Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎቹን ታህሳስ 3 ያስመርቃል‼️
↘️ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ የተማሪዎች የገጽ ለገጽ የትምህርት ጊዜያቸውን አጠናቀው😂 ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
↘️ ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛ ዙር የሚገቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
@Timhrtministers
@Timhrtministers
↘️ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ የተማሪዎች የገጽ ለገጽ የትምህርት ጊዜያቸውን አጠናቀው😂 ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
↘️ ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛ ዙር የሚገቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ‼️
🎲ተመራቂ ተማሪዎችና ከ#2ኛ ዓመት በላይ የሆናቹህ የህክምና ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2 ግቢ ተገኝታቹህ ምዝገባ እንድታከናውኑ ተብላቹሃል።
📌ጥሪ ያልተደረገላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለወደፊት ጥሪ የምናደርግላችሁ መሆኑን በማወቅ ተዘጋጅታችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡
@Timhrtministers
@Timhrtministers
🎲ተመራቂ ተማሪዎችና ከ#2ኛ ዓመት በላይ የሆናቹህ የህክምና ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2 ግቢ ተገኝታቹህ ምዝገባ እንድታከናውኑ ተብላቹሃል።
📌ጥሪ ያልተደረገላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለወደፊት ጥሪ የምናደርግላችሁ መሆኑን በማወቅ ተዘጋጅታችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from Finance Today
የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ !
ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ ፦
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በ2012 ዓ. ም ሁለተኛው መንፈቅ አመት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የተቋረጠዉን ትምህርት ለማስቀጠል ፦
1. በ2012 ዓ.ም ተመራቂ የነበራችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2/2013 ዓ.ም
2. ከተመራቂ ተማሪዎች ውጪ ያላችሁ ነባር ተማሪዎች
በሙሉ ታህሳስ 8 እና 9/2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እየገለፅን በጉዞ ላይም ሆነ በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት እና ጤና ሚኒሰቴር ያወጡትን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመሪያን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ በማድረግ ስለሆነ አስፈላጊዉን የመከላከያ መንገዶች ዝግጅት አድርጋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ ፦
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በ2012 ዓ. ም ሁለተኛው መንፈቅ አመት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የተቋረጠዉን ትምህርት ለማስቀጠል ፦
1. በ2012 ዓ.ም ተመራቂ የነበራችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2/2013 ዓ.ም
2. ከተመራቂ ተማሪዎች ውጪ ያላችሁ ነባር ተማሪዎች
በሙሉ ታህሳስ 8 እና 9/2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እየገለፅን በጉዞ ላይም ሆነ በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት እና ጤና ሚኒሰቴር ያወጡትን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመሪያን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ በማድረግ ስለሆነ አስፈላጊዉን የመከላከያ መንገዶች ዝግጅት አድርጋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የህወሀት አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ የነበረው ዜና ሀሰተኛ መረጃ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታውቋል!!!
የሰቆጣ ወረዳ ኮሙኒኬሽን በመጥቀስ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ መረጃ ከክልሉ እውቅና ውጪ እንደሆነ እና ያልተረጋገጠ መረጃ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።
በሌላ ዜና የሕወሓት ቡድን አስተባባሪዎችን ለህግ የማቅረብ ሂደቱ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ብልጽግና ፓርቲ በዛሬው እለት ወስኗል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሁለት ቀናት ስብሰባውን አጠናቋል፡፡ ምርጫ 2013 በስኬት እንዲጠናቀቅ ጠንካራ ዝግጅት እንዲደረግም ኮሚቴው ወስኗል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የሰቆጣ ወረዳ ኮሙኒኬሽን በመጥቀስ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ መረጃ ከክልሉ እውቅና ውጪ እንደሆነ እና ያልተረጋገጠ መረጃ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።
በሌላ ዜና የሕወሓት ቡድን አስተባባሪዎችን ለህግ የማቅረብ ሂደቱ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ብልጽግና ፓርቲ በዛሬው እለት ወስኗል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሁለት ቀናት ስብሰባውን አጠናቋል፡፡ ምርጫ 2013 በስኬት እንዲጠናቀቅ ጠንካራ ዝግጅት እንዲደረግም ኮሚቴው ወስኗል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በህወሓት የጥፋት ቡድን የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያቸውን እንዲያስረክቡ የመቀሌ አገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ‼️
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ህዝብ በማወያየት ላይ ይገኛል።
በመቀሌ ከተማ ከጊዜያዊ አስተዳዳሩ ጋር ውይይት ያደረጉት የአገር ሽማግሌዎች ለአገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ያለችን አንዲት አገር ነች፣ ሰላማችንን እውን ማድረግ የምንችለውም እኛው ነን፤ በአንድ አገር ላይ ሁለት የተለያየ የታጠቀ አካል ካለ ደግሞ ችግር ያስከትላል” ብለዋል።
በመሆኑም በህወሓት የጥፋት ቡድን በህገ ወጥ መንገድ የታጠቁ የመቀሌ ወጣቶች መሳሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመከላከያ ሠራዊት እንዲያስረክቡ የአገር ሽመግሌዎች ጠይቀዋል።
የህወሃት ቡድን በጫና በርካታ ወጣቶችን በማስታጠቅ በተለይ በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር መስራቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ገልጸዋል።
የአገር ሽማግሌዎቹ የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም፣ ልማትና አብሮነትን እንደሆነ ገልጸው፤ የህወሃት ቡድን ወጣቶችን በማስታጠቅ ወደ ግጭትና አለመረጋጋት ማምራቱን አውግዘዋል።
በህገ ወጥ አካል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያውን በአፋጣኝ ለመንግስት ገቢ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል።
መቀሌ ከተማ አሁን ላይ በአንፃራዊነት ሰላምና መረጋጋት እየተስተዋለባት ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ተቀናጅተው የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በመቆጣጠር ላይ መሆናቸውም ይታወቃል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ህዝብ በማወያየት ላይ ይገኛል።
በመቀሌ ከተማ ከጊዜያዊ አስተዳዳሩ ጋር ውይይት ያደረጉት የአገር ሽማግሌዎች ለአገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ያለችን አንዲት አገር ነች፣ ሰላማችንን እውን ማድረግ የምንችለውም እኛው ነን፤ በአንድ አገር ላይ ሁለት የተለያየ የታጠቀ አካል ካለ ደግሞ ችግር ያስከትላል” ብለዋል።
በመሆኑም በህወሓት የጥፋት ቡድን በህገ ወጥ መንገድ የታጠቁ የመቀሌ ወጣቶች መሳሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመከላከያ ሠራዊት እንዲያስረክቡ የአገር ሽመግሌዎች ጠይቀዋል።
የህወሃት ቡድን በጫና በርካታ ወጣቶችን በማስታጠቅ በተለይ በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር መስራቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ገልጸዋል።
የአገር ሽማግሌዎቹ የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም፣ ልማትና አብሮነትን እንደሆነ ገልጸው፤ የህወሃት ቡድን ወጣቶችን በማስታጠቅ ወደ ግጭትና አለመረጋጋት ማምራቱን አውግዘዋል።
በህገ ወጥ አካል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያውን በአፋጣኝ ለመንግስት ገቢ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል።
መቀሌ ከተማ አሁን ላይ በአንፃራዊነት ሰላምና መረጋጋት እየተስተዋለባት ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ተቀናጅተው የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በመቆጣጠር ላይ መሆናቸውም ይታወቃል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Finance Today
#UPDATE!!
ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሃት ቡድን መሪዎች በእግራቸው መሸሽ ከመጀመራቸው በፊት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች በመከላከያ ሰራዊቱ እጅ ገብተዋል
ቡድኑ ሰራዊቱን መቋቋም ተስኖት ወደ ገጠራማ ስፍራ በእግር መጓዝ ሲጀምር በታጣቂዎቹ በኩል ለማጥቃት ቢሞክርም እንዳልተሳካለት የ32ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ተናግረዋል።
ፅንፈኛው ቡድን የመንገድ መሰረተ ልማት በሌለበት ከማይጨው 60 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ዴላ ወረዳ ከ40 በላይ የመንግስት እና በርካታ የግል
ተሽከርካሪዎችን ይዞ ለመደበቅ ያደረገው ሙከራም መክሸፉን ነው ኮሎኔል ደጀኔ የተናገሩት።
ተሽከርካሪዎቹን ከፅንፈኛው ቡድን ሀይሎች አስጥሎ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰራዊቱ ባደረገው ፍተሻ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ መታወቂያ እና ፓስፖርቶች ተገኝተዋል።
የተለያዩ ሰነዶቻቸውን ጥለው ከሸሹት መካከል የቀድሞው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ
ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት ፣ የማይጨው አስተዳዳሪ የነበረው ሀፍቱ ኪሮስ እና ሌሎች የወረዳ አመራር የነበሩ ሰዎች ሰነድ ይገኝበታል።
የአካባቢው ነዋሪዎች በሰጡት ጥቆማ መሰረት ጌታቸው ረዳ በዴላ በኩል ከሸሸው ቡድን ውስጥ እንደሚገኝበትም ነው ኮሎኔል ፀጋዬ የገለጹት፡፡
በመከላከያ ሰራዊቱ ከተያዙት ተሽከርካሪዎች መካከል ስድስቱ በአሻራ
የሚከፈቱ እጅግ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ አራቱ ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ስራ ከፌደራል መንግስቱ ለትግራይ ክልል የተበረከቱ አምቡላንሶች ይገኙበታል።
ፅንፈኛው ቡድን ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጭነት ተሽከርካሪዎች እና ቦቴዎችንም ሰራዊቱ ወደ ማይጨው ከተማ እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።
(ዘገባው የfana ነው)
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሃት ቡድን መሪዎች በእግራቸው መሸሽ ከመጀመራቸው በፊት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች በመከላከያ ሰራዊቱ እጅ ገብተዋል
ቡድኑ ሰራዊቱን መቋቋም ተስኖት ወደ ገጠራማ ስፍራ በእግር መጓዝ ሲጀምር በታጣቂዎቹ በኩል ለማጥቃት ቢሞክርም እንዳልተሳካለት የ32ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ተናግረዋል።
ፅንፈኛው ቡድን የመንገድ መሰረተ ልማት በሌለበት ከማይጨው 60 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ዴላ ወረዳ ከ40 በላይ የመንግስት እና በርካታ የግል
ተሽከርካሪዎችን ይዞ ለመደበቅ ያደረገው ሙከራም መክሸፉን ነው ኮሎኔል ደጀኔ የተናገሩት።
ተሽከርካሪዎቹን ከፅንፈኛው ቡድን ሀይሎች አስጥሎ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰራዊቱ ባደረገው ፍተሻ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ መታወቂያ እና ፓስፖርቶች ተገኝተዋል።
የተለያዩ ሰነዶቻቸውን ጥለው ከሸሹት መካከል የቀድሞው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ
ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት ፣ የማይጨው አስተዳዳሪ የነበረው ሀፍቱ ኪሮስ እና ሌሎች የወረዳ አመራር የነበሩ ሰዎች ሰነድ ይገኝበታል።
የአካባቢው ነዋሪዎች በሰጡት ጥቆማ መሰረት ጌታቸው ረዳ በዴላ በኩል ከሸሸው ቡድን ውስጥ እንደሚገኝበትም ነው ኮሎኔል ፀጋዬ የገለጹት፡፡
በመከላከያ ሰራዊቱ ከተያዙት ተሽከርካሪዎች መካከል ስድስቱ በአሻራ
የሚከፈቱ እጅግ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ አራቱ ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ስራ ከፌደራል መንግስቱ ለትግራይ ክልል የተበረከቱ አምቡላንሶች ይገኙበታል።
ፅንፈኛው ቡድን ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጭነት ተሽከርካሪዎች እና ቦቴዎችንም ሰራዊቱ ወደ ማይጨው ከተማ እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።
(ዘገባው የfana ነው)
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
#BREAKING_NEWS
በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ መንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል በማድረግ የህዋሃት ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ ከሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ በመቀበል በጽንፈኝነት አስተሳሰብ በመነሣት በሀይል ወደ ስልጣን የመምጣት ፍላጎትን ካነገቡ ፀረ-ሠላም ሀይሎች ተልዕኮ በመቀበል በሀገር ውስጥ ሌሎችን በማደራጀት ሀገር የመበተን፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር እና ህገ-መንግስታዊ ሥርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ውስጥ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ መንገድ በመሳተፍ ህዝብ በመንግስት ላይ አመኔታ እንዳይኖረው በማድረግ በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ በተለያዩ የአመራር ደረጃ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል፡-
1) ኮማንደር ሰለሞን አብርሃ ብስራት
2) ኮማንደር ሀይለማርያም ብርሃኔ ገ/ማርያም
3) ም/ኢ/ር ክብሮም ገብሩ ገ/እግዚአብሄር
4) ም/ኢ/ር አረጋዊ ገ/ሂወት አስፋዉ
5) ረ/ኢንስፔክተር ገዛኢ ገ/ሂወት ገ/ስላሴ
6) ረ/ኢንስፔክተር ተስፋ ኪሮስ ግደይ
7) ረ/ኢንስፔክተር አርአያ ገ/አናንያ ኪዳኑ
8)ረ/ኢንስፔክተር ሰለሞን ወላይ ወ/አብዝጊ
9) ዋ/ሳጅን ሀይላይ ወልዱ ገ/ማርያም
10) ዋ/ሳጅን ሀፍቱ ካህሳይ አብርሃ ናቸው።
በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፤ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ተፈላጊዎች አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ተግባር በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ እያቀረበ፤ በቀጣይም የጁንታው ርዝራዥ ቡድን ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለፀ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ መንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል በማድረግ የህዋሃት ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ ከሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ በመቀበል በጽንፈኝነት አስተሳሰብ በመነሣት በሀይል ወደ ስልጣን የመምጣት ፍላጎትን ካነገቡ ፀረ-ሠላም ሀይሎች ተልዕኮ በመቀበል በሀገር ውስጥ ሌሎችን በማደራጀት ሀገር የመበተን፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር እና ህገ-መንግስታዊ ሥርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ውስጥ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ መንገድ በመሳተፍ ህዝብ በመንግስት ላይ አመኔታ እንዳይኖረው በማድረግ በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ በተለያዩ የአመራር ደረጃ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል፡-
1) ኮማንደር ሰለሞን አብርሃ ብስራት
2) ኮማንደር ሀይለማርያም ብርሃኔ ገ/ማርያም
3) ም/ኢ/ር ክብሮም ገብሩ ገ/እግዚአብሄር
4) ም/ኢ/ር አረጋዊ ገ/ሂወት አስፋዉ
5) ረ/ኢንስፔክተር ገዛኢ ገ/ሂወት ገ/ስላሴ
6) ረ/ኢንስፔክተር ተስፋ ኪሮስ ግደይ
7) ረ/ኢንስፔክተር አርአያ ገ/አናንያ ኪዳኑ
8)ረ/ኢንስፔክተር ሰለሞን ወላይ ወ/አብዝጊ
9) ዋ/ሳጅን ሀይላይ ወልዱ ገ/ማርያም
10) ዋ/ሳጅን ሀፍቱ ካህሳይ አብርሃ ናቸው።
በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፤ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ተፈላጊዎች አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ተግባር በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ እያቀረበ፤ በቀጣይም የጁንታው ርዝራዥ ቡድን ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለፀ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
በደብረፂዮን ቢሮ መውጫ ፊት ለፊት 300 ሜትር እርቀት ያለው በኮንክሪት የተሰራ ማምለጫ ተገኘ::
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚገኝበት ቢሮ ውስጥ ለውስጥ ከ300 ሜትር በላይ የኮንክሪት ዋሻ ተገኘ!
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚገኝበት ቢሮ ውስጥ ለውስጥ ከ300 ሜትር በላይ የኮንክሪት ዋሻ ተገኘ!
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ቢሮ ውስጥ ለውስጥ ከ300 ሜትር በላይ የኮንክሪት ዋሻ ይህን ይመስላል!
🎬 የምስል ዘገባ 🎬
💰 ፓኬጅ ከገዙ 3.20 ብር 💰
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
🎬 የምስል ዘገባ 🎬
💰 ፓኬጅ ከገዙ 3.20 ብር 💰
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
ወታደሮችን በሲኖትራክ እስከመጨፍለቅ የዘለቀው የጁንታው የክፋት ጥግ!
ሃምሳ አለቃ ደረጀ አንበሳ በመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ የጥገና ባለሙያ ናቸው። በእናት ጡት ነካሾች ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ከምሽቱ አራት ሰዓት ያልታሰበ ጥቃት ተፈጸመባቸውና ያለምንም ጥፋታቸው ተይዘው ለእስር መዳረጋቸውንና ቀላሚኖ እሰርቤት መታሰራቸውን ይገልጻሉ። "ከቀላሚኖ እስር ቤት ወደ አግቤ በመቀጠልም ከትንሽ ቀን በኋላ ወደ ተንቤን መምህራን ኮሌጅ ወሰዱን። የመከላከያ ሠራዊትን የከባድ መሳሪያ ድምፅ ሲሰሙ የ90 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ አስጀመሩን። ልክ 40 ኪሎ ሜትር እንደተጓዝን ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ሲኖ ትራክ መኪና ከኋላችን መጣ። ተጓዡ ወደ 1,200 ሰው ነበር። ከአስፋልት እንድንወጣ ካለመፈቀዱም በላይ ከአስፋልቱ መሀል ከወጣን ልዩ ሀይል ተኩሶ ይመታን ነበር።
ከግራና ከቀኝ ገደላማ የሆነ ጠባብ ቦታ ላይ ስንደርስ ሲኖ ትራክ መኪና ልከው ከኋላችን ነዱብንና የሚገድለውን እየገደለ፣ ያቆሰለውን እያቆሰለ ሄደብን። እኔንም አንድ እግሬን አገኘኝና እግሬ ከተሰበረ በኋላ ተንከባልዬ ጉድጒድ ውስጥ ገባሁ። እዚያው ጉድጓዱ ውስጥ ከተጎዱ ጓደኞቼ ጋር ተኝቼ አደርኩ። ሲኖ ትራኩ ቢያንስ እስከ 50 ሜትር የተጓዘው በሰዎች ላይ ነበር። በዚህም ግማሹ ሞተ፣ ግማሹ ቆሰለ የቀረውም ወደገደል ገባ። እንግዲህ የራሳችን ወገን ነው እንዲህ አይነት በደል የፈፀመብን። ይህ ደግሞ በጣም የሚያሳዝን ድርጊት ነው። ስንት ዓመት ሙሉ አብረናቸው ኖረን በመኪና ሲጨፈልቁን በጣም ነው የተሰማኝ፤ በጥይት ቢገድሉኝ ይሻል ነበር" ይላል::
በወቅቱ ሴቶችም ህፃናትም አብረውን ነበሩ ማን እንደሞተ ማን እንደተረፈ አንኳን አላውቅም ያለው ወታደሩ "በወቅቱ በሕይወት የተረፋትም ተበታተኑ፤ አንዳንዶቹም ቆስለው ወደጫካው ገቡ፤ የሞቱትም እዛው ቀሩ አምስት የምንሆን ሰዎች እዛው አድረን ከሞቱት ሰዎች መሀል በሕይወት ወጣን። የሞቱ ልጆችን እንኳን ለመለየት አልቻልኩም፤ አጠገቤ ነው እየጮሁ የሞቱት፤ ምንም ልረዳቸው አልቻልኩም። በወቅቱ እኔም በሁለት እግሬ መቆም አልችልም ነበርና በጉልበቴ ዳዴ እያልኩ ነው የወጣሁት" ሲል የውቅቱን አሳዛኝ ሁኔታ ይገልፃል:: (ኢፕድ)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
ሃምሳ አለቃ ደረጀ አንበሳ በመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ የጥገና ባለሙያ ናቸው። በእናት ጡት ነካሾች ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ከምሽቱ አራት ሰዓት ያልታሰበ ጥቃት ተፈጸመባቸውና ያለምንም ጥፋታቸው ተይዘው ለእስር መዳረጋቸውንና ቀላሚኖ እሰርቤት መታሰራቸውን ይገልጻሉ። "ከቀላሚኖ እስር ቤት ወደ አግቤ በመቀጠልም ከትንሽ ቀን በኋላ ወደ ተንቤን መምህራን ኮሌጅ ወሰዱን። የመከላከያ ሠራዊትን የከባድ መሳሪያ ድምፅ ሲሰሙ የ90 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ አስጀመሩን። ልክ 40 ኪሎ ሜትር እንደተጓዝን ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ሲኖ ትራክ መኪና ከኋላችን መጣ። ተጓዡ ወደ 1,200 ሰው ነበር። ከአስፋልት እንድንወጣ ካለመፈቀዱም በላይ ከአስፋልቱ መሀል ከወጣን ልዩ ሀይል ተኩሶ ይመታን ነበር።
ከግራና ከቀኝ ገደላማ የሆነ ጠባብ ቦታ ላይ ስንደርስ ሲኖ ትራክ መኪና ልከው ከኋላችን ነዱብንና የሚገድለውን እየገደለ፣ ያቆሰለውን እያቆሰለ ሄደብን። እኔንም አንድ እግሬን አገኘኝና እግሬ ከተሰበረ በኋላ ተንከባልዬ ጉድጒድ ውስጥ ገባሁ። እዚያው ጉድጓዱ ውስጥ ከተጎዱ ጓደኞቼ ጋር ተኝቼ አደርኩ። ሲኖ ትራኩ ቢያንስ እስከ 50 ሜትር የተጓዘው በሰዎች ላይ ነበር። በዚህም ግማሹ ሞተ፣ ግማሹ ቆሰለ የቀረውም ወደገደል ገባ። እንግዲህ የራሳችን ወገን ነው እንዲህ አይነት በደል የፈፀመብን። ይህ ደግሞ በጣም የሚያሳዝን ድርጊት ነው። ስንት ዓመት ሙሉ አብረናቸው ኖረን በመኪና ሲጨፈልቁን በጣም ነው የተሰማኝ፤ በጥይት ቢገድሉኝ ይሻል ነበር" ይላል::
በወቅቱ ሴቶችም ህፃናትም አብረውን ነበሩ ማን እንደሞተ ማን እንደተረፈ አንኳን አላውቅም ያለው ወታደሩ "በወቅቱ በሕይወት የተረፋትም ተበታተኑ፤ አንዳንዶቹም ቆስለው ወደጫካው ገቡ፤ የሞቱትም እዛው ቀሩ አምስት የምንሆን ሰዎች እዛው አድረን ከሞቱት ሰዎች መሀል በሕይወት ወጣን። የሞቱ ልጆችን እንኳን ለመለየት አልቻልኩም፤ አጠገቤ ነው እየጮሁ የሞቱት፤ ምንም ልረዳቸው አልቻልኩም። በወቅቱ እኔም በሁለት እግሬ መቆም አልችልም ነበርና በጉልበቴ ዳዴ እያልኩ ነው የወጣሁት" ሲል የውቅቱን አሳዛኝ ሁኔታ ይገልፃል:: (ኢፕድ)
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ‼️
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Abel Birhanu የወይኗ ልጅ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የክለሳ ትምህርት በቴሌቪዥን ይሰጣል - ት/ሚ
*******
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደሚሰራጭ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
ፕሮግራሙ ሰባት የትምህርት ዓይነቶችን ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስን እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡
ፕሮግራሙ ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ እንደሚተላለፍ የገለፀው ሚኒስቴሩ ወላጆች ለልጆቻቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡
የስርጭት የጊዜ ሰሌዳውን ጨምሮ የተዘጋጀውን ፕሮግራም በአማራጭነት በሚከተሉት ማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት እንደሚቻልም ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
Portal - www.eict.edu.et
YouTube -Educational Plasma Programs Grade 11-12
Telegram - የኢትዮጵያ ትምህርት ቴሌቪዥን (MOE-TV)
---------------------------------------------------
በዚህ አዲሱ የፌስቡክ ገፅ የተለያዩ አነቃቂ እና ከጉዞ ጋር የተገናኙ ቪዲዮዎችን አጋራቹሀለው በዚህ ሊንክ አዲሱን የፌስቡክ ገፄን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ሁኑ። አመሰግናለሁ
Abel Birhanu የወይኗ ልጅ ❗️
https://www.facebook.com/abelvideo24/
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
*******
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደሚሰራጭ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
ፕሮግራሙ ሰባት የትምህርት ዓይነቶችን ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስን እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡
ፕሮግራሙ ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ እንደሚተላለፍ የገለፀው ሚኒስቴሩ ወላጆች ለልጆቻቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡
የስርጭት የጊዜ ሰሌዳውን ጨምሮ የተዘጋጀውን ፕሮግራም በአማራጭነት በሚከተሉት ማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት እንደሚቻልም ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
Portal - www.eict.edu.et
YouTube -Educational Plasma Programs Grade 11-12
Telegram - የኢትዮጵያ ትምህርት ቴሌቪዥን (MOE-TV)
---------------------------------------------------
በዚህ አዲሱ የፌስቡክ ገፅ የተለያዩ አነቃቂ እና ከጉዞ ጋር የተገናኙ ቪዲዮዎችን አጋራቹሀለው በዚህ ሊንክ አዲሱን የፌስቡክ ገፄን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ሁኑ። አመሰግናለሁ
Abel Birhanu የወይኗ ልጅ ❗️
https://www.facebook.com/abelvideo24/
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
Facebook
Abel video cafe
Abel video cafe. 7,926 likes · 18 talking about this. I'm eventuate of my self. The reason for my strength is my hope for the future. I have no doubt that hope and perseverance will lead me to where...
Forwarded from Rose
WORK BOOK-ECONOMICS-GRADE-11&12.pdf
738.3 KB
Economics Work Book for Grade 12
ከ2004-2011 ድረስ ያሉትን የማትሪክ ጥያቄዎች በክፍል እና በምእራፍ ከፋፍሎ የተቀመጠ
👌🏾ለማጥናት ይመቻል
Brought to you by
@Free_Education_Ethiopia
ከ2004-2011 ድረስ ያሉትን የማትሪክ ጥያቄዎች በክፍል እና በምእራፍ ከፋፍሎ የተቀመጠ
👌🏾ለማጥናት ይመቻል
Brought to you by
@Free_Education_Ethiopia
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
📷የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠ/ሚ ሌተናል ኮሎኔል ዶክተር ሎሬት አብይ አህመድ
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ‼️
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
🎲 በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የገጽ ለገጽ ትምህርት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰዓት በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
🎲 በዚሁ መሰረት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለመከለስ የሚያስችል የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች በሰባት የትምህርት አይነቶች ማለትም እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ትምህርት በቴሌቪዥን ጣቢያ (MOE-TV) ከሰኞ እስከ እሁድ በድግግሞሽ የሚተላለፍ ስለሆነ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የተማሪዎች ወላጆችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለልጆቻችሁ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ #ልዩ_መረጃ ቻናል ይቀላቀሉ👇
https://t.me/joinchat/AAAAAFSP_G9MGZo3ZVyxwA
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from Rose
MathTGG12.pdf
12.2 MB
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በትግራይ ክልል ጥቅምት 24 ሌሊት ላይ የቴሌኮም አገልግሎት እንዲቋረጥ ሲደረግ የሚያሳይ ከደህንነት ካሜራ የተወሰደ ተንቀሳቃሽ ምስል‼️
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
#የአስቸኳይ_ጊዜ_ዋጅ_መረጃ_ማእከል
@Esat_tv1
@Esa_tv1
Forwarded from Rose
📚 እዚህ ግሩፕ ውስጥ ያሉት የ12ኛ ክፍል የመፅሐፍት ዝርዝር
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
———————————
📚 TEXT BOOKS
#Amharic
#English
#Math
#Biology
#Chemistry
#Physics
#Drawing
#Geography
#Business
#Economics
#ICT
#Civics
#History 🆕
———————————
🔰EXTREME SERIES 🆕
#mathextreme
#Physicsextreme
———————————
📖 TEACHER’S GUIDE
#Tenglish
#Tmath
#Tphysics
#Tgeography
#Tchemistry
#Tcivics
#Teconomics
———————————
🗞 WORK BOOKS
የተለያዩ ዓመት የማትሪክ ፈተናዎችን በክፍል እና ምእራፍ ተከፋፍሎ ለማጥናት በሚመች መልኩ የተሰናዳ
#Wenglish
#Wmath
#Wphysics
#Weconomics
#Wgeography
#Whistory
#Wsat
#Wchemistry 🆕
#Wbiology 🆕
———————————
ለጊዜው ያሉት እነዚህ ናቸው
መልካም ጊዜ
#Bot ለተጨማሪ 💡
🇪🇹 ኢቲዮ ግሩፕስ ፌዴሬሽን
@Free_Education_Ethiopia
Kezi tekami kehone ena andegna👌kehonew channel lk enderso enditekemubet kuadegnawe join endiaregu ymkeruachew yasawkuachew hulun akef mereja enadersotalen🔊❗❗balubet hulu dehna yhunu❗❗