ከአንደበታቸውና ከስፍራው የሚሉትን ስሙ::
🎬የምስል ዘገባ🎬
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
🎬የምስል ዘገባ🎬
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
* ማስታወሻ
አሮጌውን የብር ኖት በአዲስ የመቀየሪያ የሶስት ወር ጊዜ ሊጠናቀቀ 17 ቀናት ቀርተውታል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
አሮጌውን የብር ኖት በአዲስ የመቀየሪያ የሶስት ወር ጊዜ ሊጠናቀቀ 17 ቀናት ቀርተውታል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
ፅንፈኛው ቡድን ደምስሼዋለሁ ብሎ የሀሰት ዜና ያሰራጨበት 21ኛ ክፍለጦር አሁንም በጀግንነት እና በከፍተኛ ድል እንደቀጠለ ነው!
ፅንፈኛው ቡድን ደምስሼዋለሁ ብሎ የሀሰት ዜና ያሰራጨበት 21ኛ ክፍለጦር አሁንም በጀግንነት በከፍተኛ ድል እየገሰገሰ መሆኑን የክፍል ጦሩየኦፕሬሽን ምክትል አዛዥ ኮሎኔል መንግስቱ ደሴ ተናግረዋል። በራያ ግምባር ህግን የማስከበር ተልዕኮ የተሰጠው ክፍለጦሩ ከዚህ ቀደም ጁንታው ተዘጋጅቶ ምሽግ ገንብቶ የነበረበትን ወሳኝ ቦታዎች እያስለቀቀ የገጠመውን ሰራዊትም እየደመሰሰ እየተጓዘ መሆኑን አሳውቀዋል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
ፅንፈኛው ቡድን ደምስሼዋለሁ ብሎ የሀሰት ዜና ያሰራጨበት 21ኛ ክፍለጦር አሁንም በጀግንነት በከፍተኛ ድል እየገሰገሰ መሆኑን የክፍል ጦሩየኦፕሬሽን ምክትል አዛዥ ኮሎኔል መንግስቱ ደሴ ተናግረዋል። በራያ ግምባር ህግን የማስከበር ተልዕኮ የተሰጠው ክፍለጦሩ ከዚህ ቀደም ጁንታው ተዘጋጅቶ ምሽግ ገንብቶ የነበረበትን ወሳኝ ቦታዎች እያስለቀቀ የገጠመውን ሰራዊትም እየደመሰሰ እየተጓዘ መሆኑን አሳውቀዋል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን!
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ አዛዥ ኮ/ል ተክሉ ውሪሳ ° ክፍለ ጦራችንን ደመሰስናቸው ካሉን ሃይሎች ጋር በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን። የጀግኖችን የሃይል ምት መቋቋም ያቃተው የከሃዲው ቡድን ሃይል በዛሬው እለት ብቻ ከ300 በላይ ላውንቸርና ብዛት ያላቸው ድሽቃዎችን ጥሎ ነው የፈረጠጠው" ብለዋል።
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ 3ኛ ሻለቃ አዛዥ ሻምበል ሲሳይ ተሾመ " ለትህነግ ውሸት አዲስ ነገር አይደለም ። ኢትዮጵያውያንን ለበርካታ አመታት ሲዋሽና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን ነው። ይህ ደግሞ ለእርሱ የሞቱን መፍጠን ፣ ለእኛ ደግሞ የድላችን መድመቅ ማሳያ መስታወታችን ነው" ብለዋል ።
ም/አስር አለቃ ዋሲሁን አበበ " መሬት ላይ ያለው እውነት በጣም የተለየ ነው። ይሰበራሉ ተብለው የማይታሰቡ ኮንክሪት ምሽጎች በማይታመን ጀግንነት ተሰብረዋል። ይሄን መቋቋም ያቃተው ከሃዲው ቡድን ከመዋሸት ውጪ አማራጭ እንዳይኖረው አድርገን ቀብረንዋል"ብሏል።
ም/አስር አለቃ ሃዊ ረጋሳ" የተሸነፈ ብዙ ያወራል። እኔ የ21ኛ ክ/ጦር ሃኪም ነኝ። ከቀላል ቁስለኛ ውጪ ይህ ነው የሚባል ከባድ ጉዳት አላየሁም።ሰራዊቱ በከፍተኛ ጀግንነት ከጠላት አፍንጫ ስር ነው ያለው ። ጠላትን በቁጥጥር ስር አውለን ለህዝባችን እስከምናስረክብ ድረስ ፈጣን ጉዟችን አይገታም " ብሏል።
Via : FDRE Defense force
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ አዛዥ ኮ/ል ተክሉ ውሪሳ ° ክፍለ ጦራችንን ደመሰስናቸው ካሉን ሃይሎች ጋር በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን። የጀግኖችን የሃይል ምት መቋቋም ያቃተው የከሃዲው ቡድን ሃይል በዛሬው እለት ብቻ ከ300 በላይ ላውንቸርና ብዛት ያላቸው ድሽቃዎችን ጥሎ ነው የፈረጠጠው" ብለዋል።
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ 3ኛ ሻለቃ አዛዥ ሻምበል ሲሳይ ተሾመ " ለትህነግ ውሸት አዲስ ነገር አይደለም ። ኢትዮጵያውያንን ለበርካታ አመታት ሲዋሽና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን ነው። ይህ ደግሞ ለእርሱ የሞቱን መፍጠን ፣ ለእኛ ደግሞ የድላችን መድመቅ ማሳያ መስታወታችን ነው" ብለዋል ።
ም/አስር አለቃ ዋሲሁን አበበ " መሬት ላይ ያለው እውነት በጣም የተለየ ነው። ይሰበራሉ ተብለው የማይታሰቡ ኮንክሪት ምሽጎች በማይታመን ጀግንነት ተሰብረዋል። ይሄን መቋቋም ያቃተው ከሃዲው ቡድን ከመዋሸት ውጪ አማራጭ እንዳይኖረው አድርገን ቀብረንዋል"ብሏል።
ም/አስር አለቃ ሃዊ ረጋሳ" የተሸነፈ ብዙ ያወራል። እኔ የ21ኛ ክ/ጦር ሃኪም ነኝ። ከቀላል ቁስለኛ ውጪ ይህ ነው የሚባል ከባድ ጉዳት አላየሁም።ሰራዊቱ በከፍተኛ ጀግንነት ከጠላት አፍንጫ ስር ነው ያለው ። ጠላትን በቁጥጥር ስር አውለን ለህዝባችን እስከምናስረክብ ድረስ ፈጣን ጉዟችን አይገታም " ብሏል።
Via : FDRE Defense force
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን!
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ አዛዥ ኮ/ል ተክሉ ውሪሳ ° ክፍለ ጦራችንን ደመሰስናቸው ካሉን ሃይሎች ጋር በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን። የጀግኖችን የሃይል ምት መቋቋም ያቃተው የከሃዲው ቡድን ሃይል በዛሬው እለት ብቻ ከ300 በላይ ላውንቸርና ብዛት ያላቸው ድሽቃዎችን ጥሎ ነው የፈረጠጠው" ብለዋል።
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ 3ኛ ሻለቃ አዛዥ ሻምበል ሲሳይ ተሾመ " ለትህነግ ውሸት አዲስ ነገር አይደለም ። ኢትዮጵያውያንን ለበርካታ አመታት ሲዋሽና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን ነው። ይህ ደግሞ ለእርሱ የሞቱን መፍጠን ፣ ለእኛ ደግሞ የድላችን መድመቅ ማሳያ መስታወታችን ነው" ብለዋል ።
ም/አስር አለቃ ዋሲሁን አበበ " መሬት ላይ ያለው እውነት በጣም የተለየ ነው። ይሰበራሉ ተብለው የማይታሰቡ ኮንክሪት ምሽጎች በማይታመን ጀግንነት ተሰብረዋል። ይሄን መቋቋም ያቃተው ከሃዲው ቡድን ከመዋሸት ውጪ አማራጭ እንዳይኖረው አድርገን ቀብረንዋል"ብሏል።
ም/አስር አለቃ ሃዊ ረጋሳ" የተሸነፈ ብዙ ያወራል። እኔ የ21ኛ ክ/ጦር ሃኪም ነኝ። ከቀላል ቁስለኛ ውጪ ይህ ነው የሚባል ከባድ ጉዳት አላየሁም።ሰራዊቱ በከፍተኛ ጀግንነት ከጠላት አፍንጫ ስር ነው ያለው ። ጠላትን በቁጥጥር ስር አውለን ለህዝባችን እስከምናስረክብ ድረስ ፈጣን ጉዟችን አይገታም " ብሏል።
Via : FDRE Defense force
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ አዛዥ ኮ/ል ተክሉ ውሪሳ ° ክፍለ ጦራችንን ደመሰስናቸው ካሉን ሃይሎች ጋር በቅርብ ቀን መቀሌ ላይ እንገናኛለን። የጀግኖችን የሃይል ምት መቋቋም ያቃተው የከሃዲው ቡድን ሃይል በዛሬው እለት ብቻ ከ300 በላይ ላውንቸርና ብዛት ያላቸው ድሽቃዎችን ጥሎ ነው የፈረጠጠው" ብለዋል።
የ21ኛ ክ/ጦር 3ኛብርጌድ 3ኛ ሻለቃ አዛዥ ሻምበል ሲሳይ ተሾመ " ለትህነግ ውሸት አዲስ ነገር አይደለም ። ኢትዮጵያውያንን ለበርካታ አመታት ሲዋሽና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን ነው። ይህ ደግሞ ለእርሱ የሞቱን መፍጠን ፣ ለእኛ ደግሞ የድላችን መድመቅ ማሳያ መስታወታችን ነው" ብለዋል ።
ም/አስር አለቃ ዋሲሁን አበበ " መሬት ላይ ያለው እውነት በጣም የተለየ ነው። ይሰበራሉ ተብለው የማይታሰቡ ኮንክሪት ምሽጎች በማይታመን ጀግንነት ተሰብረዋል። ይሄን መቋቋም ያቃተው ከሃዲው ቡድን ከመዋሸት ውጪ አማራጭ እንዳይኖረው አድርገን ቀብረንዋል"ብሏል።
ም/አስር አለቃ ሃዊ ረጋሳ" የተሸነፈ ብዙ ያወራል። እኔ የ21ኛ ክ/ጦር ሃኪም ነኝ። ከቀላል ቁስለኛ ውጪ ይህ ነው የሚባል ከባድ ጉዳት አላየሁም።ሰራዊቱ በከፍተኛ ጀግንነት ከጠላት አፍንጫ ስር ነው ያለው ። ጠላትን በቁጥጥር ስር አውለን ለህዝባችን እስከምናስረክብ ድረስ ፈጣን ጉዟችን አይገታም " ብሏል።
Via : FDRE Defense force
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ ቢሮው ተማሪዎች በተገለጹት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች በመገኘት ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ ቢሮው ተማሪዎች በተገለጹት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች በመገኘት ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ ቢሮው ተማሪዎች በተገለጹት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች በመገኘት ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ ቢሮው ተማሪዎች በተገለጹት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች በመገኘት ፈተና እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
እነ ጃዋር መሐመድ ለደህንነታቸው ሲባል የፍርድ ሂደታቸው የሚታይበት ቦታ እንዲቀየር ጥያቄ አቀረቡ!!
በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባ፤ ለደህንነታቸው ሲባል የፍርድ ሂደታቸው የሚታይበት ቦታ እንዲቀይር ጥያቄ አቀረቡ። ሁለቱ ተከሳሾች በደህንነት ስጋት ምክንያት ዛሬ አርብ፤ ህዳር 18 በነበረው የችሎት ውሎ ሳይገኙ ቀርተዋል።
በአቶ ጃዋር መሐመድ ስም በሚጠራው የክስ መዝገብ ስር የተካተቱ 24 ተከሳሾች ጉዳያቸው እየታየ የሚገኘው፤ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሕገ መንግስታዊና ጸረ ሽብር ችሎት ነው። በመዝገቡ በአንደኛነት እና ሁለተኛነት የሰፈሩት አቶ ጃዋር እና አቶ በቀለ፤ ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ነባራዊ ሁኔታ እና ቀደም ሲል በእነርሱ ላይ "በመገናኛ ብዙሃን ይቀርብ ነበር" ባሉት ፕሮፖጋንዳ የተነሳ፤ የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው በጠበቆች በኩል ለችሎቱ ባቀረቡት ደብዳቤ አመልክተዋል።
ከጠበቆቻቸው አንዱ የሆኑት አቶ ከዲር ቡሎ ለ"ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" እንደተናገሩት፤ ተከሳሾቹ በእነርሱ ላይ አንድ ችግር ቢደርስ ለሀገር ደህንነት ላይ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ጭምር በደብዳቤያቸው ላይ ጠቁመዋል። በዚህም ምክንያት የፍርድ ሂደታቸው በታሰሩበት አቅራቢያ ባለ ቦታ እንዲካሄድ ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል።
የተከሳሾችን ጉዳይ የሚመለከተው ችሎት በጉዳዩ ላይ ከበላይ አካላት ጋር ተነጋግሮ ውሳኔ ለመስጠት ለታህሳስ 8፤ 2013 ቀጠሮ ሰጥቷል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባ፤ ለደህንነታቸው ሲባል የፍርድ ሂደታቸው የሚታይበት ቦታ እንዲቀይር ጥያቄ አቀረቡ። ሁለቱ ተከሳሾች በደህንነት ስጋት ምክንያት ዛሬ አርብ፤ ህዳር 18 በነበረው የችሎት ውሎ ሳይገኙ ቀርተዋል።
በአቶ ጃዋር መሐመድ ስም በሚጠራው የክስ መዝገብ ስር የተካተቱ 24 ተከሳሾች ጉዳያቸው እየታየ የሚገኘው፤ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሕገ መንግስታዊና ጸረ ሽብር ችሎት ነው። በመዝገቡ በአንደኛነት እና ሁለተኛነት የሰፈሩት አቶ ጃዋር እና አቶ በቀለ፤ ሀገሪቱ አሁን ካለችበት ነባራዊ ሁኔታ እና ቀደም ሲል በእነርሱ ላይ "በመገናኛ ብዙሃን ይቀርብ ነበር" ባሉት ፕሮፖጋንዳ የተነሳ፤ የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው በጠበቆች በኩል ለችሎቱ ባቀረቡት ደብዳቤ አመልክተዋል።
ከጠበቆቻቸው አንዱ የሆኑት አቶ ከዲር ቡሎ ለ"ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" እንደተናገሩት፤ ተከሳሾቹ በእነርሱ ላይ አንድ ችግር ቢደርስ ለሀገር ደህንነት ላይ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ጭምር በደብዳቤያቸው ላይ ጠቁመዋል። በዚህም ምክንያት የፍርድ ሂደታቸው በታሰሩበት አቅራቢያ ባለ ቦታ እንዲካሄድ ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል።
የተከሳሾችን ጉዳይ የሚመለከተው ችሎት በጉዳዩ ላይ ከበላይ አካላት ጋር ተነጋግሮ ውሳኔ ለመስጠት ለታህሳስ 8፤ 2013 ቀጠሮ ሰጥቷል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 469 የኦነግ ሸኔ አባላት፣ የቡድኑ ተላላኪዎች እና ሽፍቶች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡‼️
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታሪኩ ድሪባ እንደገለጹት በዞኑ 415 የኦነግ ሸኔ ተላላኪዎች እና 47 ሽፍቶች በቁጥጥር ስር ሲውሉ 7 የኦነግ ሸኔ አባላት ደግሞ ተማርከዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኦነግ ሸኔ አባላትና ሽፍቶች በተጨማሪ፣ 12 የኦነግ ሸኔ አባላት እና 8 ሽፍቶች ላይ እርምጃ ተወስዷል ብለዋል፡፡ወንጀል ሲፈፀምባቸው የነበሩ ከ100 በላይ የጦር መሳሪያ እና 27 ሺህ የተለያዩ የጥይት አይነቶች ተይዘዋል፡፡
የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ እንደሻው ብርሃኑ ለኦቢኤን እንደተናገሩት በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎችን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ ስለመሆኑም አስረድተዋል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታሪኩ ድሪባ እንደገለጹት በዞኑ 415 የኦነግ ሸኔ ተላላኪዎች እና 47 ሽፍቶች በቁጥጥር ስር ሲውሉ 7 የኦነግ ሸኔ አባላት ደግሞ ተማርከዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኦነግ ሸኔ አባላትና ሽፍቶች በተጨማሪ፣ 12 የኦነግ ሸኔ አባላት እና 8 ሽፍቶች ላይ እርምጃ ተወስዷል ብለዋል፡፡ወንጀል ሲፈፀምባቸው የነበሩ ከ100 በላይ የጦር መሳሪያ እና 27 ሺህ የተለያዩ የጥይት አይነቶች ተይዘዋል፡፡
የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ እንደሻው ብርሃኑ ለኦቢኤን እንደተናገሩት በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎችን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ ስለመሆኑም አስረድተዋል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Finance Today
በማይካድራ ተጨማሪ የጅምላ መቃብሮች ተገኙ!!
በንጹኃን የአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት በማይካድራ ከተማ መፈፀሙ ይታወቃል። ይህን አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በቦታው በመገኘት ባደረገው ጥናት እና ይፋ ባደረገው መረጃ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 እንደሆነ ገልጾ ነበር።
ግድያውም ዘርን መሠረት ያደረገና በተለይም የአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ ጅምላ ጭፍጨፋ መሆኑን ገልጿል። ይሁን እንጂ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 ነው ተብሎ የተገለጸው በማይካድራ ከተማ በየቤቱ ህይወታቸው አልፎ የተገኙ እና በቤተክርስቲያን ውስጥ የተቀበሩትን ብቻ መሠረት ያደረገ ነው።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጥናት አድርጎ ከተመለሠ በኃላ ከማይካድራ ከተማ ወጣ ባሉ የገጠር አካባቢዎች በርካታ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ጋዜጠኞች በቦታው በመገኘት አረጋግጠዋል።
በአንድ ቦታ 18 ሰው በጉድጓድ ውስጥ በጅምላ የተጣሉ ሲሆን በሌላ የገጠር አካባቢ ደግሞ 57 ሰዎች በጎርፍ ማፋሰሻ ቦይ ውስጥ በጅምላ ተገድለው እና ተጥለው ተገኝተዋል።
በዛሬው ዕለትም በማይካድራ ሌላ የገጠር ቀበሌ ውስጥ 17 ሰዎች በጅምላ ተገድለው በጉድጓድ ውስጥ ተጥለው ተገኝተዋል።
©አብመድ
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በንጹኃን የአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት በማይካድራ ከተማ መፈፀሙ ይታወቃል። ይህን አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በቦታው በመገኘት ባደረገው ጥናት እና ይፋ ባደረገው መረጃ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 እንደሆነ ገልጾ ነበር።
ግድያውም ዘርን መሠረት ያደረገና በተለይም የአማራ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ ጅምላ ጭፍጨፋ መሆኑን ገልጿል። ይሁን እንጂ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 600 ነው ተብሎ የተገለጸው በማይካድራ ከተማ በየቤቱ ህይወታቸው አልፎ የተገኙ እና በቤተክርስቲያን ውስጥ የተቀበሩትን ብቻ መሠረት ያደረገ ነው።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጥናት አድርጎ ከተመለሠ በኃላ ከማይካድራ ከተማ ወጣ ባሉ የገጠር አካባቢዎች በርካታ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ጋዜጠኞች በቦታው በመገኘት አረጋግጠዋል።
በአንድ ቦታ 18 ሰው በጉድጓድ ውስጥ በጅምላ የተጣሉ ሲሆን በሌላ የገጠር አካባቢ ደግሞ 57 ሰዎች በጎርፍ ማፋሰሻ ቦይ ውስጥ በጅምላ ተገድለው እና ተጥለው ተገኝተዋል።
በዛሬው ዕለትም በማይካድራ ሌላ የገጠር ቀበሌ ውስጥ 17 ሰዎች በጅምላ ተገድለው በጉድጓድ ውስጥ ተጥለው ተገኝተዋል።
©አብመድ
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
‹‹ወታደራዊ ዘመቻው ከ1 ሳምንት ባጠረ ቀን ያልቃል!!››
በትግራይ ክልል ወሳኝ የሚባሉ ቦታዎች በመከላከያ ሰራዊት ነፃ መውጣታቸውን የገለፁት የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ሕግ የማስከበር ወታደራዊ ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ገለፁ፡፡ከፍራንስ 24 ጋር ቃለ መጠይቅ ያደረጉት ሚኒስትሩ ዘመቻው ከአንድ ሳምንት ባጠሩ ቀናት ውስጥ ሊጠናቀቅ እንደሚችል ተስፋ መደረጉን ነው የጠቀሱት፡፡
ንፁሃን እንዳይጎዱ ከፍተኛ ጥንቃቄ እየተደረገ ነው ያሉት አህመድ ሽዴ አሁን ላይ ዘመቻው በመቐለ እና ዙሪያዋ ባለ ጠባብ ቦታ የሚከወን መሆኑን አስተድተዋል፡፡ በሌሎቹና ከሕወሓት ነፃ በሆኑ ቦታዎች የሰብኣዊ አገልግሎቶች እንዲደርሱ ክፍት መደረጉንም አንስተዋል፡፡
©አሐዱ ቴሌቪዥን
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በትግራይ ክልል ወሳኝ የሚባሉ ቦታዎች በመከላከያ ሰራዊት ነፃ መውጣታቸውን የገለፁት የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ሕግ የማስከበር ወታደራዊ ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ገለፁ፡፡ከፍራንስ 24 ጋር ቃለ መጠይቅ ያደረጉት ሚኒስትሩ ዘመቻው ከአንድ ሳምንት ባጠሩ ቀናት ውስጥ ሊጠናቀቅ እንደሚችል ተስፋ መደረጉን ነው የጠቀሱት፡፡
ንፁሃን እንዳይጎዱ ከፍተኛ ጥንቃቄ እየተደረገ ነው ያሉት አህመድ ሽዴ አሁን ላይ ዘመቻው በመቐለ እና ዙሪያዋ ባለ ጠባብ ቦታ የሚከወን መሆኑን አስተድተዋል፡፡ በሌሎቹና ከሕወሓት ነፃ በሆኑ ቦታዎች የሰብኣዊ አገልግሎቶች እንዲደርሱ ክፍት መደረጉንም አንስተዋል፡፡
©አሐዱ ቴሌቪዥን
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
እነሱ ገድለው አይጨርሱት
እሱ ሞቶ አያልቅ
ዛሬም ገድለውታል አሉ።
... መተከል ፖዌ አባወሬኛ ቀበሌ ላይ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ልዩ ኃይል፣ በሽፍቶች እና በኦነግ ሸኔዎች አማካኝነት ፣ በብአዴን መልካም ፈቃድ
1. አቶ ታደሰ ተሰማ
2. አቶ እንድሪስ አብዱ እና
3. ወሮ ከድጃ መሐመድ ተገድለዋል። ነጻ እርምጃም ተወስዶባቸዋል። የሌሎች ሟቾች እና ተገዳዮች አስከሬንም በፍለጋ ላይ ነውም ተብሏል።
... በኢትዮጵያ ውስጥ ዐማራን መግደል ተቋማዊ መልክ እየያዘ መጥቷል። የዐማራ ሞትና መገደል፣ መታረድ፣ መጨፍጨፍም ከመለመዱ የተነሣ አሁን አሁን የሚደነግጥም የሚያዝንም እየጠፋም ነው። እንባም ደርቋል። ከንፈር የሚመጥ እንኳ ጠፍቷል። ራዲዮው አይዘግብም፣ ተለቪጅኑም አያወራም፣ መሪዎችም አይናገሩም፣ የሃይማኖት አባቶችም አያወግዙም፣ አይጸልዩለትም። እሱም ሞቶ አያልቅ፣ እነሱም ገድለው አይጨርሱት፣ አይደክማቸው፣ እንዲያው ግራ የገባው ነገር ነው።
… ፀቡ ግን ዐማራ ከሚለው ስም ጋር ነው። እስላም ሁን ክርስቲያን፣ እምነት ይኑርህ አይኑርህ ብቻ ዐማራ ከሆንክ ትገደላለህ። ከሳሽም፣ ወቃሽም የለብህም።
… ይሄንና ይሄን የመሰለውን ሁሉ … ዛሬ ነጭ ነጯን በምንነጋገርበት የመረጃ ቴሌቭዥን መርሀ ግብራችን ላይ እንደተለመደው በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ እንነጋገራል። እናወጋለን።
• የዛሬው ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችን ከጋዜጠኛ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ባለፈው ረቡዕ የጀመርነውን የመተከል ጉዳይ እንሄድበታለን።
ጎዶኞቼ ጫ ብላችሁ፣ ሰብሰብም ብላችሁ https://mereja.tv ላይ ጠብቁኝ።
• ጠብቁኝ ሰምታችኋል !! ኣ
እሱ ሞቶ አያልቅ
ዛሬም ገድለውታል አሉ።
... መተከል ፖዌ አባወሬኛ ቀበሌ ላይ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ልዩ ኃይል፣ በሽፍቶች እና በኦነግ ሸኔዎች አማካኝነት ፣ በብአዴን መልካም ፈቃድ
1. አቶ ታደሰ ተሰማ
2. አቶ እንድሪስ አብዱ እና
3. ወሮ ከድጃ መሐመድ ተገድለዋል። ነጻ እርምጃም ተወስዶባቸዋል። የሌሎች ሟቾች እና ተገዳዮች አስከሬንም በፍለጋ ላይ ነውም ተብሏል።
... በኢትዮጵያ ውስጥ ዐማራን መግደል ተቋማዊ መልክ እየያዘ መጥቷል። የዐማራ ሞትና መገደል፣ መታረድ፣ መጨፍጨፍም ከመለመዱ የተነሣ አሁን አሁን የሚደነግጥም የሚያዝንም እየጠፋም ነው። እንባም ደርቋል። ከንፈር የሚመጥ እንኳ ጠፍቷል። ራዲዮው አይዘግብም፣ ተለቪጅኑም አያወራም፣ መሪዎችም አይናገሩም፣ የሃይማኖት አባቶችም አያወግዙም፣ አይጸልዩለትም። እሱም ሞቶ አያልቅ፣ እነሱም ገድለው አይጨርሱት፣ አይደክማቸው፣ እንዲያው ግራ የገባው ነገር ነው።
… ፀቡ ግን ዐማራ ከሚለው ስም ጋር ነው። እስላም ሁን ክርስቲያን፣ እምነት ይኑርህ አይኑርህ ብቻ ዐማራ ከሆንክ ትገደላለህ። ከሳሽም፣ ወቃሽም የለብህም።
… ይሄንና ይሄን የመሰለውን ሁሉ … ዛሬ ነጭ ነጯን በምንነጋገርበት የመረጃ ቴሌቭዥን መርሀ ግብራችን ላይ እንደተለመደው በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ እንነጋገራል። እናወጋለን።
• የዛሬው ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችን ከጋዜጠኛ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ባለፈው ረቡዕ የጀመርነውን የመተከል ጉዳይ እንሄድበታለን።
ጎዶኞቼ ጫ ብላችሁ፣ ሰብሰብም ብላችሁ https://mereja.tv ላይ ጠብቁኝ።
• ጠብቁኝ ሰምታችኋል !! ኣ
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
ሰራዊቱ መቀሌን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎችን ያዘ!
የአገር መከላከያ ሰራዊት መቀሌን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ።
የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል።
የአገር መከላከያ ሰራዊት ሀውዜን፣ አል ነጃሺ፣ አዲቀየህ፣ ማይመሳኖን እና ውቅሮን ከጁንታው ታጣቂ ሃይል ሙሉ በሙሉ ነፃ አድርጓል። የህወሃት ጁንታ በሰላም እጁን እንዲሰጥ መንግስት የሰጠውን የ72 ሰዓታት ጊዜ ሊጠቀም ባለመቻሉ ከትናንት ጀምሮ የህግ ማስከበር ስራው ቀጥሏል።
በመከላከያ ሰራዊት ህብረት ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ሀሰን ኢብራሂም ለኢዜአ በሰጡት መግለጫ የህግ ማስከበር ሂደት በውጤታማነት ቀጥሎ ተጨማሪ የትግራይ ክልል ከተሞችን ከጁንታው ታጣቂ ነፃ ማድረግ ተችሏል። በዚህም በአድዋ ግንባር የተንቀሳቀሰው ሰራዊት ሃውዜን፣ አብርሃ ወአፅበሃንና ውቅሮን የተቆጣጠረ ሲሆን አጉላን በግማሽ ቀን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም በመቀሌ አቅራቢያ ወደሚገኘው መሰቦ ተራራ እየገሰገሰ ሲሆን ይህም መቀሌን በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመቆጣጠር እንደሚያስችል ጠቁመዋል። በሁለተኛው ግንባርም በአዲግራት በኩል ሳንቀጣ እና አልነጃሺን በመቆጣጠር ውቅሮ ገብቷል። በሶስተኛው የራያ ግንባር ደግሞ አዲቀይህን የተቆጣጠረ ሲሆን ሄዋናና በመቆጣጠር ሁሉንም ምሽጎች ሰባብሮ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የአገር መከላከያ ሰራዊት መቀሌን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ።
የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል።
የአገር መከላከያ ሰራዊት ሀውዜን፣ አል ነጃሺ፣ አዲቀየህ፣ ማይመሳኖን እና ውቅሮን ከጁንታው ታጣቂ ሃይል ሙሉ በሙሉ ነፃ አድርጓል። የህወሃት ጁንታ በሰላም እጁን እንዲሰጥ መንግስት የሰጠውን የ72 ሰዓታት ጊዜ ሊጠቀም ባለመቻሉ ከትናንት ጀምሮ የህግ ማስከበር ስራው ቀጥሏል።
በመከላከያ ሰራዊት ህብረት ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ሀሰን ኢብራሂም ለኢዜአ በሰጡት መግለጫ የህግ ማስከበር ሂደት በውጤታማነት ቀጥሎ ተጨማሪ የትግራይ ክልል ከተሞችን ከጁንታው ታጣቂ ነፃ ማድረግ ተችሏል። በዚህም በአድዋ ግንባር የተንቀሳቀሰው ሰራዊት ሃውዜን፣ አብርሃ ወአፅበሃንና ውቅሮን የተቆጣጠረ ሲሆን አጉላን በግማሽ ቀን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም በመቀሌ አቅራቢያ ወደሚገኘው መሰቦ ተራራ እየገሰገሰ ሲሆን ይህም መቀሌን በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመቆጣጠር እንደሚያስችል ጠቁመዋል። በሁለተኛው ግንባርም በአዲግራት በኩል ሳንቀጣ እና አልነጃሺን በመቆጣጠር ውቅሮ ገብቷል። በሶስተኛው የራያ ግንባር ደግሞ አዲቀይህን የተቆጣጠረ ሲሆን ሄዋናና በመቆጣጠር ሁሉንም ምሽጎች ሰባብሮ ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
ሰበርዜና!
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ውቅሮን፣ ሀውዜን፣ አልነጃሺ፣ አዲቀየህ እና ማይመሳኖን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አሳውቋል።
በመቀሌ ያለውን የወንጀለኛ ቡድን የመቆጣጠር ተግባር በማጠቃላይ ምዕራፍነት የተያዘ ሲሆን ሰራዊቱ ግዳጁን በምን አኳኋን መፈጸም እንዳለበት በቂ ዝግጅት አድርጎ የወንጀለኛውን ቡድን በቁጥጥር ስር ለማዋል መዘጋጀቱን ተገልጿል።
የጁንታው ቡድንም በፕሮፓጋንዳ ጭምር እያፈገፈገ መሄዱ ሽንፈቱን እያረጋገጠ መሆኑን አመልክተዋል። በማጠቃለያው ምዕራፍ መቀሌን ለመቆጣጠር የሚያስሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ። በራያ በኩልም አድቀይህ ፣ አዲመሳኖን እና ሂዋናን ከታጣቂ ሃይሉ ነፃ ማድረጉን ገልጸዋል። በጉላን በኩል መንገድ ለመዝጋት ቢሞክርም እንዳልተሳካለትና ወደ ኋላ ማፈግፈጉን ተናግረዋል።
አሁን ላይ መቀሌ ብቻ መቅረቱን የገለጹት ሌተናል ጀነራል ሀሰን በጥቂት ቀናት ወስጥ ተጠናቆ ጁንታው ለሀግ እነደሚቀርብ አረጋግጠዋል። የጁንታው ሃይል በራያ በኩል ያለ የሌለ ሃይሉን በመጠቀም የሰራዊቱን ጥቃት ለመቋቋም ቢሞክርም በመመታቱ ለመልቀቅ ተገዷል ነው ያሉት። የህወሃት ጁንታ ሽንፈቱን እያረጋገጠ በመምጣቱ በሀሰት ወሬ ላይ ተጠምዶ ህዝብን በማደናገር ላይ ነው ብለዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ውቅሮን፣ ሀውዜን፣ አልነጃሺ፣ አዲቀየህ እና ማይመሳኖን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አሳውቋል።
በመቀሌ ያለውን የወንጀለኛ ቡድን የመቆጣጠር ተግባር በማጠቃላይ ምዕራፍነት የተያዘ ሲሆን ሰራዊቱ ግዳጁን በምን አኳኋን መፈጸም እንዳለበት በቂ ዝግጅት አድርጎ የወንጀለኛውን ቡድን በቁጥጥር ስር ለማዋል መዘጋጀቱን ተገልጿል።
የጁንታው ቡድንም በፕሮፓጋንዳ ጭምር እያፈገፈገ መሄዱ ሽንፈቱን እያረጋገጠ መሆኑን አመልክተዋል። በማጠቃለያው ምዕራፍ መቀሌን ለመቆጣጠር የሚያስሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ። በራያ በኩልም አድቀይህ ፣ አዲመሳኖን እና ሂዋናን ከታጣቂ ሃይሉ ነፃ ማድረጉን ገልጸዋል። በጉላን በኩል መንገድ ለመዝጋት ቢሞክርም እንዳልተሳካለትና ወደ ኋላ ማፈግፈጉን ተናግረዋል።
አሁን ላይ መቀሌ ብቻ መቅረቱን የገለጹት ሌተናል ጀነራል ሀሰን በጥቂት ቀናት ወስጥ ተጠናቆ ጁንታው ለሀግ እነደሚቀርብ አረጋግጠዋል። የጁንታው ሃይል በራያ በኩል ያለ የሌለ ሃይሉን በመጠቀም የሰራዊቱን ጥቃት ለመቋቋም ቢሞክርም በመመታቱ ለመልቀቅ ተገዷል ነው ያሉት። የህወሃት ጁንታ ሽንፈቱን እያረጋገጠ በመምጣቱ በሀሰት ወሬ ላይ ተጠምዶ ህዝብን በማደናገር ላይ ነው ብለዋል። ዘገባው የኢዜአ ነው፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from About education
አየር ኃይል የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለተለያየ የስራ ጉዳዮች በትግራይ ክልል የሚገኙ ሰራተኞችን ወደየአካባቢያቸው የማመላለስ ስራ መጀመሩን አሳወቀ።
አየር ኃይል ወደመጡበት አካባቢያቸው እየመለሳቸው ከሚገኙት ውስጥ ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ የሄዱ ፣ በአካባቢው የደረሱና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ይገኙበታል።
አየር ኃይል ከሽሬ አውሮፕላን ማረፊያ ነው ተማሪዎችን የማመላለስ ስራ የጀመረው።
ተማሪዎቹ የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሲያደርግላቸው እንደነበር ተናግረዋል።
ሰራዊቱ ላለፉት ቀናት ለተማሪዎች ምግብና መጠጥ ፣ መጠለያ ሲያቀርብ እንደነበር ለብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሄዱ ተማሪዎችን ወደየቤተሰቦቻቸው የመመለሱን ስራ እንደሚቀጥል አሳውቋል።
@NEAEA_nea
አየር ኃይል ወደመጡበት አካባቢያቸው እየመለሳቸው ከሚገኙት ውስጥ ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ የሄዱ ፣ በአካባቢው የደረሱና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ይገኙበታል።
አየር ኃይል ከሽሬ አውሮፕላን ማረፊያ ነው ተማሪዎችን የማመላለስ ስራ የጀመረው።
ተማሪዎቹ የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሲያደርግላቸው እንደነበር ተናግረዋል።
ሰራዊቱ ላለፉት ቀናት ለተማሪዎች ምግብና መጠጥ ፣ መጠለያ ሲያቀርብ እንደነበር ለብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሄዱ ተማሪዎችን ወደየቤተሰቦቻቸው የመመለሱን ስራ እንደሚቀጥል አሳውቋል።
@NEAEA_nea
Forwarded from About education
#Eritrea
ከ45 ደቂቃዎች በፊት ኤርትራ ላይ የሮኬት ጥቃት መሰንዘሩን የሚገልፁ ሪፖርቶች ወጥተዋል።
የአስመራ ከተማ ነዋሪዎችም ዛሬ ምሽቱን የፍንዳታ ድምፅ እንደሰሙ አሳውቀዋል።
ከአስመራ ውጭም በደቂመኸር ፣ በአዲሃሎ አካባቢ ጥቃት ሳይሰነዘር እንዳልቀረ ተገልጿል።
እስካሁን በጥቃቱ ስለደረሰ ጉዳት የታወቀ ነገር የለም።
@NEAEA_nea
ከ45 ደቂቃዎች በፊት ኤርትራ ላይ የሮኬት ጥቃት መሰንዘሩን የሚገልፁ ሪፖርቶች ወጥተዋል።
የአስመራ ከተማ ነዋሪዎችም ዛሬ ምሽቱን የፍንዳታ ድምፅ እንደሰሙ አሳውቀዋል።
ከአስመራ ውጭም በደቂመኸር ፣ በአዲሃሎ አካባቢ ጥቃት ሳይሰነዘር እንዳልቀረ ተገልጿል።
እስካሁን በጥቃቱ ስለደረሰ ጉዳት የታወቀ ነገር የለም።
@NEAEA_nea
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
በኦሮሚያ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 እንደሚሰጥ ተገለጸ❗️
በክልል ደረጃ የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ፈተና በኦሮሚያ ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 የሚሰጥ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
በክልሉ ከመዋዕለ ሕፃናት ውጪ ያለው የመማር ማስተማር ሂደት ከመጪው ማክሰኞ አንስቶ እንደሚጀምርም ተገልጿል።
የመዋዕለ ሕፃናት ትምህርት መጀመሪያ ጊዜ ለሁለት ሳምንታት መራዘሙ ነው የተገለጸው።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
በክልል ደረጃ የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ፈተና በኦሮሚያ ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 የሚሰጥ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
በክልሉ ከመዋዕለ ሕፃናት ውጪ ያለው የመማር ማስተማር ሂደት ከመጪው ማክሰኞ አንስቶ እንደሚጀምርም ተገልጿል።
የመዋዕለ ሕፃናት ትምህርት መጀመሪያ ጊዜ ለሁለት ሳምንታት መራዘሙ ነው የተገለጸው።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!