G-Tutorialclass
813 subscribers
2.23K photos
29 videos
1.43K files
351 links
Impossible is possible with learning & reading.
Download Telegram
ደብዳቤው‼️
#ኢትዮጵያ #ኤርትራ እና #ህወሓት"ጦርነት ሊከፍቱብኝ በቅንጅት እየሰሩ ነው" ስትል ከሰሰች፤ በወልዲያ በተፈጸመው ጥቃት ተሳትፈዋል አለች‼️
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኤርትራ መንግሥትና ህወሓት “ፅምዶ” በተሰኘ አዲስ ጥምረት “ኢትዮጵያን ለመውጋት” እየሰሩ ነው ሲል ከሰሰ።  በተጨማሪም በቅርቡ በአማራ ክልል ወልዲያ ከተማን ለመያዝ በፋኖ ሀይሎች በተፈጸመ ጥቃት ውስጥ ሁለቱ ተዋናዮች ተሳትፈዋል ሲልም ገልጿል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዎን ጤሞቲዎስ (ዶ/ር) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ለሆኑት አንቶኒዮ ጉተሬዝ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በጻፉት ደብዳቤ፤ “በኤርትራ መንግሥትና በህወሓት አንጃ መካከል ያለው ቅንጅት ባለፉት ጥቂት ወራት ይበልጥ ግልጽ ሆኗል” ብለዋል።

ሚኒስትሩ በደብዳቤው ቅንጅቱ “በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት በንቃት እየተዘጋጀ ነው” ሲሉ ገልጸው፤ ሁለቱንም ተዋናዮች “የግጭቱን አድማስ ለማስፋት እንደ ፋኖ ያሉ ታጣቂ ቡድኖችን በገንዘብ በመደገፍ፣ በማሰባሰብ እና በመምራት” ከሰዋል።

===================
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
3
የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼️
የዩኒቨርስቲ ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
የዩኒቨርስቲ ምደባችሁን በእነዚህ ሊንኮች ማየት ትችላላችሁ👇👇
Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
3
ደመወዝ‼️
አዲሱ የፖሊስ አባላት የደመወዝ ስኬል ከላይ ተያይዟል።

==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
👍4
ባንኮቹ ምን ገጠማቸው‼️
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ ከትናንት በስተያ ማክሰኞ መስከረም 27/2018 ዓ.ም የመርሳ ቅርንጫፍ የሆኑት አቢሲንያ ፤አዋሽ፤ዳሽን፤አማራ፤ሂጂራ፤ቡና እና ዘምዘም ባንኮች ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በተመሳሳይ ሰዓት በታጣቂዎች ዝርፊያ መፈፀሙን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
ዳሽን ባንክ ላይ ብቻ ከ5 ሚልዮን ብር በላይ ሳይወሰድ እንዳልቀረ የገለፁልን ሲሆን ከሌሎች ባንኮች አጠቃላይ ምን ያህል ብር እንደተወሰደ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም።

==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ለ67 ሚሊዮን የስራ እድል‼️
በሕዝብ ቁጥር መጨመር ምክንያት ኢትዮጵያ ለ67 ሚሊዮን አዳዲስ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ማዘጋጀት አለባት ተባለ‼️
በኢትዮጵያ እየጨመረ በመጣዉ የህዝብ ቁጥር ምክንያት በመጪዎቹ ዓመታት ለ67 ሚሊዮን የሚሆኑ አዳዲስ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ግዴታ እንደሚኖርባት አዲሱ የአለም ባንክ መረጃ አመላከተ።

ይህም በአፍሪካ ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ከናይጄሪያ እና ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቀጥሎ ኢትዮጵያን በሦስተኛ ደረጃ እንድትቀመጥ የሚያደርግ ከፍተኛ ፈተና ነው።

የዓለም ባንክ በሰጠው መረጃ መሠረት፣ በኢትዮጵያ በተለይም እኤአ እስከ 2050 ዓ.ም. ድረስ በ15-64 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው የሥራ ዕድሜ ህዝብ ቁጥር ዕድገት እጅግ ፈጣን ከመሆኑ የተነሳ ይህን ያህል ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠርን ይጠይቃል።

ተቋሙ የዚህን ፈተና መክበድ ምክንያት ሲያብራራ “የኢኮኖሚ እንቅስቃሴው አጥጋቢ አለመሆን እና ፈጣን የህዝብ ቁጥር መጨመር” መሆኑን አክሏል።

ኢትዮጵያ ከናይጄሪያ፣ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ከታንዛኒያ እና ከዩጋንዳ ጋር በመሆን በአፍሪካ ከሰሃራ በታች ከሚጠበቀው አጠቃላይ የሥራ ዕድል ፈተና ግማሽ ያህሉን የሚሸፍኑ አምስቱ ሀገራት ውስጥ አንዷ ነች።

የአለም ባንክ ሪፖርት እንዳመለከተው፣ አፍሪካ ከሰሃራ በታች ባሉ ሀገራት ለእያደገው ህዝቧ የሚፈለገውን ያህል ቋሚ ደሞዝ የሚያስገኝ ሥራ ለመፍጠር እየተቸገረች ነው። ይህም ወደ ከፍተኛ የችሎታ በታች መሥራት፣ ያለፍላጎት በግል ሥራ መተዳደር እና መደበኛ ባልሆነ የሥራ ዘርፍ መመደብ ምክንያት ሆኗል ሲል አስታውቋል።
Via Capital
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
አዲሱ ደመወዝ መክፈል ተጀምሯል‼️
ከመስከረም ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደመወዝ ጭማሪ ትናንት ጀምሮ ክፍያ መፈፀም የተጀመረ ሲሆን በርካታ ዩኒቨርስቲዎች መክፈል መጀመራቸውን ለማረጋገጥ ችለናል።
እስከ መስከረም 30 ጭማሪው ደመወዝ እንዲከፍል አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን ክፍያው እንዳይዘገይ አንዳንድ ተቋማት ጭማሪውን ከካዝናቸው ከፍለው ተመላሽ  (Refund) እንደሚደረግላቸው አቅጣጫ ተቀምጧል። ገንዘብ የሌላቸው አንዳንድ የክልል ተቋማት እና ከተማ አስተዳደሮች "ከዚህ ቀን እስከ እዚህ ቀን ባለው ውስጥ እንከፍላለን" በሚል ለሰራተኞቻቸው እያሳወቁ መሆኑን ገልፀውልናል።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ውሃ ይቋረጣል‼️
"የውሃ አገልግሎት ይቋረጣል" - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።

የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።

የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-

- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13

- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14

- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11

ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል::
#==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ብድር ለወሰዳችሁ ማስጠንቀቂያ‼️
#ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም አጋርነት በቴሌብር ማይክሮ ክሬዲት (እንደራስ) አገልግሎት በመጠቀም ብድር ወስደው የብድር ዕዳዎን በወቅቱ ስላልከፈሉ ያለብዎትን የብድር ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 1772 መሰረት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን የደረሰኝ መረጃ ያመላክታል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
🥰2
አምቡላንስን ለኮንትሮባንድ‼️
በምስራቅ ሸዋ ዞን መተሐራ ከተማ በአምቡላንስ ተሽከርካሪ ታማሚ የጫነ በማስመሰል በፍጥነት ሳይረን እያስጮህ የፍተሻ ኬላ ለማለፍ የሞከረ የአንቡላስ አሽከርካሪ በውስጡ 1.3 ሚሊዮን ብር  የሚገመት የኮትሮባንድ እቃ ጭኖ ሲጓዝ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታውቋል።
#==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደረሰ‼️
ትናንት ማታ በአፋር ሰሜናዊ ዞን በራህሌ ወረዳ፣ ቡሬ ቀበሌ እና አስጉቢ ቀበሌ አካባቢው ላይ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት  በሰዎች እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገለፁ።
👉6ሰዋች ተጎድተዋል።
👉1የአስራ ሁለት አመት ልጅ ህይወቱ አልፏል።
👉ብዛት ያላቸው ቤቶች ፈርሰዋል።
👉አጠቃላይ 43,456 ሰዋች መጠለያ አልባ ሆነዋል።
ትናንት ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:05 ጀምሮ በትግራይ እና በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.7 የተመዘገበ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዩዘሀበሻ መዘገቡ ይታወሳል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ዘግናኝ የመኪና አደጋ‼️
👉እስካሁን የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል።
ዛሬ ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ 60 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ ባስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ ዘግናኝ የትራፊክ አደጋ ለግዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የበርካታ ሰዎች ህይዎት አልፏል በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።
እስካሁን ከ10 በላይ ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን የሟቾቹ ቁጥር ሊጨምር ይችላል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
አዲሱ የኤሌክትሪክ ታሪፍ‼️
ከጥቅምት 1 እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የታሪፍ ዝርዝር እንደሚከተለው ለመረጃ አቅርበናል።

የመኖሪያ ቤት ታሪፍ

➡️ 0 - 50 ኪ.ዋ.ሰ. = 0.7571 ብር በ ኪ.ዋ.ሰ. (+0.0807 )
➡️ 51 - 100 ኪ.ዋ.ሰ. = 1.8516 ብር በ ኪ.ዋ.ሰ. (+0.1808)
➡️ 101 - 200 ኪ.ዋ.ሰ. = 3.1934 ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.2614)
➡️ 201 - 300 ኪ.ዋ.ሰ. = 4.7580ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.4597)
➡️ 301 - 400 ኪ.ዋ.ሰ. = 4.9477ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.4579)
➡️ 401 - 500 ኪ.ዋ.ሰ. = 5.0593ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.4424)
➡️ 500 ኪ.ዋ.ሰ. በላይ = 5.0990 ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.4363)

ለንግድ እና ለአጠቃላይ አገልግሎት = 5.0141 (+0.4817)
ለአነስተኛ ኢንዲስትሪ (380v) = 3.0889ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.2665)
ለመካከለኛ ኢንዱስትሪ (15kv) = 2.4927 ብር በኪ.ዋ.ሰ. (+0.2211)

👉 የዲማንድ ቻርጅ ክፍያ ታሪፍ

➡️ ለአነስተኛ ኢንዲስትሪ = 441.28 ብር በኪዋ (+37)
➡️ ለመካከለኛ ኢንዱስትሪ = 324.34ብር በኪዋ (+27.1)

👉 የአገልግሎት ክፍያ የመኖሪያ ቤት

ለድህረ ክፍያ
ከ0 - 50 ኪ.ዋ.ሰ. = 11.42 ብር (+0.23)
ከ 50 ኪ.ዋ.ሰ. በላይ = 47.7ብር (+0.95)

ለቅድመ ክፍያ
ከ0 - 50 ኪ.ዋ.ሰ.= 4.53 ብር(+0.17)
ከ 50 ኪ.ዋ.ሰ. በላይ = 16.60 ብር (+0.32)

👉 የንግድ አጠቃላይ
ለድህረ ክፍያ = 61.32 ብር(+0.19)
ለቅድመ ክፍያ = 21.34 ብር (+0.41)


          JOIN :@GTutorialclass
2