Forwarded from Abel Birhanu የወይኗ ልጅ
ከጠቅላይ ሚኒስተር ጽሕፈት ቤት የወጣ ማስተካከያ
____-___________________-_--
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር ወቅት ከዓመታት በፊት አባይ የተባለ ከህወሓት ጋር ግንኙነት ያለው የመገናኛ ብዙሀን ተቋም መኖሩን ጠቅሰዋል። የተጠቀሰው ተቋም በዩቲዩብ ሥራውን በመከወን ላይ ከሚገኘው እና በቅርቡ የቴሌቪዥን ስርጭት ከሚጀምረው አባይ ሚዲያ ጋር አንድነት የለውም። ሁለቱ ተቋማት የተለያዩ እና ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸውን እናሳውቃለን።
During Prime Minister Abiy Ahmed’s parliamentary address, he had mentioned a media entity named Abay as created by and affiliated with TPLF several years back. Please note that this is not to be confused with Abbay Media which is a new digital media currently operating on YouTube and soon to begin TV broadcast. These are to separate and unrelated media entities.
(PMOEthiopia)
--------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
____-___________________-_--
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር ወቅት ከዓመታት በፊት አባይ የተባለ ከህወሓት ጋር ግንኙነት ያለው የመገናኛ ብዙሀን ተቋም መኖሩን ጠቅሰዋል። የተጠቀሰው ተቋም በዩቲዩብ ሥራውን በመከወን ላይ ከሚገኘው እና በቅርቡ የቴሌቪዥን ስርጭት ከሚጀምረው አባይ ሚዲያ ጋር አንድነት የለውም። ሁለቱ ተቋማት የተለያዩ እና ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸውን እናሳውቃለን።
During Prime Minister Abiy Ahmed’s parliamentary address, he had mentioned a media entity named Abay as created by and affiliated with TPLF several years back. Please note that this is not to be confused with Abbay Media which is a new digital media currently operating on YouTube and soon to begin TV broadcast. These are to separate and unrelated media entities.
(PMOEthiopia)
--------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ባለፉት አራት ወራት ወስጥ ከ624 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪብሄራዊ ምክርቤት ፅፈት ቤት አስታወቀ።
የግድብ የመጀመርያ ውሃ ሙሊት በመጠናቀቁ የህዝቡን ተነሳሽነትም እደጨመረ ተገልጿል።
የፅፈት ቤቱ ህዝብ ግንኙነት እና የሚዲያ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሀይሉ አብርሀም እደገለፁት ይህ ብር የተሰበሰበው ከሐምሌ 2012 እስከ ጥቅምት ወር መሰብሰቡን ገልፀዋል።
ዳይሬክተሩ በ2012 በጀት አመት 747 ሚሊወን ብር መሰብሰቡን አስታውሰው
በተጨማሪም 155 ሚሊወን ብር ደግሞ በስጦታና በቦንድ ግዥ እንደተሰበሰበ ገለፁ።
ፅፈት ቤቱም ሚዲያን በመጠቀም ህዝቡን እንዳነሳሳና ገልህ ሚና እንደተወጣ አንስተው መቀጠል እንዳለበትም ገለፁ።
የግድብ የመጀመርያ ውሃ ሙሊት በመጠናቀቁ የህዝቡን ተነሳሽነትም እደጨመረ ተገልጿል።
የፅፈት ቤቱ ህዝብ ግንኙነት እና የሚዲያ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሀይሉ አብርሀም እደገለፁት ይህ ብር የተሰበሰበው ከሐምሌ 2012 እስከ ጥቅምት ወር መሰብሰቡን ገልፀዋል።
ዳይሬክተሩ በ2012 በጀት አመት 747 ሚሊወን ብር መሰብሰቡን አስታውሰው
በተጨማሪም 155 ሚሊወን ብር ደግሞ በስጦታና በቦንድ ግዥ እንደተሰበሰበ ገለፁ።
ፅፈት ቤቱም ሚዲያን በመጠቀም ህዝቡን እንዳነሳሳና ገልህ ሚና እንደተወጣ አንስተው መቀጠል እንዳለበትም ገለፁ።
Forwarded from About education
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በጭሮ ከተማ የድህረ-ምረቃ ፕሮግራም ማዕከል ከፈተ።
===============================
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በጭሮ ከተማ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ በMBA እና Developmental Economics የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ስራውን የጀመረ ሲሆን በመክፈቻው ፕሮገራም ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የም/ሐረርጌ ዞን አስተዳደር ተወካይ፣ የዞኑ የቴክኒክና ሙያ ኤጄንሲ ኃላፊ፣ የዩኒቨርሲቲው መካከለኛ ሃላፊዎች እና መምህራን መገኘት ችለዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው የአካ/ጉ/ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም ባደረጉት ንግግር የድህረ-ምረቃ ፕሮግራም ማዕከሉ መከፈት ታሳቢ ያደረገው በመደበኛ ትምህርት መማር ለማይችሉ ተማሪዎች እድሉን በመጠቀም እራሳቸውንና የማህበረሰባቸውን ችግር ፈቺ ፍላጎት ጥናት መሰረት ያደረገ መሆኑን ገልጸው ዩኒቨርሲቲው የማህበረሰቡን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ ፕሮገራሞችን ለማሳደግ አበክሮ እንሚደራ ገልጸዋል ፡፡
@NEAEA_nea
===============================
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በጭሮ ከተማ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ በMBA እና Developmental Economics የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ስራውን የጀመረ ሲሆን በመክፈቻው ፕሮገራም ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የም/ሐረርጌ ዞን አስተዳደር ተወካይ፣ የዞኑ የቴክኒክና ሙያ ኤጄንሲ ኃላፊ፣ የዩኒቨርሲቲው መካከለኛ ሃላፊዎች እና መምህራን መገኘት ችለዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው የአካ/ጉ/ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም ባደረጉት ንግግር የድህረ-ምረቃ ፕሮግራም ማዕከሉ መከፈት ታሳቢ ያደረገው በመደበኛ ትምህርት መማር ለማይችሉ ተማሪዎች እድሉን በመጠቀም እራሳቸውንና የማህበረሰባቸውን ችግር ፈቺ ፍላጎት ጥናት መሰረት ያደረገ መሆኑን ገልጸው ዩኒቨርሲቲው የማህበረሰቡን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ ፕሮገራሞችን ለማሳደግ አበክሮ እንሚደራ ገልጸዋል ፡፡
@NEAEA_nea
Forwarded from About education
ለወለጋ ዩኒቨርስቲ የተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ
===============================
ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ታህሳስ 3 እና 4, 2013 ዓ.ም የተማሪ መታወቂያችሁን በመያዝ በየካምፓሶቻችሁ በመገኘት እንድትመዘገቡና ሰኞ ታህሳስ5, 2013ዓ.ም ትምህርት እንድትጀምሩ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ ያደርጋል፡፡
ማሳሰቢያ❗️
1. ሁሉም ተማሪ ሁለት የሚታጠብ የፊት መሸፈኛ ማስክ እና
2. ለዲጂታል መታወቂያ 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ መያዝ ይጠበቅባቹሃል።
@NEAEA_nea
===============================
ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ታህሳስ 3 እና 4, 2013 ዓ.ም የተማሪ መታወቂያችሁን በመያዝ በየካምፓሶቻችሁ በመገኘት እንድትመዘገቡና ሰኞ ታህሳስ5, 2013ዓ.ም ትምህርት እንድትጀምሩ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ ያደርጋል፡፡
ማሳሰቢያ❗️
1. ሁሉም ተማሪ ሁለት የሚታጠብ የፊት መሸፈኛ ማስክ እና
2. ለዲጂታል መታወቂያ 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ መያዝ ይጠበቅባቹሃል።
@NEAEA_nea
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
በአማራ ክልል ክልል አቀፍ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 12 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ ለማጠናቀቅም አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በፈተናው ከ415 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይሳተፋሉ፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━
ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ ለማጠናቀቅም አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በፈተናው ከ415 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይሳተፋሉ፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
ሽሬ ጊዜያዊ ከንቲባና ምክትል ከንቲባ ተሾመላት‼️
በሽሬ ከተማ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ከንቲባ በመሆን የተመረጡት መምህር ሐጎስ በርሄ ህዝባዊ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።“ከአገር ሽማግሌዎች፣ ከወጣቶችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በከተማዋ ሰላም እንዲሰፍን፣ ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲሳለጡና ልማት እንዲከናወን እሰራለሁ” ብለዋል።የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተመረጡት ኢንጂነር ጀሚል ሙሐመድ በበኩላቸው ሕዝብ የጣለባቸውን ሃላፊነት በብቃት ለመወጣት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።
በከተማው ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙ ለሕዝቡ መረጋጋት እንደሚያመጣ ጠቁመው፤ ሰላም ለማረጋገጥ ሂደትም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።በከተማው የአቅም ግንባታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው የተመረጡት መምህርት ንግሥቲ ፋንታሁንም ህዝቡን በቅንነትና ታማኝነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።የከተማው ነዋሪዎች ከጎናቸው በመቆም ድጋፍና እገዛ እንዲያደርጉላቸውም አመራሮቹ ጠይቀው፤ ቀደም ሲል በህወሃት ዘመን የነበረው በመተዋወቅ፣ በዝምድናና በኔትወርክ መስራት እንደማይደገም አረጋግጠዋል ተብሏል።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው የተሾሙት ዶክተር ሙሉ ነጋ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ህዝቡን በማወያየት ላይ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በሽሬ ከተማ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ከንቲባ በመሆን የተመረጡት መምህር ሐጎስ በርሄ ህዝባዊ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።“ከአገር ሽማግሌዎች፣ ከወጣቶችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን በከተማዋ ሰላም እንዲሰፍን፣ ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲሳለጡና ልማት እንዲከናወን እሰራለሁ” ብለዋል።የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተመረጡት ኢንጂነር ጀሚል ሙሐመድ በበኩላቸው ሕዝብ የጣለባቸውን ሃላፊነት በብቃት ለመወጣት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።
በከተማው ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙ ለሕዝቡ መረጋጋት እንደሚያመጣ ጠቁመው፤ ሰላም ለማረጋገጥ ሂደትም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።በከተማው የአቅም ግንባታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው የተመረጡት መምህርት ንግሥቲ ፋንታሁንም ህዝቡን በቅንነትና ታማኝነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።የከተማው ነዋሪዎች ከጎናቸው በመቆም ድጋፍና እገዛ እንዲያደርጉላቸውም አመራሮቹ ጠይቀው፤ ቀደም ሲል በህወሃት ዘመን የነበረው በመተዋወቅ፣ በዝምድናና በኔትወርክ መስራት እንደማይደገም አረጋግጠዋል ተብሏል።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው የተሾሙት ዶክተር ሙሉ ነጋ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ህዝቡን በማወያየት ላይ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
Forwarded from Free Education Ethiopia ︎
#EXAM_TIPS
♦️Pre-exam tips:-
✅ Stop studying when the exam lefts few days rather keep working on examples and questions&when u found some hard ones look back at the sections and capture some informations!
✅ A day before the exam stay calm&sleep well to help out a good mood on exam day!
✅ If you ain't interested of studying much hours listen carefully while the teacher teaches and capture precised and main notes!
✅ Chewing the same flavored gum both at time of studying and exam can help you remember what you read!
✅ Don't eat much food before the exam, it puts in stress!
And even taking exams in empty stomach help you concentrate!
✅ Try not to be panic, it is not the end of the world, but just an exam to evaluate your knowledge and ability!
♦️On exam tips:-
✅ Make your full concentration on the exam till the end!
✅ Don't feel dizzy if the questions are hard or you don’t know them, you can change nothing, just keep working to your capacity.
✅ Don't spend much time on a question, simply jump it & keep doing on the others, it worthes you at last!
✅ Whenever there are alternatives try eliminating choices which you are sure can't be answers, as a paveway to increase your chance of getting the correct answer!
✅ Try checking your answers if you finish before time,it's the best way to retrack unexpected errors you made!
✅ If you are almost out of time then keep filling the answers ordinarily as you can get some correct ones!
♦️After exam tips:-
✅ If you are heading to next exam and you did have a break never ever cross check or take corrections of your former exam that it will put you in a bad mood for the next exam when you figured out you did some unexpected mistakes!
✅ REMEMBER you can't change anything after you returned the exam so look forward the upcoming ones!
🌺 GOOD LUCK 😊
#share
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
♦️Pre-exam tips:-
✅ Stop studying when the exam lefts few days rather keep working on examples and questions&when u found some hard ones look back at the sections and capture some informations!
✅ A day before the exam stay calm&sleep well to help out a good mood on exam day!
✅ If you ain't interested of studying much hours listen carefully while the teacher teaches and capture precised and main notes!
✅ Chewing the same flavored gum both at time of studying and exam can help you remember what you read!
✅ Don't eat much food before the exam, it puts in stress!
And even taking exams in empty stomach help you concentrate!
✅ Try not to be panic, it is not the end of the world, but just an exam to evaluate your knowledge and ability!
♦️On exam tips:-
✅ Make your full concentration on the exam till the end!
✅ Don't feel dizzy if the questions are hard or you don’t know them, you can change nothing, just keep working to your capacity.
✅ Don't spend much time on a question, simply jump it & keep doing on the others, it worthes you at last!
✅ Whenever there are alternatives try eliminating choices which you are sure can't be answers, as a paveway to increase your chance of getting the correct answer!
✅ Try checking your answers if you finish before time,it's the best way to retrack unexpected errors you made!
✅ If you are almost out of time then keep filling the answers ordinarily as you can get some correct ones!
♦️After exam tips:-
✅ If you are heading to next exam and you did have a break never ever cross check or take corrections of your former exam that it will put you in a bad mood for the next exam when you figured out you did some unexpected mistakes!
✅ REMEMBER you can't change anything after you returned the exam so look forward the upcoming ones!
🌺 GOOD LUCK 😊
#share
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የዩኒቨርሲቲዎች ጥሪ:- (1)
-አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ/ም ተመራቂ፣ የሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም የሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ከኅዳር 24 - 27 እንደሆነ ገልጿል። መደበኛ ትምህርት ኅዳር 28 ይጀምራልም ብሏል።
የዩኒቨርሲቲዎች ጥሪ:-
- የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች #ብቻ የመግቢያ ቀን ከታህሳስ 1 እና2 መሆኑን ገልጾልናል። ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማያስተናግድ መሆኑንም አስታውቋል።
- የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ህዳር 29 እና 30 በሁሉም ግቢዎች በአካል በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ አስታውቋል።
- የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ድግሪ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ምዝገባ ህዳር 30 እና ታህሳስ 1 ብቻ መሆኑን ገልጿል። ታህሳስ 2 ትምህርት እንደሚጀምርም አስታውቋል።
- የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የዕጩ ተመራቂ የመደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ታህሳስ 5 እና 6 በትምህርት ክፍላቸው ቀርበው ሪፓርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
-የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመራቂ ተማሪዎቹን የመግቢያ ቀን ታህሳስ 01-02/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል።
- የጋምቤላ ዩኒቨርስቲ በመደበኛው መርኃግብር እጩ ተመራቂ ተማሪዎቹን ከታህሳስ 5- 6 ድረስ በዩኒቨርስቲው በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ አድርጓል።
- የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የተመራቂ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 3 -4 መሆኑን አስታውቋል። ተማሪዎችም በአካል በመገኘት ሪፓርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
- የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች፣ የሦስተኛ ዓመት የጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች፣ ለክረምት የጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ታህሳስ 3 እና 4 መሆኑን አስታውቋል።
- የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቀን ህዳር 29 - ታህሳስ 1 ሆኗል። ታህሳስ 2 ለተማሪዎች ስለ ኮቪድ 19 ስልጠና ከተሰጠ በኋላ ታህሳስ 5 ትምህርት የሚጀመር ይሆናል።
- የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 3 እና 4 እንደሆነ አስታውቋል። ተማሪዎች ሲመጡም የሚታጠብ የፊት መሸፈኛ ማስክ እና ሌሎች ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዙ ነገሮችን እንዲሁም ለዲጂታል መታወቂያ 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ (በሶፍት ኮፒ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብሏል።
- የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹ ህዳር 26 ና 27 ግቢ በመገኘት በአካል ሪፖርት እንዲያደርጉ አስታውቋል። ህዳር 28 ለተማሪዎች ስለ ኮሮና ቫይረስ ግንዛቤ ማስጨበጫ(ኦረንቴሸን) ከተሰጠ በኋላ ህዳር 29 ትምህርት ይጀመራል ብሏል።
- የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገባ ከህዳር 28 -29 መሆኑን አስታውቋል። ታህሳስ 1 ትምህርት የሚጀመር መሆኑንም ገልጿል።
ETHIOMEREJA - MEDIA CHANNEL
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
-አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ/ም ተመራቂ፣ የሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም የሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ከኅዳር 24 - 27 እንደሆነ ገልጿል። መደበኛ ትምህርት ኅዳር 28 ይጀምራልም ብሏል።
የዩኒቨርሲቲዎች ጥሪ:-
- የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች #ብቻ የመግቢያ ቀን ከታህሳስ 1 እና2 መሆኑን ገልጾልናል። ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማያስተናግድ መሆኑንም አስታውቋል።
- የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ህዳር 29 እና 30 በሁሉም ግቢዎች በአካል በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ አስታውቋል።
- የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ድግሪ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ምዝገባ ህዳር 30 እና ታህሳስ 1 ብቻ መሆኑን ገልጿል። ታህሳስ 2 ትምህርት እንደሚጀምርም አስታውቋል።
- የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የዕጩ ተመራቂ የመደበኛ ተማሪዎች #ብቻ ታህሳስ 5 እና 6 በትምህርት ክፍላቸው ቀርበው ሪፓርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
-የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመራቂ ተማሪዎቹን የመግቢያ ቀን ታህሳስ 01-02/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል።
- የጋምቤላ ዩኒቨርስቲ በመደበኛው መርኃግብር እጩ ተመራቂ ተማሪዎቹን ከታህሳስ 5- 6 ድረስ በዩኒቨርስቲው በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ አድርጓል።
- የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የተመራቂ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 3 -4 መሆኑን አስታውቋል። ተማሪዎችም በአካል በመገኘት ሪፓርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
- የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች፣ የሦስተኛ ዓመት የጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች፣ ለክረምት የጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ታህሳስ 3 እና 4 መሆኑን አስታውቋል።
- የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቀን ህዳር 29 - ታህሳስ 1 ሆኗል። ታህሳስ 2 ለተማሪዎች ስለ ኮቪድ 19 ስልጠና ከተሰጠ በኋላ ታህሳስ 5 ትምህርት የሚጀመር ይሆናል።
- የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 3 እና 4 እንደሆነ አስታውቋል። ተማሪዎች ሲመጡም የሚታጠብ የፊት መሸፈኛ ማስክ እና ሌሎች ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዙ ነገሮችን እንዲሁም ለዲጂታል መታወቂያ 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ (በሶፍት ኮፒ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብሏል።
- የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹ ህዳር 26 ና 27 ግቢ በመገኘት በአካል ሪፖርት እንዲያደርጉ አስታውቋል። ህዳር 28 ለተማሪዎች ስለ ኮሮና ቫይረስ ግንዛቤ ማስጨበጫ(ኦረንቴሸን) ከተሰጠ በኋላ ህዳር 29 ትምህርት ይጀመራል ብሏል።
- የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገባ ከህዳር 28 -29 መሆኑን አስታውቋል። ታህሳስ 1 ትምህርት የሚጀመር መሆኑንም ገልጿል።
ETHIOMEREJA - MEDIA CHANNEL
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የዩኒቨርሲቲዎች ጥሪ:- (2)
-የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች (2 ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ) ዳግም ቅበላ ህዳር 25 እና 26 (አርብ እና ቅዳሜ) ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል። ስለዚህ ከላይ በተገለፁት ቀናት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንድትገቡ ተብሏል። ትምህርት ህዳር 28/2013 ይጀምራል።
- የጅማ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገችሁ ህዳር 28 ፣29 እና 30/2013 ዓ/ም ነው። በዚህ ምዝገባ ቀናት የሁሉም ዓመት የትያትር፣ መዚቃ እና ቪዡዋል አርት፣ ነባር PGDT እንዲሁም የ3ኛ ዓመት የባዮሜዲካል እና የ4ኛ ዓመት የማቴሪያል ሳይንስ እና የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባችሁብ እንድትፈፅሙ ተብሏል። የነባር እና አዲስ ድህረ ምርቃ ፕሮግራም ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባችሁን እንድትፈፅሙ ተብሏል።
- የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ መግቢያ ቀን ህዳር 26 እስከ ህዳር 28 ነው።
- የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ሐሙስ እና አርብ ማለትም 24 እና 25/03/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል።
- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከህዳር 28 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ትምህርት እንደሚጀምሩ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
- የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን
ህዳር 28 -29 የጠራ ሲሆን ትምህርት የሚጀምርበት ቀንም ታህሳስ አንድ መሆኑን አስታውቋል።
- የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ህዳር 25 እና 26/03/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል። ህዳር 28 ትምህርት እንደሚጀመርም ገልጿል።
-የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች እና ለጤና ሳይንስ ተማሪዎች (2 ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ የሆናችሁ) ምዝገባ ህዳር 25 እና 26 (አርብ እና ቅዳሜ) ቀን 2013 ዓ/ም መሆኑ ተገልጿል። ጥሪው የጤና ሳይንስ 1ኛ አመት ተማሪዎችን አይመለከትም ተብሏል።
[የሌሎች ዩኒቨርስቲዎች እንደወጡ እናሳውቃለን]
ETHIOMEREJA - MEDIA CHANNEL
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
-የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች (2 ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ) ዳግም ቅበላ ህዳር 25 እና 26 (አርብ እና ቅዳሜ) ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል። ስለዚህ ከላይ በተገለፁት ቀናት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንድትገቡ ተብሏል። ትምህርት ህዳር 28/2013 ይጀምራል።
- የጅማ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገችሁ ህዳር 28 ፣29 እና 30/2013 ዓ/ም ነው። በዚህ ምዝገባ ቀናት የሁሉም ዓመት የትያትር፣ መዚቃ እና ቪዡዋል አርት፣ ነባር PGDT እንዲሁም የ3ኛ ዓመት የባዮሜዲካል እና የ4ኛ ዓመት የማቴሪያል ሳይንስ እና የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባችሁብ እንድትፈፅሙ ተብሏል። የነባር እና አዲስ ድህረ ምርቃ ፕሮግራም ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባችሁን እንድትፈፅሙ ተብሏል።
- የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ መግቢያ ቀን ህዳር 26 እስከ ህዳር 28 ነው።
- የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ሐሙስ እና አርብ ማለትም 24 እና 25/03/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል።
- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከህዳር 28 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ትምህርት እንደሚጀምሩ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
- የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን
ህዳር 28 -29 የጠራ ሲሆን ትምህርት የሚጀምርበት ቀንም ታህሳስ አንድ መሆኑን አስታውቋል።
- የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ህዳር 25 እና 26/03/2013 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል። ህዳር 28 ትምህርት እንደሚጀመርም ገልጿል።
-የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተመራቂ ተማሪዎች እና ለጤና ሳይንስ ተማሪዎች (2 ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ የሆናችሁ) ምዝገባ ህዳር 25 እና 26 (አርብ እና ቅዳሜ) ቀን 2013 ዓ/ም መሆኑ ተገልጿል። ጥሪው የጤና ሳይንስ 1ኛ አመት ተማሪዎችን አይመለከትም ተብሏል።
[የሌሎች ዩኒቨርስቲዎች እንደወጡ እናሳውቃለን]
ETHIOMEREJA - MEDIA CHANNEL
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
"‹‹ሕወሓት የዘራውን እያጨደ ነው››
ከጊዜ ኋላ ሲራመድ የነበረውና ከስህተቱ ለመማር ያልቻለው ሕወሓት በመጨረሻም የዘራውን መረራ ፍሬ እየሰበሰበ ነው" የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ዑመር፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በአልጀዚራ ላይ ባሰፈሩት ሀተታ እንደ ሕወሓት ያሉ ፓርቲዎች የመጨረሻ እጣ ፈንታም ከዚህ እንደማያልፍ ነው የጠቀሱት፡፡
-‹‹በኢትዮጵያ ያለው ግጭት እና የሕወሓት ከመጠን ያለፈ ብሔርተኝነት›› በሚል ርዕስ የወጣው የሙስጠፌ ጽሑፍ፤ ከሕወሓት አፈጣጠር ጀምሮ የነበሩ ብልሽቶችን ዳሷል፡፡
ሕወሓት የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ በጋብቻ፣ በንግድ፣ በሃይማኖትና በባሕል እጅግ የተሳሰረ የመሆኑን እውነታ በመካድ የማይታረቅ ልዩነት እንዳላቸው አድርጎ ሲሰብክ ኖሯል ሲሉ ነው የከሰሱት፡፡
-በዚህም አጥፊና ከፋፋይ የሆነውን ‹‹የእኛ እና እነሱ›› ትርክትን ፈጥሯል ይላሉ፡፡
ሀተታው ሲቀጥል የትግራይ ሕዝብ በጠላት እንደተከበበ አድርጎ በመስበክ በሚያስተዳድራቸው የመገናኛ ብዙኃን በኩልም ተከታታይ የጦርነት ዘጋቢ ፊልሞችን ሲያሳይ ስለመክረሙ አስታውሷል፡፡
-ሕወሓት ራሱን የብሔር፣ ብሔረሰቦች ሰላም ብቸኛ ጠባቂ አድርጎ ሲያስፈራራ መኖሩንም ነው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሙስጠፌ ያነሱት፡፡ሕወሓት ለዓመታት በበላይነት ይዞት የነበረውን የማዕከላዊ መንግሥቱን ሥልጣን በ2010 ካጣ በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ አገራዊ ማሻሻያዎችን ለመቀልበስ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል ሲልም ጽሑፉ ይነበባል፡፡
-በመላ አገሪቱ ግጭቶችን በተለያዩ መንግዶች ሲደግፍ እንደነበር በመክሰስ፤ በአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ኢትዮጵያ ሕግ ወደማስከበሩ ዘመቻ መግባቷንም ያስታውሳል፡፡(አሐዱ ቴሌቪዥን)
@ethio_mereja
ከጊዜ ኋላ ሲራመድ የነበረውና ከስህተቱ ለመማር ያልቻለው ሕወሓት በመጨረሻም የዘራውን መረራ ፍሬ እየሰበሰበ ነው" የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ዑመር፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በአልጀዚራ ላይ ባሰፈሩት ሀተታ እንደ ሕወሓት ያሉ ፓርቲዎች የመጨረሻ እጣ ፈንታም ከዚህ እንደማያልፍ ነው የጠቀሱት፡፡
-‹‹በኢትዮጵያ ያለው ግጭት እና የሕወሓት ከመጠን ያለፈ ብሔርተኝነት›› በሚል ርዕስ የወጣው የሙስጠፌ ጽሑፍ፤ ከሕወሓት አፈጣጠር ጀምሮ የነበሩ ብልሽቶችን ዳሷል፡፡
ሕወሓት የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ በጋብቻ፣ በንግድ፣ በሃይማኖትና በባሕል እጅግ የተሳሰረ የመሆኑን እውነታ በመካድ የማይታረቅ ልዩነት እንዳላቸው አድርጎ ሲሰብክ ኖሯል ሲሉ ነው የከሰሱት፡፡
-በዚህም አጥፊና ከፋፋይ የሆነውን ‹‹የእኛ እና እነሱ›› ትርክትን ፈጥሯል ይላሉ፡፡
ሀተታው ሲቀጥል የትግራይ ሕዝብ በጠላት እንደተከበበ አድርጎ በመስበክ በሚያስተዳድራቸው የመገናኛ ብዙኃን በኩልም ተከታታይ የጦርነት ዘጋቢ ፊልሞችን ሲያሳይ ስለመክረሙ አስታውሷል፡፡
-ሕወሓት ራሱን የብሔር፣ ብሔረሰቦች ሰላም ብቸኛ ጠባቂ አድርጎ ሲያስፈራራ መኖሩንም ነው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሙስጠፌ ያነሱት፡፡ሕወሓት ለዓመታት በበላይነት ይዞት የነበረውን የማዕከላዊ መንግሥቱን ሥልጣን በ2010 ካጣ በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ አገራዊ ማሻሻያዎችን ለመቀልበስ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል ሲልም ጽሑፉ ይነበባል፡፡
-በመላ አገሪቱ ግጭቶችን በተለያዩ መንግዶች ሲደግፍ እንደነበር በመክሰስ፤ በአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ኢትዮጵያ ሕግ ወደማስከበሩ ዘመቻ መግባቷንም ያስታውሳል፡፡(አሐዱ ቴሌቪዥን)
@ethio_mereja
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
🎲 እስካሁን ድረስ ለተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች‼️
*ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 21-23
* ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 24 - 25
*አምቦ ዩኒቨርሲቲ ህደር 24 እና 25
*ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 23
*መቱ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 28 እና 29
*ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
*ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
* ኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 ና 26
* ዲላ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 3 እና 4
* ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 3 እና 4
* ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
* AASTU ህዳር 26 ና 27
* ጅማ የዩኒቨርስቲ ህዳር 28 -30
* ሐረማያ የዩኒቨርስቲ ህዳር 29-ታህሳስ 01
* አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከህዳር 24-27
* Woldia University ህዳር 30 ና ታህሳስ 1
* ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 29 እና 30
* መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተህሳስ 5 ና 6
* ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ህዳር 26 እስከ 28
* አሶሳ ዩኒቨርስቲ ታህሳስ 03 ና 04
* Mettu University ህደር 28-30
* ሰላሌ ዩንቨርስቲ ህዳር 23
↘️ የሌሎችንም እየተከታተልን የምናቀርብ ይሆናል::
@Timhrtministers
@Timhrtministers
*ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 21-23
* ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 24 - 25
*አምቦ ዩኒቨርሲቲ ህደር 24 እና 25
*ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 23
*መቱ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 28 እና 29
*ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
*ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
* ኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 ና 26
* ዲላ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 3 እና 4
* ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 3 እና 4
* ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 25 እና 26
* AASTU ህዳር 26 ና 27
* ጅማ የዩኒቨርስቲ ህዳር 28 -30
* ሐረማያ የዩኒቨርስቲ ህዳር 29-ታህሳስ 01
* አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከህዳር 24-27
* Woldia University ህዳር 30 ና ታህሳስ 1
* ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ህዳር 29 እና 30
* መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተህሳስ 5 ና 6
* ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ህዳር 26 እስከ 28
* አሶሳ ዩኒቨርስቲ ታህሳስ 03 ና 04
* Mettu University ህደር 28-30
* ሰላሌ ዩንቨርስቲ ህዳር 23
↘️ የሌሎችንም እየተከታተልን የምናቀርብ ይሆናል::
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎቹን ታህሳስ 3 ያስመርቃል‼️
↘️ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ የተማሪዎች የገጽ ለገጽ የትምህርት ጊዜያቸውን አጠናቀው😂 ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
↘️ ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛ ዙር የሚገቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
@Timhrtministers
@Timhrtministers
↘️ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ የተማሪዎች የገጽ ለገጽ የትምህርት ጊዜያቸውን አጠናቀው😂 ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
↘️ ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛ ዙር የሚገቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from መርጌታ እፅዉብ
ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ‼️
🎲ተመራቂ ተማሪዎችና ከ#2ኛ ዓመት በላይ የሆናቹህ የህክምና ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2 ግቢ ተገኝታቹህ ምዝገባ እንድታከናውኑ ተብላቹሃል።
📌ጥሪ ያልተደረገላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለወደፊት ጥሪ የምናደርግላችሁ መሆኑን በማወቅ ተዘጋጅታችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡
@Timhrtministers
@Timhrtministers
🎲ተመራቂ ተማሪዎችና ከ#2ኛ ዓመት በላይ የሆናቹህ የህክምና ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2 ግቢ ተገኝታቹህ ምዝገባ እንድታከናውኑ ተብላቹሃል።
📌ጥሪ ያልተደረገላችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለወደፊት ጥሪ የምናደርግላችሁ መሆኑን በማወቅ ተዘጋጅታችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡
@Timhrtministers
@Timhrtministers
Forwarded from Finance Today
የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ !
ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ ፦
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በ2012 ዓ. ም ሁለተኛው መንፈቅ አመት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የተቋረጠዉን ትምህርት ለማስቀጠል ፦
1. በ2012 ዓ.ም ተመራቂ የነበራችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2/2013 ዓ.ም
2. ከተመራቂ ተማሪዎች ውጪ ያላችሁ ነባር ተማሪዎች
በሙሉ ታህሳስ 8 እና 9/2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እየገለፅን በጉዞ ላይም ሆነ በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት እና ጤና ሚኒሰቴር ያወጡትን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመሪያን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ በማድረግ ስለሆነ አስፈላጊዉን የመከላከያ መንገዶች ዝግጅት አድርጋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ ፦
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በ2012 ዓ. ም ሁለተኛው መንፈቅ አመት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የተቋረጠዉን ትምህርት ለማስቀጠል ፦
1. በ2012 ዓ.ም ተመራቂ የነበራችሁ ተማሪዎች ታህሳስ 1 እና 2/2013 ዓ.ም
2. ከተመራቂ ተማሪዎች ውጪ ያላችሁ ነባር ተማሪዎች
በሙሉ ታህሳስ 8 እና 9/2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እየገለፅን በጉዞ ላይም ሆነ በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት እና ጤና ሚኒሰቴር ያወጡትን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመሪያን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ በማድረግ ስለሆነ አስፈላጊዉን የመከላከያ መንገዶች ዝግጅት አድርጋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from ETHIO-MEREJA®
የህወሀት አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ የነበረው ዜና ሀሰተኛ መረጃ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታውቋል!!!
የሰቆጣ ወረዳ ኮሙኒኬሽን በመጥቀስ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ መረጃ ከክልሉ እውቅና ውጪ እንደሆነ እና ያልተረጋገጠ መረጃ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።
በሌላ ዜና የሕወሓት ቡድን አስተባባሪዎችን ለህግ የማቅረብ ሂደቱ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ብልጽግና ፓርቲ በዛሬው እለት ወስኗል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሁለት ቀናት ስብሰባውን አጠናቋል፡፡ ምርጫ 2013 በስኬት እንዲጠናቀቅ ጠንካራ ዝግጅት እንዲደረግም ኮሚቴው ወስኗል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
የሰቆጣ ወረዳ ኮሙኒኬሽን በመጥቀስ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ መረጃ ከክልሉ እውቅና ውጪ እንደሆነ እና ያልተረጋገጠ መረጃ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።
በሌላ ዜና የሕወሓት ቡድን አስተባባሪዎችን ለህግ የማቅረብ ሂደቱ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ብልጽግና ፓርቲ በዛሬው እለት ወስኗል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሁለት ቀናት ስብሰባውን አጠናቋል፡፡ ምርጫ 2013 በስኬት እንዲጠናቀቅ ጠንካራ ዝግጅት እንዲደረግም ኮሚቴው ወስኗል፡፡
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
T.me/ethio_mereja
T.me/ethio_merejabot
⊰━━━━━━━━━━━━⊰
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
በህወሓት የጥፋት ቡድን የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያቸውን እንዲያስረክቡ የመቀሌ አገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ‼️
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ህዝብ በማወያየት ላይ ይገኛል።
በመቀሌ ከተማ ከጊዜያዊ አስተዳዳሩ ጋር ውይይት ያደረጉት የአገር ሽማግሌዎች ለአገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ያለችን አንዲት አገር ነች፣ ሰላማችንን እውን ማድረግ የምንችለውም እኛው ነን፤ በአንድ አገር ላይ ሁለት የተለያየ የታጠቀ አካል ካለ ደግሞ ችግር ያስከትላል” ብለዋል።
በመሆኑም በህወሓት የጥፋት ቡድን በህገ ወጥ መንገድ የታጠቁ የመቀሌ ወጣቶች መሳሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመከላከያ ሠራዊት እንዲያስረክቡ የአገር ሽመግሌዎች ጠይቀዋል።
የህወሃት ቡድን በጫና በርካታ ወጣቶችን በማስታጠቅ በተለይ በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር መስራቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ገልጸዋል።
የአገር ሽማግሌዎቹ የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም፣ ልማትና አብሮነትን እንደሆነ ገልጸው፤ የህወሃት ቡድን ወጣቶችን በማስታጠቅ ወደ ግጭትና አለመረጋጋት ማምራቱን አውግዘዋል።
በህገ ወጥ አካል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያውን በአፋጣኝ ለመንግስት ገቢ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል።
መቀሌ ከተማ አሁን ላይ በአንፃራዊነት ሰላምና መረጋጋት እየተስተዋለባት ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ተቀናጅተው የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በመቆጣጠር ላይ መሆናቸውም ይታወቃል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ህዝብ በማወያየት ላይ ይገኛል።
በመቀሌ ከተማ ከጊዜያዊ አስተዳዳሩ ጋር ውይይት ያደረጉት የአገር ሽማግሌዎች ለአገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ያለችን አንዲት አገር ነች፣ ሰላማችንን እውን ማድረግ የምንችለውም እኛው ነን፤ በአንድ አገር ላይ ሁለት የተለያየ የታጠቀ አካል ካለ ደግሞ ችግር ያስከትላል” ብለዋል።
በመሆኑም በህወሓት የጥፋት ቡድን በህገ ወጥ መንገድ የታጠቁ የመቀሌ ወጣቶች መሳሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመከላከያ ሠራዊት እንዲያስረክቡ የአገር ሽመግሌዎች ጠይቀዋል።
የህወሃት ቡድን በጫና በርካታ ወጣቶችን በማስታጠቅ በተለይ በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር መስራቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ገልጸዋል።
የአገር ሽማግሌዎቹ የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም፣ ልማትና አብሮነትን እንደሆነ ገልጸው፤ የህወሃት ቡድን ወጣቶችን በማስታጠቅ ወደ ግጭትና አለመረጋጋት ማምራቱን አውግዘዋል።
በህገ ወጥ አካል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያውን በአፋጣኝ ለመንግስት ገቢ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል።
መቀሌ ከተማ አሁን ላይ በአንፃራዊነት ሰላምና መረጋጋት እየተስተዋለባት ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ተቀናጅተው የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በመቆጣጠር ላይ መሆናቸውም ይታወቃል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Finance Today
#UPDATE!!
ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሃት ቡድን መሪዎች በእግራቸው መሸሽ ከመጀመራቸው በፊት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች በመከላከያ ሰራዊቱ እጅ ገብተዋል
ቡድኑ ሰራዊቱን መቋቋም ተስኖት ወደ ገጠራማ ስፍራ በእግር መጓዝ ሲጀምር በታጣቂዎቹ በኩል ለማጥቃት ቢሞክርም እንዳልተሳካለት የ32ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ተናግረዋል።
ፅንፈኛው ቡድን የመንገድ መሰረተ ልማት በሌለበት ከማይጨው 60 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ዴላ ወረዳ ከ40 በላይ የመንግስት እና በርካታ የግል
ተሽከርካሪዎችን ይዞ ለመደበቅ ያደረገው ሙከራም መክሸፉን ነው ኮሎኔል ደጀኔ የተናገሩት።
ተሽከርካሪዎቹን ከፅንፈኛው ቡድን ሀይሎች አስጥሎ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰራዊቱ ባደረገው ፍተሻ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ መታወቂያ እና ፓስፖርቶች ተገኝተዋል።
የተለያዩ ሰነዶቻቸውን ጥለው ከሸሹት መካከል የቀድሞው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ
ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት ፣ የማይጨው አስተዳዳሪ የነበረው ሀፍቱ ኪሮስ እና ሌሎች የወረዳ አመራር የነበሩ ሰዎች ሰነድ ይገኝበታል።
የአካባቢው ነዋሪዎች በሰጡት ጥቆማ መሰረት ጌታቸው ረዳ በዴላ በኩል ከሸሸው ቡድን ውስጥ እንደሚገኝበትም ነው ኮሎኔል ፀጋዬ የገለጹት፡፡
በመከላከያ ሰራዊቱ ከተያዙት ተሽከርካሪዎች መካከል ስድስቱ በአሻራ
የሚከፈቱ እጅግ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ አራቱ ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ስራ ከፌደራል መንግስቱ ለትግራይ ክልል የተበረከቱ አምቡላንሶች ይገኙበታል።
ፅንፈኛው ቡድን ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጭነት ተሽከርካሪዎች እና ቦቴዎችንም ሰራዊቱ ወደ ማይጨው ከተማ እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።
(ዘገባው የfana ነው)
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሃት ቡድን መሪዎች በእግራቸው መሸሽ ከመጀመራቸው በፊት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ ከ40 በላይ የመንግስት ተሽከርካሪዎች በመከላከያ ሰራዊቱ እጅ ገብተዋል
ቡድኑ ሰራዊቱን መቋቋም ተስኖት ወደ ገጠራማ ስፍራ በእግር መጓዝ ሲጀምር በታጣቂዎቹ በኩል ለማጥቃት ቢሞክርም እንዳልተሳካለት የ32ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ተናግረዋል።
ፅንፈኛው ቡድን የመንገድ መሰረተ ልማት በሌለበት ከማይጨው 60 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ዴላ ወረዳ ከ40 በላይ የመንግስት እና በርካታ የግል
ተሽከርካሪዎችን ይዞ ለመደበቅ ያደረገው ሙከራም መክሸፉን ነው ኮሎኔል ደጀኔ የተናገሩት።
ተሽከርካሪዎቹን ከፅንፈኛው ቡድን ሀይሎች አስጥሎ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰራዊቱ ባደረገው ፍተሻ በተሽከርካሪዎቹ ውስጥ መታወቂያ እና ፓስፖርቶች ተገኝተዋል።
የተለያዩ ሰነዶቻቸውን ጥለው ከሸሹት መካከል የቀድሞው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ
ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት ፣ የማይጨው አስተዳዳሪ የነበረው ሀፍቱ ኪሮስ እና ሌሎች የወረዳ አመራር የነበሩ ሰዎች ሰነድ ይገኝበታል።
የአካባቢው ነዋሪዎች በሰጡት ጥቆማ መሰረት ጌታቸው ረዳ በዴላ በኩል ከሸሸው ቡድን ውስጥ እንደሚገኝበትም ነው ኮሎኔል ፀጋዬ የገለጹት፡፡
በመከላከያ ሰራዊቱ ከተያዙት ተሽከርካሪዎች መካከል ስድስቱ በአሻራ
የሚከፈቱ እጅግ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ አራቱ ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ስራ ከፌደራል መንግስቱ ለትግራይ ክልል የተበረከቱ አምቡላንሶች ይገኙበታል።
ፅንፈኛው ቡድን ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጭነት ተሽከርካሪዎች እና ቦቴዎችንም ሰራዊቱ ወደ ማይጨው ከተማ እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።
(ዘገባው የfana ነው)
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Forwarded from Finance Today
#BREAKING_NEWS
በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ መንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል በማድረግ የህዋሃት ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ ከሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ በመቀበል በጽንፈኝነት አስተሳሰብ በመነሣት በሀይል ወደ ስልጣን የመምጣት ፍላጎትን ካነገቡ ፀረ-ሠላም ሀይሎች ተልዕኮ በመቀበል በሀገር ውስጥ ሌሎችን በማደራጀት ሀገር የመበተን፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር እና ህገ-መንግስታዊ ሥርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ውስጥ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ መንገድ በመሳተፍ ህዝብ በመንግስት ላይ አመኔታ እንዳይኖረው በማድረግ በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ በተለያዩ የአመራር ደረጃ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል፡-
1) ኮማንደር ሰለሞን አብርሃ ብስራት
2) ኮማንደር ሀይለማርያም ብርሃኔ ገ/ማርያም
3) ም/ኢ/ር ክብሮም ገብሩ ገ/እግዚአብሄር
4) ም/ኢ/ር አረጋዊ ገ/ሂወት አስፋዉ
5) ረ/ኢንስፔክተር ገዛኢ ገ/ሂወት ገ/ስላሴ
6) ረ/ኢንስፔክተር ተስፋ ኪሮስ ግደይ
7) ረ/ኢንስፔክተር አርአያ ገ/አናንያ ኪዳኑ
8)ረ/ኢንስፔክተር ሰለሞን ወላይ ወ/አብዝጊ
9) ዋ/ሳጅን ሀይላይ ወልዱ ገ/ማርያም
10) ዋ/ሳጅን ሀፍቱ ካህሳይ አብርሃ ናቸው።
በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፤ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ተፈላጊዎች አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ተግባር በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ እያቀረበ፤ በቀጣይም የጁንታው ርዝራዥ ቡድን ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለፀ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ መንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል በማድረግ የህዋሃት ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ ከሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ በመቀበል በጽንፈኝነት አስተሳሰብ በመነሣት በሀይል ወደ ስልጣን የመምጣት ፍላጎትን ካነገቡ ፀረ-ሠላም ሀይሎች ተልዕኮ በመቀበል በሀገር ውስጥ ሌሎችን በማደራጀት ሀገር የመበተን፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር እና ህገ-መንግስታዊ ሥርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ውስጥ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ መንገድ በመሳተፍ ህዝብ በመንግስት ላይ አመኔታ እንዳይኖረው በማድረግ በአገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ በተለያዩ የአመራር ደረጃ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል፡-
1) ኮማንደር ሰለሞን አብርሃ ብስራት
2) ኮማንደር ሀይለማርያም ብርሃኔ ገ/ማርያም
3) ም/ኢ/ር ክብሮም ገብሩ ገ/እግዚአብሄር
4) ም/ኢ/ር አረጋዊ ገ/ሂወት አስፋዉ
5) ረ/ኢንስፔክተር ገዛኢ ገ/ሂወት ገ/ስላሴ
6) ረ/ኢንስፔክተር ተስፋ ኪሮስ ግደይ
7) ረ/ኢንስፔክተር አርአያ ገ/አናንያ ኪዳኑ
8)ረ/ኢንስፔክተር ሰለሞን ወላይ ወ/አብዝጊ
9) ዋ/ሳጅን ሀይላይ ወልዱ ገ/ማርያም
10) ዋ/ሳጅን ሀፍቱ ካህሳይ አብርሃ ናቸው።
በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፤ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ተፈላጊዎች አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ተግባር በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ እያቀረበ፤ በቀጣይም የጁንታው ርዝራዥ ቡድን ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን እየገለፀ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news