G-Tutorialclass
813 subscribers
2.23K photos
29 videos
1.43K files
351 links
Impossible is possible with learning & reading.
Download Telegram
የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን እናሳውቃለን።
1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን።

2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ብቻ ይሆናሉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህ መሠረት የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ለወንድ 216/600፣ ለሴት 204/600፣ታዳጊ ክልል እና አርብቶ አደር ሁለቱም ፆታ 198/600፣ለአይነ ስውራን 165/600 ሆኗል ።
===================
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
👍1
🚨 አስደንጋጭ ዜና‼️
ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ለመዝረፍ የሞከሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!

በጎፋ ዞን፣ ገዜ ጎፋ ወረዳ፣ በሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሰለባ ለሆኑ ዜጎች ከተሰበሰበው የድጋፍ ገንዘብ ላይ ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ለመዝረፍ የሞከሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አስታወቀ።

* አደጋው በደረሰባቸው ወገኖች ህይወትና ችግር ለመበልጸግ ያሰቡት ተጠርጣሪዎች፣ ለተጎጂዎች የተሰበሰበውን 60,276,383 ብር ከጎፋ ዞን አደጋ ስጋት አካውንት ለመውሰድ ሞክረዋል።

* ገንዘቡን ለመዝረፍም ቀደም ሲል ቮይድ በተደረገ የቼክ ቁጥር (42221123) አስመስለው በማሳተም ሙከራ አድርገዋል።

* የወንጀል ሙከራው የተጋለጠው ከአዲስ አበባ ንግድ ባንክ ሸገር ቅርንጫፍ ለጎፋ ዞን አስተዳደር በተደረገ ፈጣን ጥቆማ ምክንያት ነው።

* በጥቆማው መሠረትም ከአዲስ አበባና ከክልል ፖሊስ ጋር በመተባበር፣ ገንዘቡ ሳይወጣ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል።

የዞኑ መንግሥት ኮሙኒኬሽን፣ ሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ የለገሰውን ድጋፍ 'ወደ ኪሴ ገብቶ ካልበለጸግኩ' በሚል አስተሳሰብ የተጠመዱ አካላት ያሰቡት "አስነዋሪና ስብዕና የጎደለው ተግባር" አለመሳካቱን ገልጿል።
Via አሐዱ
===================
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
4
ደብዳቤው‼️
#ኢትዮጵያ #ኤርትራ እና #ህወሓት"ጦርነት ሊከፍቱብኝ በቅንጅት እየሰሩ ነው" ስትል ከሰሰች፤ በወልዲያ በተፈጸመው ጥቃት ተሳትፈዋል አለች‼️
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኤርትራ መንግሥትና ህወሓት “ፅምዶ” በተሰኘ አዲስ ጥምረት “ኢትዮጵያን ለመውጋት” እየሰሩ ነው ሲል ከሰሰ።  በተጨማሪም በቅርቡ በአማራ ክልል ወልዲያ ከተማን ለመያዝ በፋኖ ሀይሎች በተፈጸመ ጥቃት ውስጥ ሁለቱ ተዋናዮች ተሳትፈዋል ሲልም ገልጿል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዎን ጤሞቲዎስ (ዶ/ር) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ለሆኑት አንቶኒዮ ጉተሬዝ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ.ም. በጻፉት ደብዳቤ፤ “በኤርትራ መንግሥትና በህወሓት አንጃ መካከል ያለው ቅንጅት ባለፉት ጥቂት ወራት ይበልጥ ግልጽ ሆኗል” ብለዋል።

ሚኒስትሩ በደብዳቤው ቅንጅቱ “በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት በንቃት እየተዘጋጀ ነው” ሲሉ ገልጸው፤ ሁለቱንም ተዋናዮች “የግጭቱን አድማስ ለማስፋት እንደ ፋኖ ያሉ ታጣቂ ቡድኖችን በገንዘብ በመደገፍ፣ በማሰባሰብ እና በመምራት” ከሰዋል።

===================
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
3
የዩኒቨርሲቲ ምደባ‼️
የዩኒቨርስቲ ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
የዩኒቨርስቲ ምደባችሁን በእነዚህ ሊንኮች ማየት ትችላላችሁ👇👇
Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
3
ደመወዝ‼️
አዲሱ የፖሊስ አባላት የደመወዝ ስኬል ከላይ ተያይዟል።

==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
👍4
ባንኮቹ ምን ገጠማቸው‼️
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ ከትናንት በስተያ ማክሰኞ መስከረም 27/2018 ዓ.ም የመርሳ ቅርንጫፍ የሆኑት አቢሲንያ ፤አዋሽ፤ዳሽን፤አማራ፤ሂጂራ፤ቡና እና ዘምዘም ባንኮች ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በተመሳሳይ ሰዓት በታጣቂዎች ዝርፊያ መፈፀሙን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
ዳሽን ባንክ ላይ ብቻ ከ5 ሚልዮን ብር በላይ ሳይወሰድ እንዳልቀረ የገለፁልን ሲሆን ከሌሎች ባንኮች አጠቃላይ ምን ያህል ብር እንደተወሰደ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም።

==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ለ67 ሚሊዮን የስራ እድል‼️
በሕዝብ ቁጥር መጨመር ምክንያት ኢትዮጵያ ለ67 ሚሊዮን አዳዲስ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ማዘጋጀት አለባት ተባለ‼️
በኢትዮጵያ እየጨመረ በመጣዉ የህዝብ ቁጥር ምክንያት በመጪዎቹ ዓመታት ለ67 ሚሊዮን የሚሆኑ አዳዲስ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ግዴታ እንደሚኖርባት አዲሱ የአለም ባንክ መረጃ አመላከተ።

ይህም በአፍሪካ ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ከናይጄሪያ እና ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቀጥሎ ኢትዮጵያን በሦስተኛ ደረጃ እንድትቀመጥ የሚያደርግ ከፍተኛ ፈተና ነው።

የዓለም ባንክ በሰጠው መረጃ መሠረት፣ በኢትዮጵያ በተለይም እኤአ እስከ 2050 ዓ.ም. ድረስ በ15-64 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው የሥራ ዕድሜ ህዝብ ቁጥር ዕድገት እጅግ ፈጣን ከመሆኑ የተነሳ ይህን ያህል ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠርን ይጠይቃል።

ተቋሙ የዚህን ፈተና መክበድ ምክንያት ሲያብራራ “የኢኮኖሚ እንቅስቃሴው አጥጋቢ አለመሆን እና ፈጣን የህዝብ ቁጥር መጨመር” መሆኑን አክሏል።

ኢትዮጵያ ከናይጄሪያ፣ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ከታንዛኒያ እና ከዩጋንዳ ጋር በመሆን በአፍሪካ ከሰሃራ በታች ከሚጠበቀው አጠቃላይ የሥራ ዕድል ፈተና ግማሽ ያህሉን የሚሸፍኑ አምስቱ ሀገራት ውስጥ አንዷ ነች።

የአለም ባንክ ሪፖርት እንዳመለከተው፣ አፍሪካ ከሰሃራ በታች ባሉ ሀገራት ለእያደገው ህዝቧ የሚፈለገውን ያህል ቋሚ ደሞዝ የሚያስገኝ ሥራ ለመፍጠር እየተቸገረች ነው። ይህም ወደ ከፍተኛ የችሎታ በታች መሥራት፣ ያለፍላጎት በግል ሥራ መተዳደር እና መደበኛ ባልሆነ የሥራ ዘርፍ መመደብ ምክንያት ሆኗል ሲል አስታውቋል።
Via Capital
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
አዲሱ ደመወዝ መክፈል ተጀምሯል‼️
ከመስከረም ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደመወዝ ጭማሪ ትናንት ጀምሮ ክፍያ መፈፀም የተጀመረ ሲሆን በርካታ ዩኒቨርስቲዎች መክፈል መጀመራቸውን ለማረጋገጥ ችለናል።
እስከ መስከረም 30 ጭማሪው ደመወዝ እንዲከፍል አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን ክፍያው እንዳይዘገይ አንዳንድ ተቋማት ጭማሪውን ከካዝናቸው ከፍለው ተመላሽ  (Refund) እንደሚደረግላቸው አቅጣጫ ተቀምጧል። ገንዘብ የሌላቸው አንዳንድ የክልል ተቋማት እና ከተማ አስተዳደሮች "ከዚህ ቀን እስከ እዚህ ቀን ባለው ውስጥ እንከፍላለን" በሚል ለሰራተኞቻቸው እያሳወቁ መሆኑን ገልፀውልናል።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ውሃ ይቋረጣል‼️
"የውሃ አገልግሎት ይቋረጣል" - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።

የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።

የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-

- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13

- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14

- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11

ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል::
#==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
ብድር ለወሰዳችሁ ማስጠንቀቂያ‼️
#ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም አጋርነት በቴሌብር ማይክሮ ክሬዲት (እንደራስ) አገልግሎት በመጠቀም ብድር ወስደው የብድር ዕዳዎን በወቅቱ ስላልከፈሉ ያለብዎትን የብድር ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 1772 መሰረት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን የደረሰኝ መረጃ ያመላክታል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
🥰2
አምቡላንስን ለኮንትሮባንድ‼️
በምስራቅ ሸዋ ዞን መተሐራ ከተማ በአምቡላንስ ተሽከርካሪ ታማሚ የጫነ በማስመሰል በፍጥነት ሳይረን እያስጮህ የፍተሻ ኬላ ለማለፍ የሞከረ የአንቡላስ አሽከርካሪ በውስጡ 1.3 ሚሊዮን ብር  የሚገመት የኮትሮባንድ እቃ ጭኖ ሲጓዝ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታውቋል።
#==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass
በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደረሰ‼️
ትናንት ማታ በአፋር ሰሜናዊ ዞን በራህሌ ወረዳ፣ ቡሬ ቀበሌ እና አስጉቢ ቀበሌ አካባቢው ላይ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት  በሰዎች እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገለፁ።
👉6ሰዋች ተጎድተዋል።
👉1የአስራ ሁለት አመት ልጅ ህይወቱ አልፏል።
👉ብዛት ያላቸው ቤቶች ፈርሰዋል።
👉አጠቃላይ 43,456 ሰዋች መጠለያ አልባ ሆነዋል።
ትናንት ጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:05 ጀምሮ በትግራይ እና በአፋር ክልል በሬክተር ስኬል 5.7 የተመዘገበ በተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዩዘሀበሻ መዘገቡ ይታወሳል።
📚 JOIN :@GTutorialclass
          JOIN :@GTutorialclass